Fana: At a Speed of Life!

የልዩ ተሰጥኦ ልማት ኢንስቲቲዩት በዚህ አመት ተማሪዎችን ተቀብሎ ማስተማር እንደሚጀምር ተገለጸ

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 21 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢትዮጵያ የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ የልዩ ተሰጥኦ ልማት ኢንስቲቲዩት በዚህ አመት ተማሪዎችን ተቀብሎ ማስተማር ይጀምራል፡፡ ተቋሙ በሀገሪቱ በተለያዩ አካባቢዎች የሚገኙ ልዩ ተሰጥኦ እና ተውህቦ ያላቸው ተማሪዎች ገብተው የሚማሩበት ነው፡፡…

የቴሌኮም ዘርፉን ሪፎርም ለማድረግ ያለመ ውይይት እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 21፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የቴሌኮም ዘርፉን ሪፎርም ለማድረግ ታሳቢ ያደረገ ውይይት ከኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂና በዘርፉ ካሉ ስራ ፈጣሪዎች ጋር እየተካሄደ ነው ውይይቱ በዋናነት የዘርፉን ሪፎርም አስመልክቶ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በየደረጃው ካሉ…

ደቡብ አፍሪካ ድንበሮቿን ለአፍሪካ ሀገራት ክፍት አደረገች

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 21 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ደቡብ አፍሪካ ከኮኖና ቫይረስ ጋር በተያያዘ ባለፈው መጋቢት ወር የዘጋችውን ድንበር ለአፍሪካ ሀገራት ክፍት አድርጋለች። ከመላው አፍሪካ ለሚመጡ መንገደኞች ድንበሯን ክፍት ያደረገች ሲሆን÷ ነገር ግን ብሪታንያ፣ አሜሪካና ሩሲያን…

የኢሬቻ በዓል ማክበሪያ ቦታ ጽዳት ተካሄደ

አዲስ አበባ ፣መስከረም 21 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ)የሆራ ፊንፊኔየኢሬቻ በዓል ታዳሚዎች በዓላቸውን በሚያከብሩበት ስፍራ ዛሬ ጠዋት የጽዳት ዘመቻና የጸረ ተህዋሲያን ርጭት ተካሂዷል። በዚህ መርሃ ግብር ላይ የተገኙት የከተማ አስተዳደሩ የደረቅ ቆሻሻ አስተዳደር ኤጀንሲ ዋና ስራ አስኪያጅ…

ምክትል ከንቲባ አዳነች አቤቤ የኢሬቻ በዓል ማክበሪያ ቦታን ጎበኙ

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 20 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ አዳነች አቤቤ በአዲስ አበባ የፊታችን ቅዳሜ ለሚከበረው የኢሬቻ በዓል ያለውን ቅድመ ዝግጅት በዓሉ በሚከበርበት ቦታ ተገኝተው ተመልክተዋል። በጉብኝቱ ላይ የአዲስ አበባ ብልጽግና ፓርቲ…

የሴራሊዮን የቀድሞ ፕሬዚዳንት ከሀገር እንዳይወጡ ታገዱ

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 20 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የሴራሊዮን የቀድሞ ፕሬዚዳንት ኧርነስት ባይ ኮሮማ  ከሀገር እንዳይወጡ ታገዱ። የሃገሪቱ መንግስት የቀድሞውን ፕሬዚዳንት ጨምሮ በእርሳቸው የስልጣን ዘመን ባገለገሉ ከ100 በላይ ከፍተኛ ባለሥልጣናት ላይ ከሙስና ወንጀል ጋር በተያያዘ የጉዞ…

299 ኢትዮጵያውያን ከሳዑዲ ወደ ሀገራቸው ተመለሱ

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 20፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) 299 ኢትዮጵያውያን ከሳዑዲ ወደ ሀገራቸው በትናንትናው እለት ተመልሰዋል። ኢትዮጵያውያኑ ወደ ሳዑዲ ዓረቢያ ያለ ህጋዊ ሰነድ የገቡና በጅዳ ከተማ በእስር ላይ የነበሩ ናቸው ነው የተባለው። ከሳዑዲ መንግስት ጋር በመተባበር ወደ ሀገራቸው…

በሀረሪ ክልል የአርቲስት ሐጫሉ ሁንዴሳ ግድያን ተከትሎ የተለያየ ጉዳት ያደረሱ 88 ተጠርጣሪዎች ላይ ክስ ተከፈተ

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 19 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በሀረሪ ክልል የአርቲስት ሐጫሉ ሁንዴሳ ግድያን ተከትሎ በክልሉ በሰው አካልና ንብረት እንዲሁም ቅርስ ላይ ጉዳት እንዲደርስ ባደረጉ 88 ተጠርጣሪዎች ላይ ክስ መክፈቱን የክልሉ ጠቅላይ ዐቃቤ ህግ አስታውቋል። የክልሉ ምክትል ጠቅላይ…

ፍርድ ቤቱ የአቶ ልደቱ አያሌው የዋስትና ጥያቄ ላይ ብይን ለመስጠት ለመስከረም 26 ተለዋጭ ቀጠሮ ሰጠ

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 19 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአቶ ልደቱ አያሌውን የ100 ሺህ ብር ዋስትና ትዕዛዝን ያገደው የኦሮሚያ ጠቅላይ ፍርድ ቤት በምስራቅ ሸዋ ዞን ተዘዋዋሪ ምድብ ችሎት ዛሬ ክርክር የተካሄደበት የዋስትና ጥያቄ ላይ ብይን ለመስጠት ለመሰከረም 26 ተለዋጭ ቀጠሮ ሰጠ።…

አቃቤ ህግ እነ እስክንድር ነጋ የተከሰሱበትን የወንጀል ክስ አሻሽሎ አቀረበ

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 19 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) አቃቤ ህግ ፍርድ ቤት ባዘዘው ትዕዛዝ መሰረት እነ እስክንድር ነጋ የተከሰሱበትን ሃይማኖትና ብሄርን መሰረት ያደረገ የእርስ በርስ ግጭት መፍጠር ወንጀል ክስን አሻሽሎ አቀረበ። ባለፈው ቀጠሮ የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ…