Fana: At a Speed of Life!

የሄፓታይተስ ”ሲ” ቫይረስን ያገኙ ተመራማሪዎች በህክምናው ዘርፍ የኖቤል ሽልማትን አሸነፉ

አዲስ አበባ ፣መስከረም 25 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ጉበትን የሚጠቃው የሄፓታይተስ ”ሲ” ቫይረስን ያገኙ ሶስት ተመራማሪዎች በጋራ የ2020 የህክምናው ዘርፍ የኖቤል ሽልማትን አሸነፉ። ይህን ሽልማት በጋራ ያሸነፉት የብሪታንያው ተመራማሪ ሚካኤል ሀውተን እና አሜሪካዊያኑ ኸርቬይ አልተር እንዲሁም…

የሕዝብ ተወካዮችና የፌዴሬሽን ምክር ቤቶች የመክፈቻ ሥነ-ስርዓት ተካሄደ

አዲስ አበባ ፣መስከረም 25 ፣2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) 5ኛው የኢፌዴሪ የሕዝብ ተወካዮችና የፌዴሬሽን ምክር ቤቶች 6ኛ ዓመት የሥራ ዘመን የመክፈቻ ሥነ-ስርዓት ጉባኤ ተካሄደ። ጉባኤው የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ በተገኙበት በጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት በሚገኘው የስብስባ አዳራሽ…

በህንድ በኮቪድ-19 ህይወታቸው ያለፈ ሰዎች ቁጥር ከ100 ሺህ አለፈ

አዲስ አበባ፣መስከረም 23 ፣ 2013(ኤፍ.ቢ.ሲ)በህንድ በኮቪድ-19 ሕይወታቸው ያለፈ ሰዎች ቁጥር 100 ሺህ ማለፉን የሀገሪቱ የጤና ባለሥልጣናት አስታውቀዋል። በሀገሪቱ የተመዘገው የሞት ቁጥር በዓለም ላይ ከአሜሪካ እና ብራዚል በመቀጠል ህንድን ሦስተኛ ደረጃ እንድትዝ አድርጓታል።…

የጎርጎራ ልማት ፕሮግራምን የተመለከተ ውይይት ተካሄደ

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 23 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የገበታ ለሀገር ፕሮጀክት አንድ አካል የሆነው የጎርጎራ ልማት ፕሮግራምን የተመለከተ ውይይት ተካሂዷል። በውይይቱ ላይ አማራ ክልል ርእሰ መሥተዳድር አቶ ተመሥገን ጥሩነህን ጨምሮ የሳይንስና ኢኖቬሽን ሚኒስትር ዶክተር…