በአማራ ክልል ርእሰ መስተዳድር የተመራ ልዑክ የገበታ ለሀገር አንዱ አካል የሆነውን የጎርጎራ ፕሮጀክት መተግበሪያ አካባቢን ጎበኘ
አዲስ አበባ ፣ መስከረም 12 ፣2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በአማራ ክልል ርእሰ መስተዳድር ተመስገን ጥሩነህ የተመራ የክልሉ ከፍተኛ አመራሮች ቡድን የገበታ ለሀገር አንዱ አካል የሆነውን የጎርጎራ ፕሮጀክት መተግበሪያ አካባቢን ጎብኝቷል።
በክልሉ ርእሰ መስተዳድር የተመራው ልዑክ ከመንግሥት የሥራ…