ኢትዮጵያ የባሕር በር የምታገኝበትን ሥምምነት መፈረሟ በዲፕሎማሲው ዘርፍ ያላትን የላቀ ተሳትፎ ያሳያል -አቶ እንዳሻው ጣሰው
አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 22፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ የባሕር በር የምታገኝበትን የመግባቢያ ሥምምነት ሰነድ መፈረሟ በዲፕሎማሲው ዘርፍ ያላትን የላቀ ተሳትፎ ያሳያል ሲሉ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ም/ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው ገለጹ፡፡
አቶ እንዳሻው÷ኢትዮጵያ ከሶማሌ ላንድ ጋር…