የሀገር ውስጥ ዜና ጠ/ሚ ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የጄቱር መኪና መገጣጠሚያ ፋብሪካን ጎበኙ Mikias Ayele Jan 4, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 26፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በጂግጂጋ ከተማ የሚገኘውን የጄቱር መኪና መገጣጠሚያ ፋብሪካን ጎብኝተዋል። በቀን አስር መኪናዎች መገጣጠም የሚችለው ፋብሪካ በ22 ሺህ ስኩዌር ሜትር ስፋት ላይ ያረፈ መሆኑን የጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት…
የሀገር ውስጥ ዜና በይዞታቸው ላይ ለማልማት ጥያቄ ላቀረቡ 31 አርሶ አደሮች ፍቃድ ተሰጠ Mikias Ayele Jan 4, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 26፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የመሬት ልማትና አስተዳደር ቢሮ በይዞታቸው ላይ ለማልማት ጥያቄ ላቀረቡ 31 አርሶ አደሮች ፍቃድ ሰጠ። ቢሮው በ16 ነጥ 75 ሄክታር መሬት ላይ የማልማት ጥያቄ ላቀረቡ አርሶ አደሮች ፍቃድ የሰጠ ሲሆን አርሶ…
ቢዝነስ ሁዋጂያን በድሬዳዋ ነጻ የንግድ ቀጣና በኢንቨስትመንት ልማት ላይ ለመሰማራት ፍላጎት እንዳለው ገለፀ Mikias Ayele Jan 4, 2025 0 ታሕሣሥ 26፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የተለያዩ ቆዳ ጫማዎችን በማምረት ታዋቂ የሆነው የቻይናው ሁዋጂያን ግሩፕ በድሬዳዋ ነጻ የንግድ ቀጣና በኢንቨስትመንት ልማት ላይ የመሰማራት ፍላጎት እንዳለው ገልጿል፡፡ የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ዋና ስራ አስፈጻሚ ፍሰሃ ይታገሱ (ዶ/ር) ከሁዋጂያን…
የሀገር ውስጥ ዜና የጎዴ የተቀናጀ አርብቶ አደሮች መንደር በሌሎች አካባቢዎች እንደ ሞዴል ተደርጎ ሊወሰድ ይገባል – አቶ አህመድ ሽዴ Mikias Ayele Jan 4, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ታህሣሥ 26/2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በሶማሊ ክልል የተገነባው የጎዴ የተቀናጀ አርብቶ አደሮች መንደር በሌሎች የአርብቶ አደር አከባቢዎች እንደ ሞዴል ተደርጎ ሊወሰድ ይገባል ሲሉ የገንዘብ ሚኒስትሩ አህመድ ሽዴ ገለፁ፡፡ ሚኒስትሩ በፌዴራል መንግስት እና በሶማሊ ክልል መንግስት…
የሀገር ውስጥ ዜና የእሳተ ገሞራ ምልክት የሆነው የዱለቻ አካባቢ ፍንዳታ ጥንቃቄ እንደሚፈልግ ተጠቆመ Mikias Ayele Jan 4, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ታህሣሥ 26፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በአፋር ክልል ገቢ ረሱል ዞን ዱለቻና አካባቢው የተከሰተው ፍንዳታ የእሳተ ገሞራ ምልክት በመሆኑ አስፈላጊው ጥንቃቄ ሊደረግ እንደሚገባ የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ አሳሰበ፡፡ በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ስነ ምድር ትምህርት ክፍል መምህር እና ተመራማሪ…
የሀገር ውስጥ ዜና ብሔራዊ ቤተ-መንግሥት የዛሬ ልማትና ብልፅግና ማሳያ ነው ተባለ Mikias Ayele Jan 3, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 25፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ብሔራዊ ቤተ-መንግሥት የዛሬ ልማትና ብልፅግና ማሳያ ነው ሲሉ በጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት የካቢኔ ጉዳዮች ሚኒስትር ዴኤታ አቶ አክሊሉ ታደሰ ገለፁ፡፡ የጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት፣ የአንድነት ፓርክ አስተዳደር እና የብሔራዊ ቤተመንግስት…
የሀገር ውስጥ ዜና 8 የመንግሥት ልማት ድርጅቶች የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ሆልዲንግን ተቀላቀሉ Mikias Ayele Jan 2, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 24፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ስምንት ተጨማሪ የመንግሥት ልማት ድርጅቶች የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ሆልዲንግን በይፋ ተቀላቅለዋል። ድርጅቶቹም የኢትዮ ፖስታ፣ ኢትዮ ኢንጅነሪንግ ግሩፕ፣ የኢትዮጵያ የኢንዱስትሪ ግብዓቶች ልማት ድርጅት፣ የኢትዮጵያ ምድር ባቡር ኮርፖሬሽን፣…
የሀገር ውስጥ ዜና የበዓል ፍጆታ ምርቶችን ለገበያ ለማቅረብ በቂ ዝግጅት መደረጉ ተገለጸ Mikias Ayele Jan 2, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 24፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በቀጣይ በሚከበሩት የገና እና ጥምቀት በዓላት ፍጆታ የሚውሉ ምርቶችን ለህብረተሠቡ ለማቅረብ በቂ ዝግጅት መደረጉን የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ በሚኒስቴሩ የሀገር ውስጥ ንግድና ሸማቾች ጥበቃ መሪ ስራ አስፈፃሚ አቶ ሊቁ…
ቢዝነስ 50 በመቶ የውጭ ቀጥታ ኢንቨስትመንት በቻይና ባለሀብቶች መልማቱ ተመላከተ Mikias Ayele Jan 2, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 24፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ባለፉት አምስት አመታት በኢትዮጵያ ከተጀመሩ አዳዲስ የኢንቨስትመንት ፕሮጀክቶች 50 በመቶ የሚሆኑት በቻይና ባለሀብቶች የለሙ መሆናቸውን የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን ገለፀ፡፡ ኮሚሽኑ ከቻይና ንግድ ምክር ቤት እና ከቻይና ኢምባሲ…
የሀገር ውስጥ ዜና ቲካድ ለአፍሪካ ጃፓን ግንኙነት ወሳኝ በመሆኑ ኢትዮጵያ ድጋፏን ትቀጥላለች – ጌዲዮን ጢሞቴዎስ (ዶ/ር) Mikias Ayele Jan 2, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 24፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የቶኪዮ ዓለም አቀፍ የአፍሪካ ኮንፈረንስ (ቲካድ) ለአፍሪካ ጃፓን ግንኙነት ወሳኝ መድረክ በመሆኑ ኢትዮጵያ ድጋፏን ትቀጥላለች ሲሉ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌዲዮን ጢሞቴዎስ (ዶ/ር) ገለጹ። የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌዲዮን ጢሞቴዎስ (ዶ/ር)…