Fana: At a Speed of Life!

መቄዶንያ የሰው ልጆች ያለምንም ልዩነት የሚደገፉበት ማዕከል መሆኑ ተነገረ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 22፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) መቄዶንያ የአረጋውያንና የአእምሮ ህሙማን መርጃ ማዕከል የሰው ልጆች ያለምንም የሀይማኖት፣ የዘር፣ የቀለም ልዩነት የሚደገፉበት ማዕከል መሆኑ ተገለጸ። የኢትዮጵያ የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ ከማዕከሉ ጋር በመተባበር የፀሎት መርሐ ግብር የሃይማኖት…

ቼልሲ እና ማንቼስተር ዩናይትድ ተጋጣሚዎቻቸውን አሸነፉ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 22፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በ13ኛ ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየርሊግ ቼልሲ እና ማንቼስተር ዩናይትድ ተጋጣሚዎቻቸውን አሸንፈዋል፡፡ ቀን 10 ሰዓት ከ30 በስታምፎርድ ብሪጅ አስቶንቪላን ያስተናገደው ቼልሲ በኒኮላስ ጃክሰን ፣ ኤንዞ ፈርናንዴዜ  እና ኮል ፓልመር  ጎሎች 3 ለ 0…

 አየር መንገዱ ለአፍሪካ አቪዬሽን ልህቀት እያበረከተ ላለው አስተዋፅዖ ሽልማት ተበረከተለት

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 22፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ በአፍሪካ በርካታ መዳረሻዎች የበረራ አገልግሎት በመስጠት የአፍሪካን አቪዬሽን ኢንዱስትሪ በማሳደግ ረገድ ላለው ቁርጠኝነት እና ለአቪዬሽን ልህቀት እያበረከተ ላለው አስተዋፅዖ የዕውቅና ሽልማት ተበረከተለት። አየር መንገዲ…

የአፍሪካ ፔንግዊን ዝርያ በ2036 ሙሉ በሙሉ ሊጠፋ እንደሚችል ተመላከተ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 22፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፍሪካ ፔንግዊን ዝርያ በፈረንጆቹ 2036 ሙሉ በሙሉ ሊጠፋ እንደሚችል በርድ ላይፍ ሳውዝ አፍሪካ የተባለ ግብረሰናይ ድርጅት አስታወቀ፡፡ የድርጅቱ ተወካይ ከርት ማርቲን ለስፑትኒክ እንደገለፁት÷ በደቡብ እና በደቡብ ምዕራብ አፍሪካ የሚገኙ ብርቅዬ…

የኦሮሚያ ክልል መንግስትና የኦሮሞ ነፃነት ሠራዊት ስምምነት ሁሉንም ተጠቃሚ የሚያደርግ ነው – ሰላም ሚኒስቴር

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 22፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል መንግስትና የኦሮሞ ነፃነት ሠራዊት መካከል የተካሄደው ስምምነት ሁሉንም ተጠቃሚ የሚያደርግ መንገድ መሆኑን የሰላም ሚኒስቴር አስታወቀ። ሚኒስቴሩ ባወጣው መግለጫ በኦሮሚያ ክልል መንግሥት እና የኦሮሞ ነፃነት ሠራዊት ከፍተኛ አመራር…

 የኢትዮጵያ ምርት ገበያ ኮምቦልቻ ቅርንጫፍ መጋዝን ተመረቀ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 22፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በ85 ሚሊየን ብር ወጪ የተገነባው የኢትዮጵያ ምርት ገበያ ኮምቦልቻ ቅርንጫፍ መጋዝን እና ሌሎች የአገልግሎት መስጫ ተቋማት ተመርቀዋል፡፡ በዚህ ወቅት የንግድና ቀጠናዊ ትስስር ሚኒስትሩ ካሳሁን ጎፌ (ዶ/ር)÷ የውጭ ንግድ ግብይትን በማሳለጥና…

የሰላም ስምምነቱ በኦሮሞ ሕዝብ የፖለቲካ ትግል ታሪክ ውስጥ ታላቁ ምዕራፍ ነው – አቶ ሽመልስ አብዲሳ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 22፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልላዊ መንግስት እና በኦሮሞ ነጻነት ሰራዊት መካከል የተፈረመው የሰላም ስምምነት በኦሮሞ ሕዝብ የፖለቲካ ትግል ታሪክ ውስጥ ታላቁ ምዕራፍ ነው ሲሉ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳ ተናገሩ። አቶ ሽመልስ በዛሬው ዕለት የተፈረመውን…

በኦሮሚያ ክልል መንግስትና በኦሮሞ ነፃነት ሰራዊት መካከል የተፈረመው ስምምነት ሊበረታታ የሚገባው ነው – አቶ አደም ፋራህ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 22፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል መንግስት እና በኦሮሞ ነፃነት ሰራዊት ክንፍ መካከል የተፈረመው የሰላም ስምምነት እጅግ ሊበረታታ የሚገባው ነው ሲሉ በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ማዕረግ የዴሞክራሲ ስርዓት ግንባታ ማስተባበሪያ ማዕከል ኃላፊና የብልፅግና ፓርቲ ምክትል…

የሳርቤት አደባባይ-መካኒሳ-ፉሪ ሀና የኮሪደር ልማት የስራ ሂደት ተገመገመ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 22፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ከሳርቤት አደባባይ-መካኒሳ-ፉሪ ሀና በመገንባት ላይ የሚገኘውን የኮሪደር ልማት የስራ ሂደት መገምገሙን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ ገለጹ። ከንቲባዋ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው እንዳመለከቱት፤ የኮሪደር ልማት ስራው 18…

ኢትዮጵያ ከፈረንሳይ ልማት ኤጀንሲ ጋር የኢኮኖሚ ትብብር ስምምነት ተፈራረመች

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 20፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ ከፈረንሳይ ልማት ኤጀንሲ እና ከኤክስፐርታይዝ ፍራንስ ጋር የኢኮኖሚ ትብብር ስምምነት ተፈራርማለች፡፡ ስምምነቱ ብቁ ባለሙያዎችን በማፍራት በተለያዩ የሙያ ዘርፎች እንዲሰማሩ ለማድረግ እና ሰብዓዊ ልማትን ለማጠናከር ያለመ መሆኑ…