Fana: At a Speed of Life!

የአማራ ክልላዊ መንግሥት ለኢሬቻ በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፈ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 22፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት ለኦሮሞ ሕዝብ ለኢሬቻ በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፈ። የክልሉ መንግሥት ያስተላለፈው ሙሉ መልዕክት ቀጥሎ ቀርቧል፡- የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት ከኦሮሞ…

የአዳማ ጉምሩክ ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት ለተፈናቀሉ ዜጎች የቁሳቁስ ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 22፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዳማ ጉምሩክ ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት ከሰሜን ጎንደር ዞን ለተፈናቀሉ ወገኖች ከ2 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመት የቁሳቁስ ድጋፍ አድርጓል። ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤቱ በአሸባሪው የትህነግ ቡድን ወረራ ከቤት ንብረታቸው ለተፈናቀሉ ወገኖች…

ማሊ ከሩሲያ ሄሊኮፕተሮችን እና የጦር መሳሪያዎችን ተረከበች

አዲስ አበባ፣ መስከረም 22፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ማሊ ከሩሲያ ፌዴሬሽን የገዛቻቸውን አራት ሄሊኮፕተሮች እና የጦር መሳሪያዎች መረከቧን የአገሪቱ ወታደራዊ ምንጮች ገልጸዋል። የሄሊኮፕተሮቹ፤የጦር መሳሪያዎችና ጥይቶቹ ርክክብ የተካሄደው በማሊ እና በዋና ወታደራዊ አጋሯ…

በቢሾፍቱ ከተማ ለሚከበረው ሆራ አርሰዴ የኢሬቻ በዓል ዝግጅት መጠናቀቁን የቢሾፍቱ ከተማ ከንቲባ አስታወቁ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 22፣2014 (ኤፍ ቢሲ) በነገው እለት በቢሾፍቱ ከተማ ለሚከበረው ሆራ አርሰዴ የኢሬቻ በዓል ከተማ አስተዳደሩ ዝግጅት ማጠናቀቁን የከተማዋ ከንቲባ ወይዘሮ አለምፀሀይ ሽፈራው አስታወቁ። ከንቲባዋ በነገው ዕለት በከተማዋ የሚከበረው ሆራ አርሰዴ የኢሬቻ በዓል ባህላዊ…

ተፈናቃዮችን በዘላቂነት ለማቋቋም ከሀገር መከላከያ ሰራዊት ጋር እየተሰራ ነው -የደባርቅ ከተማ ከንቲባ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 22፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ተፈናቃዮችን በዘላቂነት ለማቋቋም እና በአስተማማኝ ሠላም ውስጥ ሆነው ወደ መኖሪያ ቄያቸው እንዲመለሱ ከሀገር መከላከያ ሠራዊት ጋር በጋራ እየተሰራ መሆኑን የደባርቅ ከተማ ከንቲባ ገለጹ። ከአሸባሪው እና ከዘራፊው…

የፊሊፒንሱ ፕሬዝደንት ራሳቸውን ከፖለቲካ እንደሚያገሉ አስታወቁ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 22፣2014 (ኤፍ ቢሲ) የፊሊፒንሱ  ፕሬዚደንት  ራሳቸውን  ከፖለቲካ እንደሚያገሉ አስታወቁ የፊሊፒንሱ ፕሬዚደንት ሮድሪጎ ዱቴርቴ በሚቀጥለው ዓመት በሚካሄደው ምርጫ ለምክትል ፕሬዚደንትነት ጭምር እንደማይወዳደሩና ራሳቸውን ከፖለቲካ…

የሆራ ፊንፊኔ ኢሬቻ በዓል ማራኪ በሆነ መልኩ እሴቱን ጠብቆ እንዲከበር ላደረጋችሁ ሁሉ ምስጋና ይገባችኋል- አቶ ሽመልስ አብዲሳ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 22፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሽመልስ አብዲሳ የምስጋና መልዕክት አስተላልፈዋል። ርዕሰ መስተዳድሩ የሆራ ፊንፊኔ የኢሬቻ በዓል የወንድማማችነት እሴት እና የኦሮሞን ህዝብ ትልቅነት ባሳየ መልኩ በሰላም በመጠናቀቁ ፈጣሪን…

የሰላም መልዕክተኞች የምርቃት ስነስርዓት ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 22፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በጅማ ዩኒቨርስቲ የሰላም መልዕክተኞች የምርቃት ስነስርዓት ተካሂዷል። ከተለያዩ አካባቢ የተውጣጡ ወጣቶች በላም፣ በሃገር ፍቅር እሰሴትና በጎ ፍቃደኝነት ተግባር ላይ ለ 45 ቀናት ስልጠና ሲወስዱ ቆይተው ነው ዛሬ የተመረቁት።…

በደቡብ ክልል ምክር ቤት የስራ አስፈፃሚ አባላትን ሹመት አፀደቀ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 22፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ርስቱ ይርዳ ያቀረቧቸውን የክልሉ አስፈፃሚ አባላት ምክር ቤቱ በ10 ተቃውሞ በ3 ድምጸ ተአቅቦ በአብላጫ አፅድቋል። እንደሚከተለው ቀርቧል፡- 1.አቶ ጥላሁን ከበደ የመንግስት ተጠሪ…

ኢትዮጵያ ካጋጠማት ችግር እንድትውጣ እንጸልያለን – ሀደ ሲንቄ  ሀንድሪ  ቃበቶ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 22፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)ሀደ ሲንቄ ሀንድሪ  ቃበቶ የሆራ ፊንፊኔ የኢሬቻ በዓልን ለማክበር፤ ከምዕራብ አርሲ ዞን ኮኮሳ ወረዳ ነው የመጡት። ኢሬቻ ሴቶቸም እንደወንዶች አደባባይ ወጥተው የሚመርቁበት በመሆኑ በተለየ ሁኔታ እንደሚያዩት ይናገራሉ። ፈጣሪ የሰው ልጆቸን…