Fana: At a Speed of Life!

በሁለት ከተማ አስተዳደሮችና በ4 ክልሎች የእጩዎች ምዝገባ  የካቲት 21 እንደሚጠናቀቅ ምርጫ ቦርድ አስታወቀ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 15 ፣ 2013 (ኤ.ቢ.ሲ)  የኢትዮጵያ ምርጫ ቦርድ በአዲስ አበባ ከተማ  እና በድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር ፣ በቤኒሻንጉል፣ በሃረሪ፣ በጋምቤላ እና ኦሮሚያ ብሔራዊ ክልሎች የእጩዎች ምዝገባ የሚጠናቀቀው የካቲት 21 ቀን 2013 ዓ.ም መሆኑን ገለጸ። ይህንንም  አውቃችሁ…

የኦሮሚያ ክልል ለሲዳማ ክልል 100 ሚሊየን ብር ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 15 ፣ 2013 (ኤ.ቢ.ሲ) የኦሮሚያ ክልል ዛሬ የምሥረታ ሥነ-ሥርዓቱን ላካሄደው የሲዳማ ክልል 100 ሚሊየን ብር ድጋፍ ማድረጉን የክልሉ ፕሬዚዳንት አቶ ሽመለስ አብዲሳ ገለጹ። አቶ ሽመልስ ይህን የገለጹት በሲዳማ ክልል የመንግሥት ይፋዊ ምሥረታ ሥነ-ሥርዓት ላይ…

በኒው ዮርክ ለህዳሴ ግድብ ድጋፍ የሚሰጥና እና ተሟጋች ቡድን ተመሰረተ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 15 ፣ 2013 (ኤ.ቢ.ሲ) በኒው ዮርክ የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ድጋፍ የሚሰጥ እና ተሟጋች ቡድን መመስረቱን በተባበሩት መንግስታት ድርጅት የኢትዮጵያ ቋሚ መልዕክተኛ አምባሳደር ታዬ አጽቀስላሴ በቲውተር ገጻቸው ላይ ገልጸዋል። በበየነ መረብ በተካሄደው በዚህ ቡድን…

የሲዳማ ብሔራዊ ክልል ይፋዊ የመንግስት ምስረታ ሥነ-ስርአት በሀዋሳ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 15፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የሲዳማ ብሔራዊ ክልል ይፋዊ የመንግስት ምስረታ ሥነ-ስርአት እየተካሄደ ነው የሲዳማ ክልል ይፋዊ የመንግስት ምስረታ ሥነ-ስርአት የፌዴራል እና የክልል የስራ ኃላፊዎች በተገኙበት በሐዋሳ ከተማ እየተካሄደ ይገኛል፡፡ ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ…