በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል በጤናው ዘርፍ የሚተገበሩ የጥራት ማሻሻያ ስራዎች አስደሳች ናቸው – ዶ/ር ሊያ ታደሰ
አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 13፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የጤና አገልግሎቱን ለማሻሻል እየተተገበሩ ያሉ የግንባታ ማስፋፊያዎች የጥራት ማሻሻያ ሪፎርም ስራዎች አስደሳች ናቸው ሲሉ የጤና ሚኒስትሯ ዶክተር ሊያ ታደሰ ገለጹ።
ሚኒስትሯ በማህበራዊ የትስስር ገጻቸው ላይ…