Fana: At a Speed of Life!

ፕሬዝደንት ሣህለ ወርቅ ዘዉዴ አምባሳደር ወይንሸት ታደሰን ባለሙሉ ሥልጣን አምባሳደር አድርገዉ ሾሙ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 27 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዲሪ ፕሬዝደንት ሣህለ ወርቅ ዘዉዴ በሕገ-መንግስቱ አንቀጽ 71 ንዑስ አንቀጽ 3 መሠረት በዛሬዉ ዕለት አምባሳደር ወይንሸት ታደሰን የኢፌዲሪ ልዩ መልዕክተኛና ባለሙሉ ሥልጣን አምባሳደር አድርገዉ መሾማቸውን ከፕሬዚዳንት ጽህፈት ቤት ያገኘነው…

የደቡብ ክልል ነዋሪዎች በትግራይ ድጋፍ ለሚሹ ወገኖች ከ11 ነጥብ 5 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመት ድጋፍ አደረጉ  

አዲስ አበባ ፣ ጥር 27 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ክልል ነዋሪዎች በትግራይ ክልል ድጋፍ ለሚሹ ወገኖች የሚውል ከ11 ነጥብ 5 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመት የቁሳቁስ ድጋፍ አበረከቱ፡፡ የክልሉ ተወካዮች ከነዋሪዎች የተሰበሰበውን ድጋፍ ዛሬ በመቀሌ ተገኝተው ለትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር…

አምባሳደር ነብያት ለአፍሪፖል በወቅታዊ ሁኔታዎች ዙሪያ ገለጻ ሰጡ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 27 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በአልጄሪያ የኢፌዴሪ ባለሙሉ ሥልጣን አምባሳደር ነብያት ጌታቸው ተቀማጭነቱን በአልጀርስ ላደረገው የአፍሪካ ህብረት የፖሊስ ተቋማት ትብብር ማዕቀፍ (አፍሪፖል) ዋና ዳይሬክተር ዶክተር ጣሪቅ ሸሪፍ በወቅታዊ ሁኔታዎች ዙሪያ ገለጻ ሰጥተዋል። ገለጻውም…

የአዲስ አበባንና ድሬዳዋ ከተማ አስተዳደሮች የምርጫ ቀን  ፖለቲካዊ አንድምታ አለው በሚል የሚነሱ ሀሳቦች የተሳሳቱ  ናቸው -ወ/ት ብርቱካን ሚደቅሳ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 27 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባንና ድሬዳዋ ከተማ አስተዳደሮች የምርጫ ቀን  ፖለቲካዊ አንድምታ አለው በሚል የሚነሱ ሀሳቦች የተሳሳቱ መሆናቸውን  የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ዋና ሰብሳቢ ብርቱካን  ሚደቅሳ  አስታወቁ። ከፍተኛ የጸጥታ ችግር ባለበት አካባቢ…

በኢትዮጵያ የህግ ማሻሻያ ሰነድ ዝግጅት ሂደትን የሚያሳይ  መጽሐፍ  ተመረቀ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 27 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) መጽሐፉ የዝግጅት ምዕራፉን አጠናቆ ለንባብ መብቃቱ በኢትዮጵያ ሲደረግ የነበረውን የህግ ማሻሻያ ሂደት ለቀጣዩ ትውልድ ለማስተላለፍ እና የህግ ጥናትና ምርምር ሥራዎችን ለመደገፍ ከፍተኛ እገዛ እንደሚኖረው ተገልጿል፡፡ በመጽሐፉ የምረቃ ሥነ-ስርዓት…

በቴክኖሎጂ ዘርፎች ላይ የተሰማሩ 61 የግል ድርጅቶችን ያቀፈ የትብብር መድረክ ተመሰረተ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 27 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በቴክኖሎጂ ዘርፎች ላይ የተሰማሩ 61 የግል ድርጅቶችን ያቀፈ የግል ዘርፍ የትብብር መድረክ ተመስርቷል፡፡ ከኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር ጋር በመሆን የተመሰረተው የትብብር መድረኩ የግል ድርጅቶቹ በሀገሪቱ የዲጂታል ኢኮኖሚን ለመገንባት…

በባሕር ዳር ከተማ በሕገ ወጥ መንገድ በግለሰብ ቤት የተከማቸ 11 በርሜል ነዳጅ እና ቤንዚን ተያዘ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 26፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በባሕር ዳር ከተማ አስተዳደር በጣና ክፍለ ከተማ በሕገ ወጥ መንገድ በግለሰብ ቤት የተከማቸ 11 በርሜል ነዳጅ እና ቤንዚን ተያዘ። ትናንት በሕዝብ በደረሰ ጥቆማ መሰረት የባሕር ዳር ከተማ ንግድ መምሪያ፣ የጣና ክፍለ ከተማ ንግድ ጽሕፈት ቤት፣…

የመተከል የተቀናጀ ግብረ ሀይል በዞኑ የተከናወነውን የፀጥታና ሕግ ማስከበር ስራ እየገመገመ ነው

አዲስ አበባ ፣ ጥር 26፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የመተከል የተቀናጀ ግብረ ሀይል በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል መተከል ዞን ውስጥ የተከናወነውን የፀጥታና ሕግ የማስከበር ስራ ላይ ግምገማ እያካሄደ ነው፡፡ በጠቅላይ ሚኒስትር አቢይ አህመድ የተቋቋመው የመተከል የተቀናጀ ግብረ ሃይል የዞኑን የፀጥታና ሕግ…

በአርብቶ አደር እና በመንግስታት ግንኙነት ፖሊሲ ላይ ትኩረት ያደረገ ስልጠና እየሰጠ ነው

አዲስ አበባ ፣ ጥር 26፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የሰላም ሚኒስቴር በአርብቶ አደር እና በመንግስታት ግንኙነት ፖሊሲ ላይ ትኩረት ያደረገ ስልጠና በመስጠት ላይ እንደሚገኝ ተገለጸ፡፡ ስልጠናው ለተቋሙ ከፍተኛ አመራሮች፣ ለልዩ ድጋፍ ቦርድ አባላትና ለተቋሙ ከፍተኛ ባለሙያዎች እየተሰጠ እንገሚገኝም…

አያት አደባባይ አካባቢ በሱቆች ላይ የተነሳው እሳት ወደ ሌሎች ሳይስፋፋ በቁጥጥር ስር ዋለ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 26፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ትናንት ምሽት 3:00 ላይ አያት አደባባይ አካባቢ በሱቆች ላይ የተነሳው እሳት ወደ ሌሎች ሳይስፋፋ በቁጥጥር ስር ውሏል ። በሱቆች ላይ የተነሳው የእሳት አደጋ በተደረገው ፈጣን ከፍተኛ ርብርብ የከፋ ጉዳት ሳያደርስ መቆጣጠር ተችሏል። የእሳት…