Fana: At a Speed of Life!

ኢ/ር ታከለ ኡማ ከወሎ ሰፈር—ኡራኤል  ያለውን የመንገድ ግንባታ ተመለከቱ

አዲስ አበባ፣ሚያዝያ 27፣2012(ኤፍ.ቢ.ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ ኢንጂነር ታከለ ኡማ ከወሎ ሰፈር—ኡራኤል እየተደረገ ያለውን የመንገድ ግንባታ  ተመልክተዋል። 35 ሜትር የጎን ስፋት ያለው ከወሎ ሰፈር ኡራኤል እየተገነባ ያለው መንገድ 1ነጥብ 4 ኪሎ ሜትር  ርዝመት…

አሜሪካ ከኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝን ጋር በተያያዘ 3 ትሪሊየን ዶላር ልትበደር ነው

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ27፣2012(ኤፍ.ቢ.ሲ) አሜሪካ የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝን ስርጭት ለመግታትና ከዚሁ ጋር ተያይዞ የመጣባትን የኢኮኖሚ ጫና ለመቋቋም 3 ትሪሊየን ዶላር ልትበደር መሆኑ ተሰምቷል። ይህ ብድር በዋነኛነት የጤና ስርዓቱን ለማጠናከርና በወረርሽኙ የተጎዱትን በገንዘብ ለመደገፍ…

በየደረጃው የሚስተዋሉ ችግሮችን በመለየት ወረርሽኙ የከፋ ጉዳት እንዳያስከትል መረባረብ ይገባል-አቶ ደመቀ መኮንን

አዲስ አበባ፣ሚያዚያ 27፣2012(ኤፍ.ቢ.ሲ) የኮቪድ 19 ወረርሽኝ ለመከላከል እና ለመቆጣጠር መንግስት በሚያደረገው ጥረት መልካም ጅምሮች ቢኖሩም፤ በተግባር ሂደት እየፈተኑ የሚገኙ ችግሮችን በጋራ በመረባረብ በፍጥነት መሻገር እንደሚገባ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን አሳስበዋል፡፡…