Fana: At a Speed of Life!

የአፍሪካ ቀንን በማስመልከት “የህንድ-አፍሪካ አጋርነት” በሚል መሪ ቃል የቪድዮ ኮንፈረንስ ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 18፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአፍሪካ ቀንን በማስመልከት “የህንድ-አፍሪካ አጋርነት እና በኮቪድ 19 ወረርሽኝ ወቅት  ቀጣይ እርምጃዎች” በሚል ርዕስ የቪድዮ ኮንፈረንስ ተካሄደ። በህንድ የኢትዮጵያ አምባሳደር ትዝታ ሙሉጌታ በቪዲዮ ኮንፈረንሱ ላይ የተሳተፉ ሲሆን፥ ቀኑን…

በአንድነት የምንፈልጋትን ኢትዮጵያ ለመገንባት በዓላማ፣ በሐሳብና በትጋት እንነሣ-ጠ/ሚኒስትር ዐቢይ

አዲስ አበባ፣ግንቦት 18፣2012(ኤፍ.ቢ.ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ በአንድነት የምንፈልጋትን ኢትዮጵያ ለመገንባት በዓላማ፣ በሐሳብና በትጋት እንነሣ ሲሉ ጥሪ አቀረቡ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በፌስ ቡክ ገጻቸው ባሰፈሩት ፅሁፍ እንዳስታወቁት÷ ኢትዮጵያውያን ብልጽግና ይመጥናቸዋል፣ ይገባቸዋልም…

ደቡብ ኮሪያ ለኢትዮጵያ 16 ሺህ ቶን ሩዝ በእርዳታ ለገሰች

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 18፣2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ደቡብ ኮሪያ በድንበር ተሻጋሪ የምግብ ድጋፍ ፕሮግራሟ አማካኝነት ኢትዮጵያን ጨምሮ ለአራት የመካከለኛው ምስራቅና የአፍሪካ አገራት 50 ሺህ ቶን የሩዝ ምርት ድጋፍ ማድረጓን የአገሪቱ የግብርና ሚኒስቴር አስታውቋል። አገሪቱ በዓለም የምግብ ድርጅት…

ናይጄሪያ በኮቪድ 19 ወረርሽኝ ምክንያት ከውጭ ምግብ የምታስመጣበት ገንዘብ የላትም-ፕሬዚዳንት ሙሀመዱ ቡሀሪ 

አዲስ አበባ፣ግንቦት 18፣2012(ኤፍ.ቢ.ሲ)የናይጄሪያው ፕሬዝዳንት  ሙሀመዱ ቡሀሪ የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ ባስከተለው ችግር አገሪቱ  ከውጭ ምግብ የምታመጣበት ምንም ገንዘብ እንደሌላት ገለጹ ፡፡ ስለሆነም አርሶ አደሮች አገሪቱን ለመመገብ የሚያስችል በቂ ምርት ማምረት አለባቸው ብለዋል…