የአሜሪካ ኤምባሲ በ450 ሺህ ዶላር ወጪ በምርጫ ዘገባ ለሚሳተፉ ጋዜጠኞች የአቅም ግንባታ ስልጠና መስጠት ጀመረ
አዲስ አበባ ፣ የካቲት 2 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በቀጣዩ አገር ዓቀፍ ምርጫ ላይ መረጃ በመስጠትና ሁነቶችን በመዘገብ ለሚሳተፉ ጋዜጠኞች በኢትዮጵያ የአሜሪካ ኤምባሲ በ450 ሺህ ዶላር ወይንም ከ17 ሚሊየን ብር በላይ በሆነ ወጪ የአቅም ግንባታ ስልጠና መስጠት መጀመሩን አስታወቀ።
የአቅም…