የሀገር ውስጥ ዜና በደቡብ ክልል ህገወጥ ተግባር ፈጽመዋል የተባሉ ከ29 ሺህ በላይ ነጋዴዎች ላይ እርምጃ ተወሰደ Meseret Demissu Jan 27, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 19፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ክልል ህገወጥ ተግባር ፈጽመዋል የተባሉ ከ29 ሺህ በላይ ነጋዴዎች ላይ ህጋዊ እርምጃ መውሰዱን የክልሉ ንግድና ገበያ ልማት ቢሮ አስታወቀ፡፡ የክልሉ ንግድና ገበያ ልማት ቢሮ ÷ የንግድ ስራዓቱን ለማዘመንና የሸማቾችን…
የሀገር ውስጥ ዜና በዲጂታል ቴክኖሎጂ ዘርፍ የተሰማሩ ማህበራት እውቅና አግኝተው ወደ ስራ ገቡ Meseret Demissu Jan 27, 2022 0 አዲስ አበባ ፣ጥር 19 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያን የዲጂታል ኢኮኖሚ ለመገንባት ያግዛሉ የተባሉ የዲጂታል ቴክኖሎጂ ዘርፍ ማህበራት እውቅና አግኝተው ወደ ስራ ገቡ። በኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር እገዛ የተቋቋሙት ማህበራቱ÷ የኢትዮጵያ ዲጂታል ትራንስፎርሜሽን…
የሀገር ውስጥ ዜና በማዕከላዊ ጎንደር ዞን ከተለያዩ አካባቢዎች ለተፈናቀሉ ወገኖች መንግስታዊ ያልሆኑ ድርጅቶ ድጋፍ እያደረጉ ነው Meseret Demissu Jan 27, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 19፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በማዕከላዊ ጎንደር ዞን ከተለያዩ አካባቢዎች ለተፈናቀሉ ወገኖች መንግስታዊ ያልሆኑ ድርጅቶ ድጋፍ እያደረጉ መሆኑን የዞኑ አስተዳደር አስታወቀ። በዞኑ 40 ሺህ ተፈናቃዮች አሸባሪው የህወሃት ቡድን በፈጠረው ጦርነት ምክንያት ከቀያቸው ተፈናቅለው…
የሀገር ውስጥ ዜና ፍትህ ሚኒስቴር ሀሰተኛ መንግስታዊ ሰነዶችን በማዘጋጀት ለግል ጥቅም አውለዋል በተባሉ ሁለት ግለሰቦች ላይ ክስ መሰረተ Meseret Demissu Jan 27, 2022 0 አዲስ አበባ፣ታህሳስ 19፣2014 (ኤፍ ቢሲ) የኢ.ፌ.ዴ.ሪ ፍትህ ሚኒስቴር ሀሰተኛ መንግስታዊ ሰነዶችን በማዘጋጀትና በመገልገል በጉምሩክ ኮሚሽን የተወረሰ ንብረትን በማውጣት ለግል ጥቅም አውለዋል የተባሉ ሁለት ግለሰቦች ላይ የሙስና ወንጀል ክስ መሰረተ፡፡ እንደ ዐቃቤ ህግ…
የሀገር ውስጥ ዜና የሐረሪ ክልል ለተፈናቀሉ ዜጎች 7 ሚሊየን ብር የሚገመት የገንዘብና የአይነት ድጋፍ አደረገ Meseret Demissu Jan 27, 2022 0 አዲስ አበባ ፣ጥር 19 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሐረሪ ክልል አሸባሪው ህወሓት በአማራ ክልል በከፈተው ጦርነት ለተፈናቀሉ ዜጎች 7 ሚሊየን ብር የሚገመት የገንዘብና የዓይነት ድጋፍ አደረገ። የክልሉ መንግስት ለአማራ ክልል ያደረገው ድጋፍ 5 ሚሊየን ብር የገንዘብ እና 2…
የሀገር ውስጥ ዜና አሸባሪው ህወሓት ከ3 ሺህ በላይ የኅብረት ሥራ ማኅበራትና ዩኒየኖች ላይ ዘረፋና ውድመት አድርሷል Meseret Demissu Jan 27, 2022 0 ያሉት አዲስ አበባ ፣ጥር 19 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል አሸባሪው የህወሓት ቡድን 3 ሺህ 228 የኅብረት ሥራ ማኅበራትንና ዩኒየኖችን መዝረፉንና ማውደሙን የክልሉ የኀብረት ሥራ ማኀበራት ማስፋፊያ ኮሚሽን አስታወቀ። በድኑ በህዝብ ሐብትና ንብረት ላይ ያደረሰው ዘረፋና ውድመት…
የሀገር ውስጥ ዜና በአፋር ክልል ከግማሽ ሚሊየን በላይ ህዝብ የሚጠቀምባቸው የጤና ተቋማት ወድመዋል- የክልሉ ጤና ቢሮ Meseret Demissu Jan 27, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 19፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአፋር ክልል ከግማሽ ሚሊየን በላይ የሚሆን ህዝብ ይጠቀምባቸው የነበሩ የጤና ተቋማት መውደማቸውን የክልሉ ጤና ቢሮ ገለጸ። የአሸባሪው ቡድን በአፋር ክልል አካሂዶት በነበረው ወረራ 14 ወረዳዎችን ያካለለ ጥቃትና ጉዳት አድርሷል። በዚህም…
የሀገር ውስጥ ዜና በባቢሌ ከተማ ከ4 ሚሊየን ብር በላይ የሚያወጡ የተለያዩ የኮትሮባንድ እቃዎች ተያዙ Meseret Demissu Jan 27, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 19፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በምስራቅ ሐረርጌ ዞን ባቢሌ ከተማ ከ4 ሚሊየን ብር በላይ የሚያወጡ የተለያዩ የኮትሮባንድ እቃዎች መያዛቸውን የዞኑ ፖሊስ ኮሚሽን ገለጹ፡፡ በኮሚሽኑ የኮሙዩኒኬሽንና ሚዲያ ዲቪዥን አስተባባሪ ኢንስፔክተር ቶሎሳ ጐሹ በተለይ ለፋና ብሮድካስቲንግ…
የሀገር ውስጥ ዜና የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲን ተቋማዊ ነፃነት እንዲሳካ ለማገዝ የተደራጀው ግብረ ሃይል ወደ ሥራ ገባ Meseret Demissu Jan 27, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 19፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ነፃ እና እራሱን የቻለ ሆኖ እንዲንቀሳቀስ ለማድረግ የተደራጀው ግብረ ሀይል ወደ ስራ መግባቱ ተገለፀ። የትምህርት ሚኒስቴር ከአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ሥራ አመራር ቦርድ ጋር የግብረ ሃይሉን የሥራ ማስጀመሪያና ትውውቅ መድረክ…
የሀገር ውስጥ ዜና 35ኛው የአፍሪካ ህብረት የመሪዎች ጉባኤ በአዲስ አበባ እንዲደረግ መወሰን የኢትዮጵያን ገጽታ ሲያጠለሹ የነበሩ ሀይሎችን አሳፍሯል Meseret Demissu Jan 25, 2022 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 17፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) 35ኛው የአፍሪካ ህብረት የመሪዎች ጉባኤ በአዲስ አበባ እንዲደረግ መወሰኑ የኢትዮጵያን ገጽታ ሲያጠለሹ ለነበሩ ሀይሎችን ያሳፈረ መሆኑን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ አምባሳደር ዲና ሙፍቲ ተናገሩ። የአፍሪካ ህብረት…