Fana: At a Speed of Life!

በትግራይ ክልል ከሚገኙ ሆስፒታሎች ውስጥ 75 በመቶዎቹ ሙሉ በሙሉ ስራ ጀመሩ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 6 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የብሄራዊ ድንገተኛ አደጋ አስተባባሪ ማዕከል በትግራይ ክልል ከሚገኙ ሆስፒታሎች ውስጥ 75 በመቶዎቹ ሙሉ በሙሉ ስራ መጀመራቸውን አስታወቀ፡፡ በአባል ሚኒስቴር መስሪያ ቤቶች የተከናወኑ የአስቸኳይ ጊዜ የሰብዓዊ እርዳታ እንዲሁም የመልሶ ማቋቋም…

ባለስልጣኑ ሉዓላዊነት እና አብሮነትን በሚፈታተኑ ሚዲያዎች ላይ እርምጃ እንደሚወስድ አስታወቀ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 6 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢትዮጵያ ብሮድካስት ባለስልጣን  ሉዓላዊነት እና አብሮነትን የሚፈታተኑ ሚዲያዎች ላይ እርምጃ እንደሚወስድ አስታወቀ። የባለስልጣኑ ምክትል ዋና ዳይሬክተር አቶ ወንድወሰን አንዷለም ÷በትግራይ ክልል የተካሄደውን የህግ ማስከበር ዘመቻ ተከትሎ…

የሸማች ህብረት ስራ ማህበራት የኑሮ ንረቱን ለማቃለል የተለያዩ የግብርና ምርቶችን ማስገባት ቀጥሏል

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 3 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በአዲስ አበባ በተለያዩ ክፍለ ከተሞች  የሚገኙ የሸማች ህብረት ስራ ማህበራት የኑሮ ንረቱን ለማቃለል  የተለያዩ የግብርና ምርቶችን ማስገባት እንደቀጠሉ መሆኑ ተገልጿል ፡፡ በዛሬው ዕለትም የአራዳ ክፍለ ከተማ በአስሩም ወረዳዎች ለሚገኙ የሸማች…

የአውሮፓ ህብረት ምክር ቤት ለኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን ስራ ድጋፍ እንደሚሰጥ ገለጸ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 3 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ )የአውሮፓ ህብረት ምክር ቤት ኢትዮጵያን አስመልክቶ ባደረገው ስብሰባ ማጠቃለያ ለኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን ስራ ድጋፉን ሰጠ፡፡ ምክር ቤቱ በተለይም ኮሚሽኑ ለሚያቀርባቸው ዝርዝር መረጃዎች እንዲሁም ተግባራዊ እንዲደረጉ ለሚሰጣቸው ምክረ…

አልማ ከ7 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመቱ የህክምና ቁሳቁሶችን ለኮምቦልቻ ጠቅላላ  ሆስፒታል ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 3 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአማራ አቀፍ ልማት ማህበር (አልማ) ከ7ሚሊየን ብር በላይ የሚገመቱ የህክምና ቁሳቁሶችን ለኮምቦልቻ ጠቅላላ  ሆስፒታል ድጋፍ አደረገ ፡፡ የአልማ የዲያስፖራ በጎ ፈቃደኞች ማስተባበሪያ  ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር አቶ ሰለሞን ጉታ ÷ ድጋፉን…

በ6ኛው ጠቅላላ ምርጫ ላይ ለመሳተፍ ዕጩዎች ያቀረቡ ፓርቲዎች ዝርዝር ይፋ ሆነ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 3 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ የምርጫ ቦርድ በስድተኛው ጠቅላላ ምርጫ ዕጩዎችን ያቀረቡ ፓርቲዎችን ዝርዝር ይፋ አደረገ፡፡ 1. ሐረሪ ዴሞክራሲያዊ ድርጅት 2. ሞቻ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ 3. ራያ ራዩማ ዴሞክራቲክ…

የመተከል ዞን ተፈናቃዮችን ከአንድ ወር ባነሠ ጊዜ ወደ ቀያቸው ለመመለስ እየተሰራ መሆኑ ተገለፀ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 3 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የመተከል ዞን ተፈናቃዮችን ከአንድ ወር ባነሠ ጊዜ ወደ ቀያቸው ለመመለስ እየሠራ መሆኑን በዞኑ የተቋቋመው የተቀናጀ ግብረሀይል አስታወቀ። በቤኒሻንጉል ጉምዝ ክልል መተከል ዞን የተቋቋመው የተቀናጀ ግብረ ሃይል በሁለት ወራት ያከናወናቸውን…

አፍሪካውያን የራሳቸውን ችግር በራሳቸው ለመፍታት ተቀራርበው መስራት ይገባቸዋል-የዩጋንዳ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር 

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 3 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ)  በዩጋንዳ የኢትዮጵያ አምባሳደር አለምጸሀይ መሰረት ከዩጋንዳ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር  ሳም ኩቴሳ ጋር በሁለትዮሽ ጉዳዮችና በሀገራችን ወቅታዊ ሁኔታ ላይ ውይይት አካሂደዋል፡፡ በውይይቱም ኢትዮጵያ እና ዩጋንዳ የቆየ እና ጠንካራ የሁለትዮሽ ግንኙነት…

ለሞዴል አርሶ አደሮች በፊንፊኔ ዙሪያ ኦሮሚያ ልዩ ዞን ለቤት መስሪያ የሚሆን የመሬት ርክክብ ተካሄደ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 3 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኦሮሚያ ክልላዊ መንግስት ከ5 ሺህ 700 በላይ ለሆኑ ሞዴል አርሶ አደሮች በፊንፊኔ ዙሪያ ኦሮሚያ ልዩ ዞን በተለያዩ ከተሞች ላይ ለቤት መስሪያ ቦታ የሚሆን የመሬት ርክክብ አካሄደ። መርሀግብሩ በኦሮሚያ ልዩ ዞን በሰንዳፋ ከተማ ነው…

የ72 ዓመቱ የዙሉው ንጉስ ጉድዊል ዝዌሊቲኒ ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 3 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የ72 ዓመቱ የደቡብ አፍሪካ ዙሉ ንጉስ ጉድዊል ዝዌሊቲኒ ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ። ንጉሱ ለሳምንታት በሆስፒታል ከቆዩ በኋላ ዛሬ በሞት መለየታቸውን ከንጉሱ ቤተሰብ የወጣው መግለጫ አረጋግጧል። የንጉሳዊያኑ ቤተሰብ ባስተላለፉት መልዕክትም…