Fana: At a Speed of Life!

የወሎ ዩንቨርስቲ የአጣየ እና ካራ ቆሬ ከተሞችን  መልሶ ለማቋቋም የቤት ክዳን ቆርቆሮ ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 8፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የወሎ ዩንቨርስቲ የአጣየእና ካራ ቆሬ ከተሞችን  መልሶ ለማቋቋም 1ነጥብ2 ሚሊየን  ብር ወጭ የተደረገበት 2020 የቤት ክዳን ቆርቆሮ ድጋፍ አደረገ፡፡ ዩንቨርስቲዉ ከመማርና መስተማሩ ጎን ለጎን በማህበረሰብ አቀፍ ድጋፍና የምርምር ስራ አስተዋፅኦ…

ለጤና ሚኒስቴር 1ነጥብ 7 ሚሊየን ዶላር የሚያወጣ መድሃኒት ድጋፍ ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 8፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)የአሜሪካ አለም አቀፍ የተራድኦ ድርጅት ትራንስፎርመር ኤች ዲ አር ፕሮጀክት ከኢንተርናሽናል ሄልዝ ፓርትነር ጋር በመሆን 1ነጥብ 7 ሚሊዮን ዶላር በላይ ሚገመት ሜቤንዳዞን መድሐኒት ለጤና ሚኒስቴር  ድጋፍ አድርጓል፡፡ የጤና ሚኒስቴር ዴኤታ ወይዘሮ…

በጭነት ተሽከርካሪ ተደብቆ ሲጓጓዝ የነበረ  123 ቱርክ ሰራሽ ሽጉጥ ተያዘ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 8፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)  በማእከላዊ ጎንደር ዞን ታች አርማጭሆ ወረዳ በጭነት ተሸከርካሪ ተደብቆ ሲጓዝ የነበረ 123 ቱርክ ሰራሽ ሽጉጥን ጨምሮ ተተኳሽ ጥይቶችን መያዙን ፖሊስ አስታወቀ። የዞኑ ፖሊስ የመምሪያ የሚዲያና ኮሙኒክሽን ክፍል ሃላፊ ኮማንደር ውብነህ አስናቀ…

ማይክሮሶፍት ለዊንዶውስ-10 ኦፕሬቲንግ ሲስተም የሚያቀርበውን የደህንነት መጠገኛ ለማቆም ማስቡን ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 8፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ማይክሮሶፍት ለዊንዶውስ-10 የሚያቀርብውን የደህንነት ጥገና በ2025 ማቅረብ እንደሚያቆም እና በዚህ ወር መጨረሻ የዊንዶውስ ኦፕሬቲንግ ሲስተም ዋና ማሻሻያ ይፋ ለማድረግ መዘጋጀቱን ገልጿል፡፡ ኩባንያው ከዚህ ቀደም ዊንዶውስ 10 ማሻሻያ ይፋ ሲያደርግ…

ቻይና ኔቶ ወታደራዊ ስጋት እየሆነች ነው በሚል ያቀረበባትን  ውንጀላ ውድቅ አደረገች

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 8፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ቻይና የሰሜን አትላንቲክ የጦር ቃልኪዳን ድርጅት (ኔቶ) ለዓለም ሀገራት ወታደራዊ ስጋት እየሆነች ነው በሚል ያቀረበባትን  ውንጀላ ውድቅ አድርጋለች፡፡ የሰሜን አትላንቲክ የጦር ቃልኪዳን ድርጅት (ኔቶ) መሪዎች በብራሰልስ በተለያዩ ጉዳዮች ዙሪያ…

ኢትዮጵያ 400 ሺህ የሚጠጋ የኮቪድ-19 ክትባት በቅርቡ እንደምታገኝ የጤና ሚኒስቴር ገለጸ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 8፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ ወደ 400 ሺህ የሚጠጋ የኮቪድ-19 ክትባት በቅርቡ እንደምታገኝ የጤና ሚኒስትር ዶክተር ሊያ ታደሰ አስታወቁ። የጤና ሚኒስትሯ ዶክተር ሊያ ታደሰ በኢትዮጵያ እየተሰጠ ባለው የኮቪድ-19 ክትባት እና በቀጣይ በሚሰጠው ሁለተኛው ዙር የክትባት…

በግንቦት ወር 419 ሚሊየን ዶላር ከወጪ ንግድ ገቢ ተገኘ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 8፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በግንቦት ወር 419 ሚሊየን ዶላር ከወጪ ንግድ ገቢ መገኘቱ ተገለጸ። የንግድ እና ኢንዱስትሪ ሚንስትሩ አቶ መላኩ አለበል በማህበራዊ የትስስር ገጻቸው ላይ ÷በግንቦት ወር 404 ሚሊየን ዶላር ለማግኝት ታቅዶ 419 ሚሊየን (103%) ተገኝቷል…

ከክልል ምስረታ ጥያቄ ጋር ተያይዞ ሊገኙ የሚችሉ መልካም አጋጣሚዎችናሊያጋጥሙ የሚችሉ ተግዳሮቶችን የተመለከተ ውይይት እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 8፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ከክልል ምስረታ ጥያቄ ጋር ተያይዞ ሊገኙ የሚችሉ መልካም አጋጣሚዎችናሊያጋጥሙ የሚችሉተግዳሮቶችን በተመለከተ በሚዛን ቴፒ ዩንቨርስቲ ማህበረሰባዊና ሰብ አዊነት ኮሌጅ አዘጋጅነት ውይይት እየተካሄደ ይገኛል። በመድረኩበደቡብ…

የማስታወቂያ ባለሙያዎች ምክር ቤት ተቋቋመ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 8፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)የማስታወቂያ ባለሙያዎች ምክር ቤትተቋቋመ የአባላቱን መብትና ጥቅም ለማስጠበቅና ሙያዉን ለማሳደግ ያለመ  የኢትዮጵያ የማስታወቂያ ባለሙያዎች ምክር ቤት/ካውንስል/ ዛሬ ሰኔ 8 ቀን 2013 ዓ.ም በአዲስ አበባ ተቋቁሟል፡፡ ምክር ቤቱ  በስብሰባው…

በሲዳማ ክልል የአረንጓዴ አሻራ ማስጀመሪያ መርሀ ግብር እየተካሔደ ነው

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 8፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)በሲዳማ ክልል የአረንጓዴ አሻራ ማስጀመሪያ መርሀ ግብር እየተካሔደ ነው፡፡ በመርሀ ግብሩ ላይ የኦሮሚያ ክልላዊ መንግስት ርዕሰ መስተዳድር  ሽመልስ አብዲሳ እና የእርሻ እና ተፈጥሮ ሀብት ሚኒስትር አቶ ዑመር ሁሴንን ጨምሮ ከፍተኛ የመንግስት ስራ…