የሀገር ውስጥ ዜና በኬንያ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን ባለሙያዎች ለተፈናቀሉ ወገኖች ድጋፍ አደረጉ Meseret Demissu Sep 16, 2021 0 አዲስ አበባ፣ መስከረም 6፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)በኬንያ የሚኖሩ ኢትዮጵውያን ባለሙያዎች ለተፈናቀሉ ወገኖች ድጋፍ አደረጉ። በኬንያ የኢትዮጵያውያን እና ትውልደ ኢትዮጵያውያዊ ባለሙያዎች ማህበር ለዘላቂ ልማት በተለያዩ የትዮጵያ ክፍሎች ለተፈናቀሉ ወገኖች 21 ሺህ 897 የአሜሪካን ዶላር…
የሀገር ውስጥ ዜና “የእኛ ዝግጅት ለጁንታዉ ሳይሆን ለጋላቢዎቻቸዉ ነዉ ” ሌ/ ጀ ባጫ ደበሌ Meseret Demissu Sep 16, 2021 0 አዲስ አበባ፣ መስከረም 6፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) " የእኛ ዝግጅት ቀድሞም ለተሸነፈው ለጁንታዉ ቡድን ሳይሆን ለጋላቢዎቻቸዉ ነዉ " ሲሉ ሌተናል ጀነራል ባጫ ደበሌ አስታወቁ። የኢፌዴሪ መከላከያ ሰራዊት የሰራዊት ግንባታ ስራዎች ዋና አስተባባሪ ሌ/ጀነራል ባጫ ዛሬ…
የሀገር ውስጥ ዜና የአዋሽ ቢሾላ መሠረታዊ ውትድርና ማሰልጠኛ ማዕከል ምልምል ወታደሮችን አስመረቀ Meseret Demissu Sep 16, 2021 0 አዲስ አበባ፣ መስከረም 6፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዋሽ ቢሾላ መሠረታዊ የወታደራዊ ማሰልጠኛ ማዕከል ምልምል ወታደሮችን አስመርቋል፡፡ ሰልጣኞች መሠረታዊ የውትድርና ስልጠናን በአምስት የስልጠና አይነቶች በማዕከሉ መውሰዳቸው ተገልፃል፡፡ በምረቃ ሥነ-ስርዓቱ ላይ የመከላከያ…
የሀገር ውስጥ ዜና አትሌት ሻለቃ ሃይሌ ገ/ስላሴ በአማራ ክልል ለተፈናቀሉ ዜጎች ድጋፍ አደረገ Meseret Demissu Sep 16, 2021 0 አዲስ አበባ፣ መስከረም 6፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) አትሌት ሻለቃ ሃይሌ ገ/ስላሴ አሸባሪው ህወሓት በአማራ ክልል በፈጸመው ወረራ ከቀያቸው ለተፈናቀሉ ዜጎች 2 ነጥብ 5 ሚሊየን ብር ግምት ያለው የምግብ ግብዓት ድጋፍ አደረገ። በኮምቦልቻ ከተማ በመገኘት ድጋፉን በሃይሌ እና ዓለም…
የሀገር ውስጥ ዜና “ነፍሳችን እስካለች ራሳችንንም ሀገራችንንም አናስነካም” የአምቦዎቹ እህትማማቾች Meseret Demissu Sep 16, 2021 0 አዲስ አበባ፣ መስከረም 6፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የትውልድ ስፍራቸው አምቦ ነው፤ እህትማማቾቹ ብርቆ ተሾመ እና ጫልቱ ተሾመ። የቡልቡላ ወታደራዊ ማሰልጠኛ ትምህርት ቤት በመሰረታዊ ውትድርና ካስመረቃቸው ምልምል ወታደሮች ናቸው። የትውልድ ስፍራቸው አምቦ ቢሆንም የሚኖሩት ግን ለገጣፎ ነው፡፡…
የሀገር ውስጥ ዜና ቡልቡላ ወታደራዊ ማሰልጠኛ ማዕከል ምልምል ወታደሮችን አስመረቀ Meseret Demissu Sep 16, 2021 0 አዲስ አበባ፣ መስከረም 6፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ቡልቡላ ወታደራዊ ማሰልጠኛ ማዕከል ስልጠናቸውን የተከታተሉ ምልምል ወታደሮችን አስመረቀ፡፡ የማሰልጠኛ ማዕከሉ አዛዠ ኮሎኔል ሰቦቃ በቀለ በተለይ ለፋና ብሮድካስቲንግ…
የሀገር ውስጥ ዜና በአዲስ አበባ የ2014 ዓ.ም ትምህርት ጥቅምት 1 ይጀምራል Meseret Demissu Sep 14, 2021 0 አዲስ አበባ፣ መስከረም 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ የ2014 ዓ.ም የመጀመሪያው መንፈቅ ዓመት ትምህርት ጥቅምት 1 ቀን 2014 እንደሚጀምር የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ትምህርት ቢሮ አስታወቀ። ከትምህርት ቢሮው ያገኘነው መረጃ…
የሀገር ውስጥ ዜና በሀገር ደረጃ ሊከሰት የሚችለውን የኃይል መቋረጥ ለመቀነስ የሚያስችሉ ሥራዎች መከናወናቸው ተገለጸ Meseret Demissu Sep 14, 2021 0 አዲስ አበባ፣ መስከረም 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሀገር አቀፍ ደረጃ ሊከሰት የሚችለውን የኃይል መቋረጥ ለመቀነስ የሚያግዙ የሲስተም ማሻሻያዎች በመከናወን ላይ መሆናቸውን የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ሃይል አስታወቀ፡፡ የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ሃይል የኃይል ማመንጫዎች ኦፕሬሽን ሥራ አስፈፃሚ…
የሀገር ውስጥ ዜና በኮሮና ወረርሽኝ የተቀዛቀዘው የቱሪዝም ዘርፍ እንዲያንሰራራ ተቀናጅቶ መስራት እንደሚገባ ተጠቆመ Meseret Demissu Sep 14, 2021 0 አዲስ አበባ፣ መስከረም 4፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ) በድሬዳዋ በኮሮና ወረርሽኝ ሳቢያ የተቀዛቀዘውን የቱሪዝም ዘርፍ ዳግም አንሰራርቶ ምጣኔ ሃብታዊ ጠቀሜታውን ለማሳደግ በቅንጅት መስራት እንደሚገባ ተመለከተ። "ቱሪዝም ለሁለንተናዊ ዕድገት" መሪ ሃሳብ የአለም የቱሪዝም ቀን ዛሬ በድሬዳዋ በፅዳት፣…
የሀገር ውስጥ ዜና የእስራኤል እና የኢትዮጵያን ዘመን መለወጫ ምክንያት በማድረግ ለህልውና ዘመቻው የድጋፍ መርሃ ግብር ተካሄደ Meseret Demissu Sep 14, 2021 0 አዲስ አበባ፣ መስከረም 4፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የእስራኤል እና የኢትዮጵያን ዘመን መለወጫ ምክንያት በማድረግ የኢትዮጵያን ሕልውና ሰላምና አንድነት ለማስከበር የድጋፍ ማስተባበሪያ መርሃ ግብር በእስራኤል ቴል አቪብ ተካሄዷል፡፡ በእስራኤል የሚኖሩ ትውልደ ኢትዮጵያዊያን ኢትዮጵያዊያን፣…