የአፍሪካ ህብረት ጉባኤን ለማስተናገድ የሚደረገውን ቅድመ ዝግጅት በተመለከተ ውይይት ተካሄደ
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 22፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) 38ኛውን የአፍሪካ ህብረት የመሪዎች ጉባኤን ለማስተናገድ እየተደረጉ ያሉ የቅድመ ዝግጅት ስራዎችን መገምገም የሚያስችል የውይይት መድረክ ተካሄደ፡፡
በመድረኩ ከ30 ተቋማት የተወጣጡ የብሄራዊ ኮሚቴ አባላት ተሳትፈዋል፡፡
የአፍሪካ ህብረት ጉባኤ…