Fana: At a Speed of Life!

ስምምነቱ የቀጣናውን ውጥረት ለማርገብ ውይይት አስፈላጊ መሆኑን ያሳየ ነው -የአውሮፓ ህብረት

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 3፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በኢትዮጵያና በሶማሊያ መካከል የተደረሰው ስምምነት የቀጣናውን ውጥረት ለማርገብ እርስ በርስ መካበበርና መወያየት አስፈላጊ መሆኑን ያሳየ ነው ሲል የአውሮፓ ህብረት ገለጸ፡፡ ህብረቱ የአንካራውን ስምምነት አስመልክቶ ባወጣው መግለጫ ÷በቱርክ…

የኢትዮጵያ የባህር በር ጥያቄ ቀጣናዊ የጋራ ተጠቃሚነትን የሚያረጋግጥ ነው – ጠ/ሚ ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 3፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ የባህር በር ጥያቄ ሰላማዊ እና ቀጣናዊ የጋራ ተጠቃሚነትን የሚያረጋግጥ ነው ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ገለፁ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በኢትዮጵያና በሶማሊያ መንግስት የተደረሰውን ስምምነት አስመልከተው ባደረጉትንግግር÷…

ኢጋድ የአንካራውን ስምምነት እንደሚደግፍ ገለፀ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 3፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የምስራቅ አፍሪካ የልማት በይነመንግስታት ባለስልጣን (ኢጋድ) በኢትዮጵያ እና በሶማሊያ መንግስት መካከል የተደረሰውን ስምምነት የሚደግፍ መሆኑን ገለፀ፡፡ ስምምነቱን አስመልከቶ የኢጋድ ዋና ፀሃፊ ወርቅነህ ገበየሁ (ዶ/ር) በሰጡት መግለጫ÷ በቱርክ…

በዕዳጋ ሐሙስና መቐለ በሚገኙ ማዕከላት የተሃድሶ ስልጠና የወሰዱ የቀድሞ ተዋጊዎች ወደ ማህበረሰቡ ተቀላቀሉ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 3፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በትግራይ ክልል ዕዳጋ ሐሙስና መቐለ በሚገኙ ማዕከላት የተሃድሶ ስልጠና የወሰዱ ከ3 ሺህ 500 በላይ  የቀድሞ ተዋጊዎች ወደ ማህበረሰቡ መቀላቀላቸውን የብሄራዊ ተሃድሶ ኮሚሽን አስታወቀ፡፡ ኮሚሽኑ በትግራይ ክልል እያከናወነ ባለው  የመልሶ ማቋቋም…

የባሕርዳርን ተመራጭነት ሊያጎሉ የሚችሉ መሰረተ ልማቶች ተገንብተዋል – አቶ መላኩ አለበል

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 2፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የባሕርዳር ከተማን ውበት፣ ድምቀትና ሁለንተናዊ ተመራጭነት ሊያጎሉ የሚችሉ መሰረተ ልማቶች ተገንብተዋል ሲሉ የኢንዱስትሪ ሚኒስትሩ መለኩ አለበል ተናገሩ፡፡ በአቶ መላኩ አለበል የተመራ ከፍተኛ የሥራ ሃላፊዎች ቡድን በባሕርዳር ከተማ እየተገነቡ…

ቻይና ለአሜሪካ ከላከቻቸው መኪኖች ሽያጭ 2 ነጥብ 9 ቢሊየን ዶላር አገኘች

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 2፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ቻይና ባለፉት 10 ወራት ለአሜሪካ ከላከቻቸው መኪኖች ሽያጭ 2 ነጥብ 9 ቢሊየን ዶላር ማግኘቷ ተገለፀ፡፡ ቻይና ወደ አሜሪካ ከላከቻቸው የመኪና ወጭ ንግድ ከፍተኛ ገቢ ስታገኝ ከፈረንጆቹ 1992 ወዲህ ከፍተኛው መሆኑ ተገልጿል፡፡ ቻይና ወደ…

ዲሽታ ጊና የሰላም፣ የፍቅር፣ የአንድነትና የመደጋገፍ እሴቶችን ያቀፉ በዓል ነው – አቶ ጥላሁን ከበደ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 30፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ ለአሪ ብሔረሰብ የአዲስ ዓመት የዘመን መለወጫ ዲሽታ ጊና በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡ በመልዕክታቸውም÷ዲሽታ ጊና የአሪ ብሔረሰብ የአዲስ ዓመት የዘመን መለወጫ በዓል…

ርዕሰ መስተዳድር ሙስጠፌ ከአውሮፓ ህብረት ልዑካን ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 30፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የሶማሌ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሙስጠፌ መሃመድ በአውሮፓ ህብረት የልማት ጉዳዮች ዋና አስተባባሪ ሮቤርቶ ሽሊሮ ከተመራ ልዑክ ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም በተለያዩ ዘርፎች በሶማሌ ክልልና በአውሮፓ ህብረት መካከል በሚኖረው ትብብር ዙሪያ…

በኢትዮጵያና ቼክ ሪፐብሊክ መካከል ያለውን ግንኙነት ለማጠናከር እንደሚሰራ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 30፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌዲዮን ጢሞቴዎስ (ዶ/ር) ከቼክ ሪፐብሊክ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ማሪያን ዩሬችካ ጋር ተወያይተዋል። ጌዲዮን (ዶ/ር) የሁለቱን ሀገራት ግንኙነት በኢኮኖሚ፣ በኢንዱስትሪ፣ በንግድና ኢንቨስትመንት እንዲሁም በሌሎች ዘርፎች…

ከንቲባ አዳነች በመዲናዋ ሙስናን መከላከል በሚቻልባቸው ጉዳዮች ዙሪያ ከነዋሪዎች ጋር መከሩ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 30፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ ሙስናን መከላከል በሚቻልባቸው ጉዳዮች ዙሪያ ከከተማዋ ነዋሪዎች ጋር ተወያይተዋል፡፡ ከንቲባዋ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ÷ የጸረ ሙስና ቀን ምክንያት በማድረግ ከነዋሪዎች ጋር መወያየታቸውን…