Fana: At a Speed of Life!

ለማኅበራዊ ችግሮች ተጋላጭ የነበሩ ሴቶች የክኅሎት ስልጠና ጀመሩ

አዲስ አበባ፣ ጥር 1፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ አሥተዳደር የተገነባው የነገዋ ሴቶች ተሃድሶና ክኅሎት ማበልፀጊያ ማዕከል ለማኅበራዊ ችግሮች ተጋልጠው የነበሩ 400 የሁለተኛ ዙር ሴት ሰልጣኞችን መቀበሉ ተገለጸ፡፡ ለሴተኛ አዳሪነት እና ለተለያዩ ማኅበራዊ ችግሮች ተጋልጠው…

አመራሩ የመልካም አስተዳደር ችግሮችን ለመፍታት ሊሰራ ይገባል – አቶ አሻድሊ ሀሰን

አዲስ አበባ፣ ጥር 1፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) አመራሩ ህዝቡ የሚያነሳቸውን የመልካም አስተዳደር ችግሮች ለመፍታት ሊሰራ ይገባል ሲሉ የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ርዕሰ መስተዳደር አሻድሊ ሀሰን አሳሰቡ፡፡ በክልሉ ላለፉት አራት ቀናት ሲካሄድ የነበረው የከፍተኛ አመራሮች ወቅታዊ የውይይት መድረክ…

ባህርዳር ከተማ ሀዋሳ ከተማን አሸነፈ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 30፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በ13ኛ ሳምንት የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ባህርዳር ከተማ ሀዋሳ ከተማን አሸነፈ፡፡ ቀን 9 ሰዓት ላይ በአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ስታዲየም በተደረገው ጨዋታ ባህርዳር ከተማ በጄሮም ፍሊፕ ብቸኛ ጎል ሀዋሳ ከተማን 1 ለ 0 ማሸነፍ…

ኢራን አዲስ የፀረ አውሮፕላን ሚሳኤል ስርዓት ይፋ አደረገች

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 30፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢራን አብዮታዊ ዘብ ኤሮስፔስ ቡድን የሀገሪቱን የኑክሌር መሰረተ ልማቶችን ለመጠበቅ አዲስ የፀረ-አውሮፕላን ሚሳኤል ስርዓት ይፋ አድርጓል፡፡ በኢራን ታሪክ እጅግ ዘመናዊ የተባለው የፀረ-አውሮፕላን ሚሳኤል ስርዓት በኢራን የኤሮስፔስ ቡድን…

የአእላፋት ዝማሬ የምስጋና መርሐ ግብር እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 28፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ሁለተኛው የአእላፋት ዝማሬ የምስጋና መርሐ ግብር በቦሌ ደብረ ሳሌም መድሃኒዓለም ካቴድራል እየተካሄደ ነው፡፡ በመርሐ ግብሩ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ፓትርያርክ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ፣ የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ሊቀ…

ላሊበላ የኢትዮጵያውያንን ጥበብ፣ ራዕይና ጥንካሬ ያሳየ ድንቅ ስፍራ ነው – ሰላማዊት ካሳ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 28፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የቱሪዝም ሚኒስትር ሰላማዊት ካሳ የላላቢላ ውቅር አብያተ ክርስቲያናት እድሳት አካል የሆነውን የዘላቂ ላሊበላ ፕሮጀክት ጎብኝተዋል፡፡ ሚኒስትሯ በጉብኝታቸው የውቅር አብያተ ክርስቲያናቱ እድሳትና የጥገና ሥራዎች በጥሩ ሁኔታ ላይ እንደሚገኙ…

ርዕሳነ መስተዳድሮች ለገና በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 28፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የተለያዩ ክልሎች ርዕሳነ መስተዳድሮች ለኢየሱስ ክርስቶስ ልደት (ገና) በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡ የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አረጋ ከበደ ባስተላለፉት የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት ÷ኢትዮጵያ የብዝሃ እምነት፣…

የገና በዓል ታዳሚ እንግዶች ወደ ላሊበላ እየገቡ ነው

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 28፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢየሱስ ክርስቶስ የልደት በዓል በደብረ ሮሃ ቅዱስ ላሊበላ በድምቀት ይከበራል። የሀገር ውስጥና የውጭ እንግዶችም የልደት በዓልን በደብረ ሮሃ ቅዱስ ላሊበላ ለማክበር በስፋት እየገቡ ይገኛሉ፡፡ የልደት በዓል በላሊበላ ከሃይማኖታዊ ሥርዓቱ…

የተለያዩ ክልሎች የገና በዓልን ምክንያት በማድረግ የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 28፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የተለያዩ ክልሎች እና ርዕሳነ መስተዳድሮች የኢየሱስ ክርስቶስ የልደት  በዓልን(ገና) በማስመልከት የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡ የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል  ባስተላለፈው መልዕክት በክርስትና እምነት ተከታዮች ዘንድ ይህ በዓል…

የአዲስ አበባ ከተማ እና ድሬዳዋ አሥተዳደር ከንቲባዎች የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 28፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አሥተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ እና የድሬዳዋ አሥተዳደር ከንቲባ ከድር ጁሃር የገናበዓልን አስመልክተው የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ፡፡ የገና በዓል ሲከበር የኢየሱስ ክርስቶስን ምሳሌነት በመከተል የሰላም…