Fana: At a Speed of Life!

ከተማ አስተዳደሩ እና የኢትዮጵያ ካቶሊከዊት ቤተክርስቲያን የ510 ሚሊየን ብር ስምምነት ተፈራረሙ

አዲስ አበባ ፣ግንቦት 10 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከኢትዮጵያ ካቶሊካዊት ቤተክርስቲያን የአዲስ አበባ ሀገረስብከት ህብረተሰቡን ተጠቃሚ የሚያደርጉ የ510 ሚሊየን ብር ፕሮጀክቶችን ተግባራዊ ለማድረግ ስምምነት ተፈራረሙ፡፡ ስምምነቱን ምክትል ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች…

የማዕድን ልማትን ማዘመን ለዘርፉ እድገት ወሳኝ ነው- አቶ ደመቀ መኮንን

አዲስ አበባ ፣ግንቦት 10 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በ10 ወራት ውስጥ በወርቅ የወጪ ንግድ ከ553 ሚሊየን ዶላር በላይ  ማግኘት መቻሉን የማዕድንና ነዳጅ ሚኒስቴር አስታወቀ። ከሁለት አመት በፊት በ2011 ዓ.ም የወርቅ ገበያው በእጅጉ አሽቆልቁሎ 29 ሚሊየን የአሜሪካን…

የኢትዮጵያ ሳምንት መከበር ጀመረ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 10 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ሳምንት ጠቅላይ ሚኒስተር ዐቢይ አሕመድ በተገኙበት በወዳጅነት አደባባይ መከበር ጀምሯል። በዓሉን ጠቅላይ ሚኒስትሩ የከፈቱት ሲሆን የክልል ርእሳነ መስተዳድሮች፣ ሚኒስትሮች ፣ የዲፕሎማቲክ ማህበረሰብ አባላት ተገኝተዋል።…

ፕሬዚዳንት ሣህለወርቅ ዘውዴ ከተለያዩ ሀገራት መሪዎች ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 5፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ፕሬዚዳንት ሣህለወርቅ ዘውዴ ከተለያዩ ሀገራት መሪዎች ጋር ውይይት አድርገዋል፡፡ በፕሬዚዳንት ዮዌሪ ሙሴቪኒ በዓለ ሲመት ላይ የተገኙት ፕሬዝዳንት ሣህለወርቅ ዘውዴ ከተለያዩ ሀገራት መሪዎች ጋር በሁለትዮሽ ጉዳይ ላይ ውይይቶችን አድርገዋል።…

ጠ/ሚ ዐቢይ አሕመድ ቢላሉል ሐበሺ ሙዚየምን ጎበኙ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 5፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አሕመድ ቢላሉል ሐበሺ ሙዚየምን ጎብኝተዋል። ሙዚየሙ የኢትዮጵያ ሙስሊሞችን ታሪክ እና ቅርስ የሚያስተዋውቅ ነው። በውስጡም እስልምና ወደ ኢትዮጵያ ከገባበት ጊዜ ጀምሮ ያሉ ታሪኮች ተደራጅተው ተቀምጠዋል ።…

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር 3ኛውን የምገባ ማዕከል አስጀመረ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 5፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር 3ኛውን የተስፋ ብርሃን የምገባ ማዕከል በአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ  አስጀመረ። በምገባ ማዕከሉ ማስጀመሪያ መርሀ ግብር ላይ የከተማ አስተዳደሩ ምክትል ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤን ጨምሮ የሜድሮክ ኢንቨስትመንት…

ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ ለኢድ አልፈጥር  በዓል የእንኳን አደረችሁ መልዕክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 5፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ  ለ1ሺህ 442ኛው ዓመተ ሂጅራ የኢድ ዓልፈጥር በዓል እንኳን  አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል። ፕሬዚዳንቷ በቲውተር ገጻቸው ላይ ÷ለመላው ሙስሊም ኢትዮጵያውያን እንኳን ለኢድ አል ፈጥር በዓል በደህና አደረሳችሁ…

በአዲስ አበባ የተካሄደው የኢድ አልፈጥር  የሶላት ስነ-ስርዓት በሰላም መጠናቀቁን የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን አስታወቀ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 5፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ)  በአዲስ አበባ የተካሄደው 1ሺ442ኛው የኢድ አልፈጥር  የሶላት ስነ-ስርዓት በሰላም መጠናቀቁን የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን አስታወቀ፡፡ በርካታ የእስልምና እምነት ተከታዮች በተገኙበት በአዲስ አበባ ስታዲዮምና በዙሪያው በሚገኙ ጎዳናዎች እንዲሁም…

ስንከባበር፣ሰላማችን ስንጠብቅ፣ ግድባችንን እንገነባለን  ወደ ልማታችን  ፊታችንን እናዞራለን-ተቀዳሚ ሙፍቲ ሃጂ ዑመር

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 5፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ስንከባበር፣ሰላማችን ስንጠብቅ፣ ግድባችንን እንገነባለን  ወደ ልማችን  ፊታችንን እናዞራለን ሲሉ የኢትዮጵያ እሥልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ፕሬዝዳንት ተቀዳሚ ሙፍቲ ሃጂ ዑመር ዒድሪስ ገለጹ። ተቀዳሚ ሙፍቲ ሃጂ ዑመር ዒድሪስ   እንኳን 1ሺህ…

1 ሺህ 442ኛው የኢድ-አልፈጥር በዓል እየተከበረ ነው

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 5፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) 1ሺህ 442ኛው ዓመተ ሂጅራ የኢድ ዓል ፈጥር በዓል በእስልምና እምነት ተከታዮች ዘንድ  በአዲስ አበባና  በመላው ኢትዮጵያ በመከበር ላይ ነው። በዚህ በዓል ላይ ተቀዳሚ ሙፍቲ ሃጂ ዑመር ዒድሪስ ጨምሮ በርካታ የእምነቱ ተከታዮች ፣ጥሪ…