Fana: At a Speed of Life!

የአጋም በር የንጹህ መጠጥ ውሃ ፕሮጀክት ግንባታ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 24፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በአማራ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን ጣርማበር ወረዳ ከ631 ሚሊየን ብር በላይ በሆነ ወጪ የሚገነባው የአጋም በር የንጹህ መጠጥ ውሃ ፕሮጀክት ግንባታ ተጀምሯል። ፕሮጅክቱ ሲጠናቀቅ በጣርማ በር ወረዳ የሚገኙ አራት ቀበሌዎችን የንፁህ መጠጥ ውሃ ተጠቃሚ…

የጋምቤላ ክልል መንግስት ካቢኔ በተለያዩ  አጀንዳዎች ላይ ውሳኔ አሳለፈ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 24፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የጋምቤላ ክልል መንግስት ካቢኔ በዛሬው ዕለት በተለያዩ አጀንዳዎች ላይ ተወያይቶ ውሳኔ አሳልፏል። በዚህ መሰረትም ካቢኔው የጋምቤላ ክልል አስፈጻሚ መስሪያ ቤቶች የ2017 በጀት ዓመት የ6 ወራት የዕቅድ አፈጻጸም ሪፖርት ላይ ተወያይቶ አጽድቋል።…

ስድስት አትሌቶች ለ2025ቱ ሎረስ ወርልድ ስፖርት አዋርድ በእጩነት ቀረቡ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 24፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በፓሪሱ ኦሊምፒክ የወርቅ ሜዳሊያ ባለቤት የነበሩ ስድስት አትሌቶች ለ2025ቱ ሎረስ ወርልድ ስፖርት አዋርድ በእጩነት መቅረባቸው ተገለፀ፡፡ ትውልደ ኢትዮጵያዊቷ እና ለኔዘርላንድስ የምትሮጠው ሲፋን ሀሰን፣ ኬንያዊቷ ፌዝ ኪፕየጎን፣ አሜሪካዊቷ…

የጎሬ-መቱ አውሮፕላን ማረፊያ ግንባታ እየተፋጠነ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 24፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በኦሮሚያ ክልል እየተካሄደ የሚገኘው የጎሬ-መቱ አውሮፕላን ማረፊያ ግንባታ ፕሮጀክት እየተፋጠነ መሆኑ ተገለጸ፡፡ በብልጽግና ፓርቲ የኦሮሚያ ክልል ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት የፖለቲካ ዘርፍ ኃላፊ አቶ ነመራ ቡሊ የተመራ የፕሮጀክቶች ድጋፍ እና ክትትል…

ኢትዮጵያ የጀመረችውን የብልጽግና ጉዞ ለማሳካት የጤና ዘርፍ ሚና የላቀ ነው – እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ የካቲት 24፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ የጀመረችውን የብልጽግና ጉዞ ለማሳካት የጤና ዘርፍ ሚና የላቀ ነው ሲሉ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር) ገለጹ። በክልሉ ሆሳዕና ከተማ ዓመታዊ የጤና ኤክስቴንሽን ፌስቲቫል ላይ መልዕክት ያስተላለፉት…

ጠ/ሚ ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) አዲስ ኢንተርናሽናል ኮንቬንሽን ማዕከልን መረቁ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 22፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በአዲስ አበባ ከተማ የተገነባውን አዲስ ኢንተርናሽናል ኮንቬንሽን ማዕከልን በዛሬው ዕለት መርቀው ከፍተዋል። 15ሺህ ካሬ የውጪ ሁነት ማስተናገጃ ቦታ ያለው የአዲስ ዓለም አቀፍ ኮንቬንሽን ማእከል ባለ 5…

ዓድዋ የነጭና ጥቁር ሕዝቦችን የሚዛን ልዩነት የቀየረ ድል ነው -ርዕሳነ መስተዳድሮች

አዲስ አበባ፣ የካቲት 22፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳ እና የሶማሌ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሙስጠፌ መሃመድ ለ129ኛው የዓድዋ ድል በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡ ርዕሰ መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳ ባስተላለፉት መልዕክት÷የዓድዋ…

የዓድዋ ድል ለነጻነት እና ሉዓላዊነት የተደረገ ተጋድሎ ውጤት  ነው – የሕዝብ ተወካዮች ም/ ቤት

አዲስ አበባ፣ የካቲት 22፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢፌዲሪ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ለ129ኛው የዓድዋ ድል በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፏል፡፡ ምክር ቤቱ በመልዕክቱ ኢትዮጵያ በታሪኳ የሌላ ሀገርን ሉዓላዊ ግዛት በሃይል ወርራ እና ድንበር ተጋፍታ እንደማታወቅ አስታውሷል፡፡…

አፍሪካዊ የትምህርት ምዘና ስርዓት እንዲዘረጋ ጥረት እየተደረገ መሆኑ ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 22፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የትምህርት ምዘና እና የፈተና አሰጣጥ ስርዓት አህጉራዊ ይዘት ባለው ማዕቀፍ እንዲመራ ለማድረግ እየተሰራ መሆኑን የአፍሪካ የትምህርት ምዘና ማህበር ገለጸ። ማህበሩ በመጪው ነሐሴ 2017 ዓ/ም ላይ ኢትዮጵያ ውስጥ ለሚካሄደው አህጉር አቀፍ…

የብራዚል ባለሃብቶች በኢትዮጵያ መዋዕለ ንዋያቸውን ማፍሰስ እንደሚፈልጉ ገለጹ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 22፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የብራዚል ኩባንያዎች በኢትዮጵያ በተለያዩ የኢንቨስትመንት ዘርፎች መሰማራት እንደሚፈልጉ ገልጸዋል፡፡ በኢትዮጵያ በኢንቨስትመንት ዘርፍ ያሉ እድሎችን የሚያስተዋውቅ መድረክ በብራዚል ብራዚሊያ ከተማ ተካሂዷል፡፡ በመድረኩ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር…