Fana: At a Speed of Life!

በምሥራቅ ጎጃም ባሶ ሊበን ወረዳ እየለማ ያለው  የበጋ ስንዴ ምርት   ከውጪ የሚገባ እህልን ለመተካት እንደሚቻል ሌላ ማሳያ ነው – ጠ/ሚ ዐቢይ…

አዲስ አበባ፣ የካቲት 16፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)  በምሥራቅ ጎጃም ባሶ ሊበን ወረዳ እየለማ ያለው  የበጋ የስንዴ ምርት  "ጠንክረን ከሠራን ከውጪ የሚገባ እህልን ለመተካት እንደምንችል ሌላ ማሳያ ነው" ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር  ዐቢይ አሕመድ በፌስቡክ ገጻቸው ላይ ገልጸዋል። ወቅታዊ፣ትኩስ እና…

ሰሞኑን በጁባ 15 የጁንታው ተላላኪዎች ወደ ሀገራችን አንሄድም በማለት ጁባ አውሮፕላን ማረፊያ ላይ ሁከት ለመፍጠር ሞክረዋል – ሜ/ጄ መሃመድ ተሰማ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 16፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዴሪ መከላከያ ሰራዊት በአህጉር አቀፍና በአለም አቀፍ የሰላም ማስከበር ግዳጅ አኩሪ ተግባር እየፈፀመ እንደሚገኝ የመከላከያ ኢንዶክትሪኔሽን ዋና ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር ሜ/ጄ መሃመድ ተሰማ ገለፁ፡፡ ከሰሞኑ የ15ኛ ሞተራይዝድ ሰላም አስከባሪ…

በ6 ሚሊየን ዩሮ ድጋፍ የሚተገበር በሆርቲካልቸር ልማት ላይ ትኩረቱን ያደረገ ፕሮጀክት ይፋ ሆነ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 16፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)በ6 ሚሊየን ዩሮ ድጋፍ በሆርቲካልቸር ወይም በአትክልትና ፍራፍሬ ልማት ላይ ትኩረቱን ያደረገ ፕሮጀክት ይፋ ተደርጓል። ‘ወርልድ ቬጅቴብል’ ማዕከል ከኔዘርላንድስ የልማት ድርጅት ጋር በመተባበር ያዘጋጀው በአምስት አመት የአትክልት ልማት ስትራቴጂው…

የከተማዋን ገቢ ለማሳደግ ቅንጅታዊ  አሰራር ለመፍጠር ያለመ ውይይት ተካሄደ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 16 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ በሚገኙ የመንግስት አገልግሎት ሰጪ ተቋማት ቅንጅታዊ አሰራር ለመፍጠር ያለመ ውይይ ተካሂዷል። የምክክር መድረኩን   የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ገቢዎች ቢሮ   ያዘጋጀው ሲሆን÷ ውይይቱም ከባለድርሻ አካላት ጋር ቅንጅታዊ…

የኢትዮጵያን የአለም አቀፍ ኤሌክትሮኒክስ አገልግሎት ደረጃን ለማሻሻል የዩኒቨርሲቲዎችን ሙሉ አቅም መጠቀም እንደሚገባ ተገለፀ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 16 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ)ለዜጎች ቀልጣፋ አገልግሎት በመስጠት የኢትዮጵያን የአለም አቀፍ ኤሌክትሮኒክስ አገልግሎት ደረጃን ለማሻሻል የዩኒቨርሲቲዎችን ሙሉ አቅም  መጠቀም እንደሚገባ ተገለፀ። የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር አዲስ አበባን ጨምሮ በአምስት ከተሞችና…

ተመድ ሶማሊያ የዘገየውን ምርጫ በፍጥነት እንድታካሂድ ጥሪ አቀረበ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 16 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በተመድ የሶማሊያ ልዩ ልዑክ ጀምስ ስዋን የሶማሊያ መሪዎች “ከመጋጨት ወደ ኋላ እንዲመለሱ” እና በምርጫዎች ላይ ስምምነት ላይ እንዲደርሱ ጥሪ አቅርበዋል። ሃላፊው ጥሪውን ያቀረቡት በዋና ከተማዋ ሞቃዲሾ በተካሄደው የተቃውሞ ሰልፍ ወቅት የተኩስ…

ባህርዳር ዩኒቨርሲቲ ለሁለት ምሁራን የሙሉ ፕሮፌሰርነት ማዕረግ ሰጠ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 15 ፣ 2013 (ኤ.ቢ.ሲ) ባህርዳር ዩኒቨርሲቲ ለሁለት ምሁራን የሙሉ ፕሮፌሰርነት ማዕረግ ሰጥቷል። ዩኒቨርስቲው የሙሉ ፕሮፌሰርነት ማዕረግ የሰጠው በኬሚስትሪና ታሪክ ትምህርት ክፍሎች መምህርና ተመራማሪ ለሆኑት ዶክተር ማዕረግ አማረና ዶክተር ተመስገን ገበየሁ  መሆኑ…

ኦቢኤን በመተከል ዞን ለተቸገሩ ወገኖች 900 ኩንታል ስንዴ ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 15 ፣ 2013 (ኤ.ቢ.ሲ)  የኦሮሚያ ብሮድካስቲንግ ኔትዎርክ (ኦቢኤን) በቤኒሻንጉል ጉምዝ ክልል መተከል ዞን ለችግር ለተጋለጡ የኅብረተሰብ ክፍሎች 900 ኩንታል ስንዴ ድጋፍ አደረገ። ድጋፉን በኦሮሚያ ክልል በምክትል ርዕሰ መስተዳድር ማዕረግ የኢኮኖሚ ዘርፍ አስተባባሪ…

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር   ለሲዳማ ክልል ማቋቋሚያ የሚሆን የ50 ሚሊየን ብር ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 15 ፣ 2013 (ኤ.ቢ.ሲ)  የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ለሲዳማ ክልል ማቋቋሚያ የሚሆን የ50 ሚሊየን ብር ድጋፍ አድርጓል። ምክትል ከንቲባ  ወይዘሮ አዳነች አቤቤ በሀዋሳ ከተማ በተካሄደው የሲዳማ ክልል የምስረታ ክብረ  ዓል ላይ በመገኘት የሲዳማ ክልል ሆኖ…

የኢትዮጵያ አየር ኃይል ምክትል አዛዥ ለአየር መከላከል ፣ በአዲስ ዲዛይን ያሰራውን መለያ አርማ እና ያስገነባውን አዲስ የአስፓልት መንገድ አስመረቀ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 15 ፣ 2013 (ኤ.ቢ.ሲ)  በኢ.ፌ.ዴ.ሪ  አየር ኃይል ምክትል አዛዥ ለአየር መከላከል ፣ በአዲስ ዲዛይን ያሰራውን የምክትሉን መለያ አርማ እና ያስገነባውን አዲስ የአስፓልት መንገድ አስመረቀ፡፡ መለያ አርማውንና መንገዱን መርቀው በመክፈት የስራ መመሪያ ንግግር ያደረጉት…