Fana: At a Speed of Life!

ክርስቲያኖ ሮናልዶ በዩቲዩብ ተከታይ ቁጥር ክብረወሰን ሰበረ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 16፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ፖርቹጋላዊው አጥቂ ክርስቲያኖ ሮናልዶ ከ90 ደቂቃ ባነሰ ጊዜ ውስጥ በዩቲዩብ ብዙ ተከታይ በማግኘት ክብረወሰን አሻሽሏል፡፡ የ39 ዓመቱ የአል ናስር አጥቂ ዩአር  ክርስቲያኖ የተሰኘ ዩቲዩብ ገጹን በኤክስ ገጹ ባስተዋወቀ 90 ደቂቃ ባልሞላ ጊዜ…

ሂዝቦላህ በጎላን ተራራማ ቦታዎች ላይ የሮኬት ጥቃት ፈጸመ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 16፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሊባኖስ ታጣቂ ቡድን ሂዝቦላህ በጎላን ተራሮች ላይ የሮኬት ጥቃት መፈጸሙ ተሰምቷል፡፡ ጥቃቱ እስራኤል በቡድኑ ላይ የፈጸመችውን የአየር ጥቃት ተከትሎ የተወሰደ አጸፋዊ እርምጃ መሆኑ ነው የተገለጸው፡፡ የእስራኤል ጦር ትላንት ምሽት በወሰደው…

አምባሳደር ታዬ አፅቀ ሥላሴ ከብሪታንያ የልማት፣ የሴቶች እና የእኩልነት ሚኒስትር ዴዔታ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 15፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አምባሳደር ታዬ አፅቀ ሥላሴ ከብሪታንያ የልማት፣ የሴቶች እና የእኩልነት ሚኒስትር ዴዔታ አኔሊሴ ዶድስ ጋር ተወያዩ፡፡ በውይይታቸውም ብሪታንያ ለኢትዮጵያ አስተማማኝ አጋር መሆኗን  አምባሳደር ታዬ መግለጻቸውን የውጭ ጉዳይ…

የብልጽግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንት አደም ፋራህ በጎፋ ዞን አረንጓዴ ዐሻራቸውን አኖሩ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 15፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ማዕረግ የዲሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ ማስተባበሪያ ማዕከል ኃላፊ እና የብልጽግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንት አደም ፋራህ በጎፋ ዞን ደምባ ጎፋ ወረዳ አረንጓዴ ዐሻራቸውን አኑረዋል፡፡ ከአቶ አደም ፋራህ በተጨማሪ የደቡብ…

የኢትዮጵያ ፕሪምየር  ሊግ ዕጣ ማውጣት ሥነ-ሥርዓት ተከናወነ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 15፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የ2017 የውድድር ዓመት የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ዕጣ ማውጣት ሥነ-ሥርዓት ተከናወነ፡፡ በዚህም በመጀመሪያው ሣምንት ሀድያ ሆሳዕና ከመቐለ 70 እንደርታ፣ ኢትዮ ኤሌክትሪክ ከወላይታ ድቻ፣ ስሑል ሽረ ከአዳማ ከተማ፣ አርባምንጭ ከተማ ከድሬዳዋ…

አትሌት ታምራት ቶላ በኒውዮርክ ማራቶን ለአሸናፊነት ይጠበቃል

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 15፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በፓሪስ ኦሊምፒክ የማራቶን አሸናፊው አትሌት ታምራት ቶላ በመጪው ሕዳር በሚካሄደው ኒውዮርክ ማራቶን ለአሸናፊነት ይ በቃል፡፡ አትሌት ታምራት በ2023 በተካሄደው የኒውዮርክ ማራቶን የቦታውን ክብረ ወሰን በማሻሻል ጭምር ማሸነፉ ይታወሳል፡፡…

ዣኦ ፊሊክስ በድጋሚ ወደ ቼልሲ ለመመለስ ተስማማ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 13፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ፖርቹጋላዊው አጥቂ ዣኦ ፊሊክስ ከአትሌቲኮ ማድሪድ ወደ ቼልሲ በቋሚ ውል ለመመለስ መስማማቱ ተገልጿል፡፡ የ24 ዓመቱ አጥቂ በ6 ዓመት የቋሚ ኮንትራት ውል የምዕራብ ለንደኑን ክለብ ለመቀላቀል የተስማማ ሲሆን÷ በሚቀጥሉት 48 ሰዓታት በስታምፎርድ…

ኢትዮጵያና ጃፓን ትብብራቸውን ለማጠናከር ቁርጠኛ መሆናቸውን ገለጹ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 13፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴዔታ አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ በኢትዮጵያ የጃፓን አምባሳደር ሺባታ ሂሮኖሪ ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም÷ በኢትዮጵያ እና ጃፓን መካከል ባሉ የሁለትዮሽ እና በባለብዙ ወገን ጉዳዮች ዙሪያ መክረዋል፡፡ ሀገራቱ…

አርብቶ አደሩ የአየር ንብረት ለውጥ ጫናን ለመቋቋም የሚያደርገውን ጥረት የሚያግዝ ፕሮግራም ይፋ ሆነ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 13፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በምስራቅ አፍሪካ አርብቶ አደሩ የአየር ንብረት ለውጥ ጫናን ለመቋቋም የሚያደርገውን ጥረት የሚያግዝ ፕሮግራም ይፋ ሆነ። የግብርና ሚኒስቴር ከዓለም የምግብ እና እርሻ ድርጅት (ፋኦ) ጋር የፕሮግራም ስምምነቱን ተፈራርሟል፡፡ የስምምነት ፊርማውን…

ሚኒስቴሩ በህፃን ሄቨን ላይ በተፈፀመው ወንጀል በተሰጠው  ውሳኔ ዙሪያ ከባለድርሻ አካላት ጋር  እንደሚሰራ አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 11፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በህፃን ሄቨን ላይ በተፈፀመው ዘግናኝ የሆነ ኢ ሰብአዊ ወንጀል የተሰጠው ዉሳኔ አስመልክቶ ይግባኝ ለመጠየቅ የሚኬድበት አግባብ ባለመሆኑ ከባለድርሻ አካላት ጋር  እንደሚሰራ የሴቶች እና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ የህፃናትን መብት…