Fana: At a Speed of Life!

በኮሮና ቫይረስ ምክንያት በሺዎች የሚቆጠሩ በረራዎች ተሰርዘዋል

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 2፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በርካታ አየር መንገዶች በኮሮና ቫይረስ ምክንያት የተከሰተውን ቀውስ ለመቋቋም በሺዎች የሚቆጠሩ በረራዎቻቸውን መሰረዛቸው ተሰምቷል። ከዚህ ጋር ተያይዞ በርካታ አየር መንገዶች ከጣሊያን ወደ ተለያዩ ሃገራት እና ወደ ጣሊያን የሚያደርጓቸውን በረራዎች…

የህንድ ቴሌኮም ኩባንያዎች  ስለ ኮሮና ቫይረስ ግንዛቤ ማስጨበጥ የሚያስችል  ዘመቻ ጀመሩ

አዲስ አበባ፣መጋቢት 1፣2012(ኤፍ.ቢ.ሲ)የህንድ ቴሌኮም ኩባንያዎች ሰዎች ስለ የኮሮናቫ ቫይረስ ያላቸውን ግንዛቤ ለመጨመር  የስልክ መጥሪያዎችን የማሳል  ድምጽ የማድረግ ዘመቻ መጀመሩ ተገልጿል፡፡ ዘመቻው በሀገሪቱ በመንግስት እየተሰራ ሲሆን የበሽታው ስርጭት በዜጎች መካከል የፈጠረውን ስጋት…

የአሊባባው አጋር አሊፔይ   የሞባይል የክፍያ መተግበሪያ አገልግሎቱን ሊያስፋፋ ነው

አዲስ አበባ፣መጋቢት 1፣2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የቻይናው የኤሌክትሮኒክስ ንግድ ኩባንያ አሊባባ አጋር አሊፔይ በመጪዎቹ 3 ዓመታት ውስጥ 40 ሚሊየን የአገልግሎት ፈላጊዎችን  የሞባይል ክፍያ መተግበሪያ ተጠቃሚ ለማድረግ መዘጋጀቱ ተገልጿል፡፡ በዚህ መተግበሪያ ተጠቃሚ  የሚሆኑ አገልግሎት ሰጪዎች…

ፋኦ የበረሃ አንበጣን ለመከላከል ለኢትዮጵያ የአውሮፕላን ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣መጋቢት 1፣2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአለም የምግብና እርሻ ድርጀት( ፋኦ) በኢትዮጵያ ውስጥ የተከሰተውን የበረሃ አንበጣ ለመከላከል የአውሮፕላን ድጋፍ አደረገ፡፡ የአውሮፕላን ድጋፉ ርክክቡ የግብርና ሚኒስትር ዴኤታ ዶክተር ካባ ኡርጌሳ በተገኙበት ተካሂዷል፡፡ በዚህ ወቅት…

የኮሮና ቫይረስ በቡርኪና ፋሶ ተገኘ

አዲስ አበባ፣መጋቢት 1፣2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ)በቡርኪና ፋሶ  ሁለት የኮሮና ቫይረስ ተጠቂዎች መገኘታቸውን የሃገሪቱ ጤና ጥበቃ ሚኒስቴር አስታውቋል። የጤና ጥበቃ ሚኒስትሩ ክላውዲን ሉጉዌ ÷የቫይረሱ ተጠቂዎች ባልና ሚስት ሲሆኑ በቅርቡ ከፈረንሳይ የተመለሱ መሆናቸውን ገልጸዋል፡፡ ባለትዳሮቹ ሰኞ…