አቶ ሙስጠፌ ህብረተሰቡ በአረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር በንቃት እንዲሳተፍ ጥሪ አቀረቡ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 15፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሶማሌ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሙስጠፌ መሃመድ ህብረተሰቡ የሚተከሉ ችግኞችን ጠቀሜታ በመገንዘብ በአረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር እንዲሳተፍ ጥሪ አቅርበዋል፡፡
የሶማሌ ክልል የክረምት ወቅት የችግኝ ተከላ ማስጀመሪያ መርሐ-ግብር በዛሬው ዕለት በጅግጅጋ…