የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና የሚወስዱ ተማሪዎች ወደ ተመደቡበት ዩኒቨርሲቲ መግባት ጀመሩ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የ2016 የትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ብሔራዊ ፈተና የሚወስዱ ተማሪዎች ወደ ተመደቡባቸው ዩኒቨርሲቲዎች መግባት ጀምረዋል፡፡
እስከ አሁንም መቅደላ አምባ፣ ሠመራ ፣ዓዲግራት ፣ሚዛን-ቴፒ፣ ወላይታ ሶዶ፣ደብረ ብርሃን፣ወለጋ ፣አሶሳና ዲላ…