የሀገር ውስጥ ዜና ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት ለነፋስ መውጫ ሆስፒታል ድጋፍ አደረጉ Meseret Demissu Aug 30, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 24፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ የሚገኙ የተለያዩ ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት ጉዳት ለደረሰበት የነፋስ መውጫ ሆስፒታል ድጋፍ እያደረጉ ነው። በጎንደር እና ደብረታቦር ዩኒቨርሲቲዎች አስተባባሪነት 5 ሚሊየን ብር የሚያወጡ የተለያዩ የህክምና ቁሳቁስ እና መድሃኒት…
የሀገር ውስጥ ዜና ኢትዮጵያን ለማዳንና የብልፅግናን ትልም ለማሳካት ትምህርትና እውቀት ዋነኛ መሳሪያ ነው-አቶ ተስፋዬ በልጅጌ Meseret Demissu Aug 30, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 24፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያን ለማዳንና የምንፈልገውን የብልፅግና ትልም እውን ለማድረግ ትምህርትና እውቀት ዋነኛ መሳሪያችን ነው ሲሉ በዴሞክራሲ ስርዓት ግንባታ ማዕከል የዘርፍ አስተባባሪ ሚኒስትር አቶ ተስፋዬ በልጅጌ ገለጹ። የከፍተኛ ትምህርት ድጋፍና…
የሀገር ውስጥ ዜና የደቡብ ክልልትምህርት ቢሮ ከባለድርሻ አካላት ጋር ውይይት አካሄደ Meseret Demissu Aug 30, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 24፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ክልል ትምህርት ቢሮ ከክልል ፣ ከዞኖች፣ ከልዩ ወረዳዎች እና ወረዳዎች ከተውጣጡ ባለድርሻ አካላት ጋር በቡታጀራ ከተማ ተወያይቷል። ውይይቱ በትምህርት ዘርፍ አበይት ጉዳዮች ላይ ያተኮረ መሆኑ ተመላክቷል። ውይይቱ…
የሀገር ውስጥ ዜና ጠ/ሚ ዐቢይ የዓለም ግማሽ ማራቶን ክብረ ወሰን ለሰበረችው አትሌት ያለምዘርፍ የእንኳን ደስ አለሽ መልዕክት አስተላለፉ Meseret Demissu Aug 30, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 24፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የዓለም ግማሽ ማራቶን ክብረወሰንን ለሰበረችው አትሌት ያለምዘርፍ የኋላው የእንኳን ደስ ያለሽ መልዕክት አስተላልፈዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ "የኢትዮጵያ ልጅ አትሌት ያለምዘርፍ የኋላው በሴቶች ግማሽ ማራቶን ሩጫ የዓለም…
የሀገር ውስጥ ዜና በመዲናዋ ተገቢ ያልሆነ ጫና እና ጭማሪ በሚያደርጉ የግል ትምህርት ቤቶች ላይ እርምጃ ሊወሰድ ነው Meseret Demissu Aug 30, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 24፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ተገቢ ያልሆነ ጫና እና የክፍያ ጭማሪ የሚፈጽሙ የግል ትምህርት ቤቶች ላይ ፈጣንና የማያዳግም እርምጃ እንደሚወስድ የአዲስ አበባ ትምህርት ቢሮ አስታወቀ። ቢሮው ባወጣው መግለጫ የግል ትምህርት ተቋማቱ የትምህርት…
የሀገር ውስጥ ዜና የአማራ ክልል ባለሃብቶች በማይጠብሪ ግንባር ለሀገር መከላከያ ሠራዊት ድጋፍ አደረጉ Meseret Demissu Aug 30, 2021 0 አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 24፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ክልል ባለሃብቶች በማይጠብሪ ግንባር ለሚገኙት የሀገር መከላከያ ሠራዊት፣ ለአማራ ልዩ ኃይል እና ሚሊሻ 1ነጥብ 5 ሚሊየን ብር የሚያወጡ የአልባሳት እና የለስላሳ መጠጦች ድጋፍ አደረጉ፡፡ ድጋፉ 150 ደርዘን…
የሀገር ውስጥ ዜና አቶ ደመቀ መኮንን ከህንድ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጋር የስልክ ውይይት አደረጉ Meseret Demissu Aug 27, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 21፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ከህንድ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዶክተር ሱብራማንያ ጄይሻንካር ጋር የስልክ ውይይት አድርገዋል። አቶ ደመቀ በውይይታቸው ህንድ በዓለም አቀፍ መድረክ…
የሀገር ውስጥ ዜና ከሳዑዲ አረቢያ 455 ዜጎች ወደ አገራቸው ተመለሱ Meseret Demissu Aug 27, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 21፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ከሳዑዲ አረቢያ 455 ዜጎች ወደ አገራቸው ተመለሱ። በአስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ የሚገኙ ዜጎቻን ወደ ሀገር ለመመለስ እየተደረገ ባለው ጥረት በዛሬው ዕለት ከሳዑዲ አረቢያ፣ ሪያድ 129 ህጻናት እና 326 ሴቶች በአጠቃላይ 455 ዜጎች ወደ አገራቸው…
የሀገር ውስጥ ዜና የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የመረጃ አያያዝና ልውውጥ ስርአት መሻሻል አለበት ተባለ Meseret Demissu Aug 27, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 21፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር የግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት በ2014 የትምህርት ዘመን እቅድና የመረጃ አያያዝ ስርአት ላይ ከግል ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ባለቤቶችና ባለሃብቶች ጋር በአዲስ አበባ ውይይት አካሄደዋል፡፡ የሳይንስና ከፍተኛ…
የሀገር ውስጥ ዜና አምባሳደር ጀማል በከር ከዓለም አቀፍ የስደተኞች ድርጅት ኃላፊ ጋር ተወያዩ Meseret Demissu Aug 27, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 21፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በባህሬን የኢትዮጵያ አምባሳደር ጀማል በከር በባህሬን የተባበሩት መንግስታት ድርጅቶች ተወካይና የዓለም አቀፍ የስደተኞች ድርጅት ኃላፊ ከሆኑት አቶ መሀመድ አልዛርካኒ ጋር ተወያይተዋል። በውይይታቸውም በትብብርና በቅንጅት አብሮ ለመስራት በሚያስችሉ …