በአማራ ክልል አደጋን ቀድሞ መከላከል የሚያስችል ከ220 ሚሊየን ብር በላይ ፕሮጀክት ይፋ ሆነ
አዲስ አበባ ፣ጥቅምት 12 ፣2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በአማራ ክልል የተፈጥሮ እና ሰው ሰራሽ አደጋዎች ከመድረሳቸው በፊት ቀድሞ መከላከል የሚያስችል ከ220 ሚሊየን ብር በላይ ፕሮጀክት ይፋ ሆነ።
ከነገ ጀምሮ ወደ ሥራ የሚገባው ይህ ፕሮጀክት በክልሉ በተፈጥሮ እና ሰው ሰራሽ አደጋዎች የማይበገር…