Fana: At a Speed of Life!

ለፍትሕ ስርዓቱ ግልጽነት የሚፈጥሩና የሕግ የበላይነትን የሚያረጋግጡ ሕጎችና አዋጆች ማሻሻያ እየተደረገባቸው ነው-ጠቅላይ አቃቤ ሕግ

አዲስ አበባ፣ ጥር 17፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ለፍትሕ ስርዓቱ ግልጽነት የሚፈጥሩና የሕግ የበላይነትን ማረጋገጥ የሚያስችሉ ሕጎችና አዋጆች ማሻሻያ እየተደረገባቸው መሆኑን የፌዴራል ጠቅላይ አቃቤ ሕግ ገለፀ። በኢትዮጵያ ከቅርብ ጊዜያት ወዲህ በዜጎች ላይ የሚፈጸሙ ጥቃቶች እየተበራከቱ መሆኑ…

ሰላም ለአንድ ሀገርና ህዝብ ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ ዋና መሰረት ነው – አቶ ሙስጠፌ ሙሁመድ

አዲስ አበባ፣ ጥር 17፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)ሰላም ለአንድ ሀገርና ህዝብ ማህበራዊና ኢኮኖሚያዊ ተጠቃሚነት  ለማረጋገጥ ዋና መሰረት በመሆኑ የእነዚህን ችግሮች ምንጭና ምንነት ከስሩ ማየትና መፈተሽ ያስፈልጋል ሲለ የሶማሌ  ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር ሙስጠፌ ሙሁመድ ገለጹ። "እርቀ ሰላምና…

በአፋር ክልል የሚገኘውን የኢንቨስትመንት እንቅስቃሴ  የተመለከተ ውይይት እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥር 17፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በአፋር ክልል የሚገኘውን የኢንቨስትመንት እንቅስቃሴ  የተመለከተ የአንድ ለአንድ ውይይት እየተካሄደ ነው። በክልሉ የሚገኘውን የኢንቨስትመንት እንቅስቃሴ አስመልክቶ በሚካሄደው በዚህ ውይይት ላይ በክልሉ መዋእለ ነዋያቸውን ያፈሰሱ ኢንቨስተሮች እና  …

ለምርት ዘመኑ  ከ18 ሚሊየን 100ሺህ  ኩንታል በላይ  የአፈር ማዳበሪያ ለማቅረብ እየተሰራ ነው- ግብርና ሚኒስቴር

አዲስ አበባ፣ ጥር 17፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በሀገር ደረጃ ለ2013/2014 የምርት ዘመን በግብአትነት የሚውል ከ18 ሚሊየን 100ሺህ ኩንታል በላይ የአፈር ማዳበሪያ ለማቅረብ በትኩረት እየተሰራ መሆኑን የግብርና ሚኒስቴር አስታወቀ። ሚኒስቴሩ  በግብዓት አቅርቦት ዙሪያ ባለድርሻ አካላትን…

የኦሮሞና ሱማሌ ህዝቦችን ወንድማማችነት የሚያጎለብት የውይይት መድረክ ዛሬ ይካሄዳል

አዲስ አበባ፣ ጥር 17፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኦሮሚያና ሶማሌ ክልሎች የሰላምና የልማት መድረክ ዛሬ በአዲስ አበባ ይካሄዳል። በዚህ መድረክ ላይ የሁለቱ ክልሎችና ህዝቦችን የወንድማማችነት ግንኙነት ማጠንከር ላይ ያተኮረ ውይይት ይካሄዳል። የሁለቱን ግንኙነት የሚያጎለብት የጋራ ዶኩመንት…

ቀደምት የስልጣኔ አሻራዎችን ለአንድነትና ለአገራዊ ብልፅግና ጥቅም ላይ ማዋል ይገባል ተባለ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 17 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ኢትዮጵያዊያን ቀደምት የስልጣኔ አሻራዎችን ለአንድነትና ለአገራዊ ብልፅግና ሊጠቀሙባቸው እንደሚገባ የሕዝብና የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈ ጉባዔዎች ተናገሩ። የሕዝብ ተወካዮች፣ የፌዴሬሽንና የክልል ምክር ቤቶች የላልይበላ ውቅር አብያተ ክርስቲያናትን…

የደቡብ ክልል መንግሥት እና በክልሉ የሚገኙ ዩኒቨርሲቲዎች የትብብር ፎረም ምስረታ የምክክር መድረክ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ ፣ ጥር 17 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ)የደቡብ ክልል መንግሥት እና በክልሉ የሚገኙ ዩኒቨርሲቲዎች የትብብር ፎረም ምስረታ የምክክር መድረክ በወላይታ ሶዶ ከተማ እየተካሄደ ነው፡፡ በወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ አዘጋጅነት በሚካሄደው በደቡብ ክልል የሚገኙ  የዩኒቨርሲቲዎች ፎረም ላይ የደቡብ…

ከ750 በላይ የቀድሞ የሕወሃት ልዩ ሃይል፣ ፖሊስና ሚሊሻ አባላት ከተሐድሶ ስልጠና በኋላ ወደየ አካባቢያቸው ሊመለሱ ነው

አዲስ አበባ ፣ ጥር 16 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ከ750 በላይ የቀድሞ የሕወሃት ልዩ ሃይል፣ ህዝባዊ ፖሊስና ሚሊሻ አባላት ከተሐድሶ ስልጠና በኋላ ወደየ አካባቢያቸው ተመልሰው መደበኛ ህይወታቸውን ይመራሉ። የሕወሃት ቡድን በሰሜን ዕዝ ላይ የፈጸመውን ክህደት ተከትሎ…

ከደረጃ በታች የሆኑ ትምህርት ቤቶችን የማሻሻል ስራ ተጀመረ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 16 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በግብአት፣ ሂደትና ውጤት ተለክተው ከደረጃ በታች የሆኑ ትምህርት ቤቶችን ለማሻሻል የሚያስችሉ ስራዎች መጀመሩን ትምህርት ሚኒስቴር አስታወቀ። ትምህርት ቤቶቹን እስከ 2020 ዓ.ም ድረስ ደረጃቸውን የጠበቁ ለማድረግ…

በቻይና በትምህርት ላይ ከሚገኙ ኢትዮጵያዊያን ጋር በወቅታዊ ሀገራዊ ጉዳዮች ላይ ውይይት ተካሄደ

አዲስ አበባ ፣ ጥር 16 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በቻይና የሚገኘው የኢትዮጵያ ኤምባሲ በቻይና በትምህርት ላይ ከሚገኙ ኢትዮጵያዊያን ጋር በትግራይ ስላለው ወቅታዊ ሁኔታ፣ በኢትዮ- ሱዳን የድንበር ግጭትና በታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ድርድር ጉዳዮች ላይ በበይነ መረብ ውይይት አካሂዷል።…