Fana: At a Speed of Life!

በደቡብ ክልል ህገወጥ ተግባር ፈጽመዋል የተባሉ ከ29 ሺህ በላይ ነጋዴዎች ላይ እርምጃ ተወሰደ

አዲስ አበባ፣ ጥር 19፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ክልል ህገወጥ ተግባር ፈጽመዋል የተባሉ ከ29 ሺህ በላይ ነጋዴዎች ላይ ህጋዊ እርምጃ መውሰዱን የክልሉ ንግድና ገበያ ልማት ቢሮ አስታወቀ፡፡ የክልሉ ንግድና ገበያ ልማት ቢሮ ÷ የንግድ ስራዓቱን ለማዘመንና የሸማቾችን…

በዲጂታል ቴክኖሎጂ ዘርፍ የተሰማሩ ማህበራት እውቅና አግኝተው ወደ ስራ ገቡ

አዲስ አበባ ፣ጥር 19 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያን የዲጂታል ኢኮኖሚ ለመገንባት ያግዛሉ የተባሉ የዲጂታል ቴክኖሎጂ ዘርፍ ማህበራት እውቅና አግኝተው ወደ ስራ ገቡ። በኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር እገዛ የተቋቋሙት ማህበራቱ÷ የኢትዮጵያ ዲጂታል ትራንስፎርሜሽን…

በማዕከላዊ ጎንደር ዞን ከተለያዩ አካባቢዎች ለተፈናቀሉ ወገኖች መንግስታዊ ያልሆኑ ድርጅቶ ድጋፍ እያደረጉ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥር 19፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)  በማዕከላዊ ጎንደር ዞን ከተለያዩ አካባቢዎች ለተፈናቀሉ ወገኖች መንግስታዊ ያልሆኑ ድርጅቶ ድጋፍ እያደረጉ መሆኑን የዞኑ አስተዳደር አስታወቀ። በዞኑ 40 ሺህ ተፈናቃዮች አሸባሪው የህወሃት ቡድን በፈጠረው ጦርነት ምክንያት ከቀያቸው ተፈናቅለው…

ፍትህ ሚኒስቴር ሀሰተኛ መንግስታዊ ሰነዶችን በማዘጋጀት ለግል ጥቅም አውለዋል በተባሉ ሁለት ግለሰቦች ላይ ክስ መሰረተ

አዲስ አበባ፣ታህሳስ 19፣2014 (ኤፍ ቢሲ) የኢ.ፌ.ዴ.ሪ ፍትህ ሚኒስቴር ሀሰተኛ መንግስታዊ ሰነዶችን በማዘጋጀትና በመገልገል በጉምሩክ ኮሚሽን የተወረሰ ንብረትን በማውጣት ለግል ጥቅም አውለዋል የተባሉ ሁለት ግለሰቦች ላይ የሙስና ወንጀል ክስ መሰረተ፡፡ እንደ ዐቃቤ ህግ…

የሐረሪ ክልል ለተፈናቀሉ ዜጎች 7 ሚሊየን ብር የሚገመት የገንዘብና የአይነት ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ ፣ጥር 19 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሐረሪ ክልል አሸባሪው ህወሓት በአማራ ክልል በከፈተው ጦርነት ለተፈናቀሉ ዜጎች 7 ሚሊየን ብር የሚገመት የገንዘብና የዓይነት ድጋፍ አደረገ። የክልሉ መንግስት ለአማራ ክልል ያደረገው ድጋፍ 5 ሚሊየን ብር የገንዘብ እና 2…

አሸባሪው ህወሓት ከ3 ሺህ በላይ የኅብረት ሥራ ማኅበራትና ዩኒየኖች ላይ ዘረፋና ውድመት አድርሷል

ያሉት አዲስ አበባ ፣ጥር 19 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል አሸባሪው የህወሓት ቡድን 3 ሺህ 228 የኅብረት ሥራ ማኅበራትንና ዩኒየኖችን መዝረፉንና ማውደሙን የክልሉ የኀብረት ሥራ ማኀበራት ማስፋፊያ ኮሚሽን አስታወቀ። በድኑ በህዝብ ሐብትና ንብረት ላይ ያደረሰው ዘረፋና ውድመት…

በአፋር ክልል ከግማሽ ሚሊየን በላይ ህዝብ  የሚጠቀምባቸው  የጤና ተቋማት ወድመዋል- የክልሉ ጤና ቢሮ

አዲስ አበባ፣ ጥር 19፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)  በአፋር ክልል ከግማሽ ሚሊየን በላይ የሚሆን ህዝብ ይጠቀምባቸው የነበሩ የጤና ተቋማት መውደማቸውን የክልሉ ጤና ቢሮ ገለጸ። የአሸባሪው ቡድን በአፋር ክልል አካሂዶት በነበረው ወረራ 14 ወረዳዎችን ያካለለ  ጥቃትና ጉዳት አድርሷል። በዚህም…

በባቢሌ ከተማ ከ4 ሚሊየን ብር በላይ የሚያወጡ የተለያዩ የኮትሮባንድ እቃዎች ተያዙ

አዲስ አበባ፣ ጥር 19፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በምስራቅ ሐረርጌ ዞን ባቢሌ ከተማ ከ4 ሚሊየን ብር በላይ የሚያወጡ የተለያዩ የኮትሮባንድ እቃዎች መያዛቸውን የዞኑ ፖሊስ ኮሚሽን ገለጹ፡፡ በኮሚሽኑ የኮሙዩኒኬሽንና ሚዲያ ዲቪዥን አስተባባሪ ኢንስፔክተር ቶሎሳ ጐሹ በተለይ ለፋና ብሮድካስቲንግ…

የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲን ተቋማዊ ነፃነት እንዲሳካ ለማገዝ የተደራጀው ግብረ ሃይል ወደ ሥራ ገባ

አዲስ አበባ፣ ጥር 19፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ነፃ እና እራሱን የቻለ ሆኖ እንዲንቀሳቀስ ለማድረግ የተደራጀው ግብረ ሀይል ወደ ስራ መግባቱ ተገለፀ። የትምህርት ሚኒስቴር ከአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ሥራ አመራር ቦርድ  ጋር የግብረ ሃይሉን የሥራ ማስጀመሪያና ትውውቅ መድረክ…

35ኛው የአፍሪካ ህብረት የመሪዎች ጉባኤ በአዲስ አበባ እንዲደረግ መወሰን የኢትዮጵያን ገጽታ ሲያጠለሹ የነበሩ ሀይሎችን አሳፍሯል

አዲስ አበባ፣ ጥር 17፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) 35ኛው የአፍሪካ ህብረት የመሪዎች ጉባኤ በአዲስ አበባ እንዲደረግ መወሰኑ የኢትዮጵያን ገጽታ ሲያጠለሹ ለነበሩ ሀይሎችን ያሳፈረ መሆኑን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ አምባሳደር ዲና ሙፍቲ ተናገሩ። የአፍሪካ ህብረት…