ቦርዱ የመራጮች ምዝገባ ያልተደረገቸው እና የተቋረጠባቸው ምርጫ ክልሎችን የተመለከተ ውሳኔ አሳለፈ
አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 17፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ የመራጮች ምዝገባ ያልተደረገቸው እና የተቋረጠባቸው ምርጫ ክልሎችን የተመለከተ ውሳኔ አሳለፈ።
የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ 6ተኛው አጠቃላይ ምርጫን በዋናነት ሰኔ 14 ቀን 2013 ዓ.ም ያስፈጸመ ሲሆን በመራጮች…