Fana: At a Speed of Life!

የኦሮሚያ ክልል ገቢዎች ባለስልጣን ባለፉት 6 ወራት ከ17 ነጥብ 7 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ መሰብሰቡን ገለፀ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 1 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኦሮሚያ ገቢዎች ባለስልጣን ባለፉት 6 ወራት ከ17 ነጥብ 7 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ መሰብሰቡን ገለፀ፡፡ ባለስልጣኑ በ2013 በጀት አመት 29 ቢሊየን ብር ለመሰብሰብ አቅዶ እየሰራ ያለ ሲሆን በስድስት ወራት ውስጥ ከ17 ነጥብ 7 ቢሊየን ብር…

ለጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የድጋፍ ሰልፍ በተለያዩ ከተሞች ተካሄደ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 1 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ለጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የድጋፍ ሰልፍ በተለያዩ ከተሞች ተካሄደ፡፡ በወላይታ ዞን ሁሉም ወረዳዎችና ከሶዶ ከተማ የተውጣጡ የህብረተሰብ ክፍሎች የተገሳተፉበት የድጋፍ ሰልፍ ተካሄዷል፡፡ የሰልፉ አላማ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ወደ…

የንግድና ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ለመተከል ተፈናቃዮች ከሁለት ሺህ ኩንታል በላይ የስንዴ ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 30 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የንግድና ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ከመተከል ተፈናቅለው ቻግኒ ከተማ ተጠልለው ለሚገኙ 48 ሺህ ተፈናቃዮች የሁለት ሺህ 800 ኩንታል የስንዴ ድጋፍ አደረገ። ድጋፉን ያደረጉት የንግድና ኢንዱስትሪ  ሚኒስቴር እና በስሩ የሚገኙ ተጠሪ ተቋማት እንደሆኑ…

በኦሮሚያ ክልል የንጹህ መጠጥ ውሃ ሽፋንን 94 በመቶ ለማድረስ እየተሰራ ነው- ዶ/ር  ግርማ አመንቴ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 30 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ)  በኦሮሚያ ክልል በቀጣዮቹ 10 ዓመታት የንጹህ መጠጥ ውሃ ሽፋንን 94 በመቶ ለማድረስ እየተሰራ መሆኑን በምክትል ርዕሰ መስተዳደር ማዕረግ የኦሮሚያ የግብርናና ገጠር ልማት ክላስተር አስተባባሪ ዶክተር ግርማ አመንቴ ተናገሩ። በኦሮሚያ ክልል…

የትግራይ ክልልን መልሶ በማደራጀት ሂደት ውስጥ የሁሉም ኢትዮጵያዊ ትብብር ያስፈልጋል -ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 30 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ)ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ የትግራይን ክልልን መልሶ በማደራጀት ሂደት ውስጥ የሁሉም ኢትዮጵያዊ ትብብር እንደሚያስፈልግ ገልጸዋል፡፡ ፕሬዚዳንቷ ዛሬ በትግራይ ክልል መቀሌ ከተማ የተለያዩ አካባቢዎችን ጎብኝተዋል፡፡ በጉብኝታቸውም በመቀሌ ከተማ…

የክቡር ዶ/ር አርቲስት ዓሊ ቢራ የምስጋና እና እውቅና ፕሮግራም ተካሄደ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 30 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኦሮሚያ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት የተዘጋጀው የክቡር ዶ/ር አርቲስት ዓሊ ቢራ የምስጋና እና እውቅና ፕሮግራም ተካሂዷል፡፡ ፕሮግራሙ አርቲስቱ ለኦሮሚያ እና ለኢትዮጵያ ጥበብ ላበረከተው ከፍተኛ አስተዋፅዖ እውቅና…

ኢትዮጵያ እንዳትረጋጋ ግብጽ የመጨረሻ አማራጭ አድርጋ እየሰራች መሆኑን አንድ ዓለም አቀፍ ጥናት አመለከተ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 30 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ግብጽ ከህዳሴው ግድብ ፕሮጀክት ጋር በተያያዘ ኢትዮጵያ ውስጥ የብሔርና የሃይማኖት ልዩነቶችን በመጠቀም ሰላምና መረጋጋት እንዳይኖር የመጨረሻ አማራጭ በማድረግ ተግታ እየሰራች መሆኑን ጂዮፖሊቲካል ፊውቸር የተባለ ዓለም አቀፍ ድርጅት ባወጣው ጥናት…

ተጨማሪ 749 ሰዎች ኮሮና ቫይረስ ሲገኝባቸው 254 ሰዎች አገግመዋል

አዲስ አበባ ፣ ጥር 26 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለፉት 24 ሰዓታት ውስጥ ለ6 ሺህ 2 ሰዎች የላቦራቶሪ ምርመራ ተደርጎ  749 ሰዎች ኮሮና ቫይረስ እንደተገኘባቸው የጤና ሚኒስቴር አስታወቀ። በአጠቃላይ እስካሁን በቫይረሱ የተያዙ ሰዎች ቁጥር 140 ሺህ 257 ደርሷል። በሌላ በኩል 254…