በሐረሪ ክልል ከ800 ሚሊየን ብር በላይ በሆነ ወጪ የተገነቡ የልማት ፕሮጀክቶች ለአገልግሎት በቁ
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 9፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በሐረሪ ክልል ከ800 ሚሊየን ብር በላይ በሆነ ወጪ የተገነቡ የልማት ፕሮጀክቶች ተመርቀው ለአገልግሎት ክፍት ሆነዋል።
ፕሮጄክቶቹ ሶስት የመስኖ ግድቦች፣ የአርሶ አደሮች የግብርና ምርት መሸጫ ማዕከል፣ ድልድይ፣ ሼዶች፣ የጤና ቢሮ ማስፋፊያ እና…