Fana: At a Speed of Life!

የዓለም ባንክ የኮሮና ቫይረስን ለመከላከል የ12 ቢሊየን ዶላር ድጋፍ ሊያደርግ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 25፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የዓለም ባንክ የኮሮና ቫይረስ ስርጭትን ለመግታት ለሚደረገው ጥረት ለታዳጊ ሀገራት የ12 ቢሊየን ዶላር ድጋፍ ሊያደርግ ነው። ድጋፉ አነስተኛ ወለድ ያለው ብድር፣ ልገሳና እና ቴክኒካዊ ድጋፍን ያካተተ ነው ተብሏል። ተቋሙ ውሣኔውን ያሳለፈው…

ኢራን የኮሮና ቫይረስ ስርጭትን ለመቆጣጠር  54 ሺህ እስረኞችን በጊዜያዊነት ፈታች

አዲስ አበባ፣የካቲት 25፣2012(ኤፍ.ቢ.ሲ) ኢራን ብዙ ዜጎች በሚገኙባቸው ማረሚያ ቤቶች ውስጥ የኮሮና ቫይረስ ስርጭትን ለመቆጣጠር 54 ሺህ እስረኞችን በጊዜያዊነት መፍታቷ ተሰምቷል። እስረኞቹ የኮሮና ቫይረስ ምርመራ አድርገው ነጻ መሆናቸው ከተረጋገጠ በኋላ በዋስ ከእስር መፈታታቸውን የሀገሪቱ…