የጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት የሱፐርቪዥን ቡድን የአደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽንን ጎበኘ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 22፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት የሱፐርቪዥን ቡድን በአደጋ ስጋት አመራር ኮሚሽን ግቢ ውስጥ በመገኘት ጉብኝት አድርጓል፡፡
አመራሮቹ በኮሚሽኑ ግቢ ውስጥ እየተገነባ ያለውን ባለ ስምንት ወለል የህንፃ ግንባታ ሒደት ተዘዋውረው ተመልክተዋል፡፡…