Fana: At a Speed of Life!

በከተማዋ በተለያዩ አካባቢዎች በቡድን በመደራጀት የዘረፋ እና የግድያ ወንጀል ሲፈፅሙ የነበሩ 53 ተጠርጣሪዎችን በቁጥጥር ስር ማዋሉን ፖሊስ አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 12፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን በከተማዋ በተለያዩ አካባቢዎች በቡድን በመደራጀት የዘረፋ እና የግድያ ወንጀል ሲፈፅሙ የነበሩ 53 ተጠርጣሪዎችን በቁጥጥር ስር ማዋሉን አስታወቀ፡፡ የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን የወንጀል እና ትራፊክ አደጋ ምርመራ ዘርፍ…

የአውሮፓ  ህብረት በአፍሪካ የኮቪድ-19 ክትባት ተደራሽ ለማድረግ 100 ሚሊየን ዩሮ መደበ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 12፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)የአውሮፓ ሕብረት በአፍሪካ የኮቪድ-19 ክትባት ተደራሽ ለማድረግ  100 ሚሊየን ዩሮ መመደቡን አስታውቋል፡፡ በአህጉሪቱ የኮቪድ-19ን ጨምሮ ሌሎች በሽታዎችን ለመከላከል የሚውሉ ክትባቶችን በቀላሉ ተደራሽ ለማድረግ 100 ሚሊየን ዩሮ መድቦ እየሰራ  …

ምርጫ ቦርድ በጉለሌ ክፍለ ከተማ ምርጫ ክልል-10 የዕጩዎችን የምዝገባ ሂደት ተመለከተ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 12፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ በአዲስ አበባ ጉለሌ ክፍለ ከተማ ምርጫ ክልል-10 ቢሮ እየተከናወነ ባለው የዕጩዎች ምዝገባ ሂደት ምልከታ አደረገ። የምርጫ ክልሉን የሥራ ሂደት ለመፈተሽ ምልከታ ያደረጉት የቦርዱ ምክትል ሰብሳቢ አቶ ውብሸት አየለ እና…

ተንሰራፍቶ የነበረው ህገወጥ የጦር መሳሪያ ዝውውር በተደረገ ጥብቅ ቁጥጥርና ክትትል እየቀነሰ ነው – ጉምሩክ ኮሚሽን

አዲስ አበባ፣ የካቲት 12፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በከፍተኛ ደረጃ ተንሰራፍቶ የነበረው ህገወጥ የጦር መሳሪያ ዝውውር በተደረገ ጥብቅ ቁጥጥርና ክትትል እየቀነሰ መሆኑን የጉምሩክ ኮሚሽን ገለጸ። የጉሙሩክ ኮሚሽን  ኮሚሽነር አቶ ደበሌ ቃበታ ከፋና ብሮድካስቲግ ኮርፖሬት ጋር ባደረጉት ቆይታ÷ወደ…

መገናኛ ብዙሃን  ማህበረሰባዊ ቸልተኝነት በሚታይ ወቅት ህዝብን ማንቃታቸው ተገቢ ነው- ጠ/ሚ ዐቢይ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 12፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ መገናኛ ብዙሃን ማህበረሰባዊ ቸልተኝነት በሚታይ ወቅት ህዝብን ማንቃታቸው ተገቢ ነው ሲሉ ገለጹ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ ዛሬ ኢቢሲ በአዲስ አበባ ነዋሪዎች  የማስክ አጠቃቀም  ጋር በተያያዘ የሰራውን ፕሮግራም መነሻ…

ቻይና  ኢትዮጵያን ጨምሮ ለአፍሪካ ሀገራት የኮቪድ 19 የክትባት ድጋፍ ልታደርግ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 12፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ቻይና ኢትዮጵያን ጨምሮ ለአፍሪካ አገራት የኮቪድ 19  የክትባት ድጋፍ  ልታደርግ መሆኑን በኢትዮጵያ የሚገኘው የቻይና ኤምባሲ አስታወቀ። ይህም የቻይናው  ፕሬዝዳንት ዢ ጂንፒንግ የኮቪድ 19 ክትባቶችን ለአለም አቀፍ የህዝብ ተጠቃሚነት ለማዋል…

የጋምቤላ ክልል ምክር ቤት ለትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር 10 ሚሊየን ብር ድጋፍ ለማድረግ ወሰነ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 12፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የጋምቤላ ክልል ምክር ቤት ለትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር 10 ሚሊየን ብርና የካቢኔ አባላቱ 50 በመቶ የወር ደመወዛቸውን ድጋፍ ለማድረግ ወስኗል፡፡ ካቢኔው በተጨማሪም በትግራይ ክልል ያለውን የጤና አገልግሎት ለመደገፍ ሁለት…

የቆዳ ኢንዱስትሪ ዘርፉን ለማሻሻል እየተሰራ መሆኑን ሚኒስቴሩ ገለፀ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 12፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በበጀት ዓመቱ የመጀመሪያ 7 ወራት የወጪ ንግድ አፈጻጸም 1.8 ቢሊዮን የአሜሪካን ዶላር ገቢ መገኘቱን የንግድና ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ የግብርና ምርት ዘርፍ 1.178 ቢሊዮን ፣የማኑፋክቸሪንግ ዘርፍ 211.4 ሚሊዮን፣ የማዕድን ዘርፍ…

አምባሳደር አለማየሁ ተገኑ በሩሲያ ውጭ  ጉዳይ ሚኒስቴር ከአፍሪካ ክፍል ምክትል ኃላፊ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 12፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) አምባሳደር አለማየሁ ተገኑ በሩሲያ ውጭ  ጉዳይ ሚኒስቴር ከአፍሪካ ክፍል ምክትል ኃላፊ ከአቶ ጂዮርጅ ቶዱዋ  ጋር ውይይት አድርገዋል፡፡ በዚሁ ወቅት አምባሳደር አለማየሁ በኢትዮጵያ ሰሜናዊ ክፍል ስለተካሄደው የህግ ማስከበር ዘመቻ፣ እየተከናወኑ…

የሀረሪ ክልል ምክር ቤት ለትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ከ12 ሚሊየን ብር በላይ ድጋፍ ለማድረግ ወሰነ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 12፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የሀረሪ ክልል ምክር ቤት ካቢኔ ለትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ከ12 ሚሊየን  ብር በላይ ድጋፍ ለማድረግ ወሰነ። የክልሉ ካቢኔ ዛሬ ባካሄደው አስቸኳይ ስብሰባ የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ለመደገፍ የ12 ሚሊየን…