Fana: At a Speed of Life!

ኢትዮጵያ የባሕር በር የምታገኝበትን ሥምምነት መፈረሟ በዲፕሎማሲው ዘርፍ ያላትን የላቀ ተሳትፎ ያሳያል -አቶ እንዳሻው ጣሰው

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 22፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ የባሕር በር የምታገኝበትን የመግባቢያ ሥምምነት ሰነድ መፈረሟ በዲፕሎማሲው ዘርፍ ያላትን የላቀ ተሳትፎ ያሳያል ሲሉ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ም/ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው ገለጹ፡፡ አቶ እንዳሻው÷ኢትዮጵያ ከሶማሌ ላንድ ጋር…

ሥምምነቱ ጥበብ የተሞላ ዲፕሎማሲ፣ አብሮ የማደግ ብሂል ፣ በቅንነት እና በፈጣሪ ዕምነት የተጀመረ የዕድገት ጉዞ ሥኬት መገለጫ ነው –  የደቡብ…

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 22፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮ -ሶማሊ ላንድ የባሕር በር ሥምምነት ጥበብ የተሞላ ዲፕሎማሲ፣ አብሮ የማደግ ብሂል ፣ በቅንነት እና በፈጣሪ ዕምነት የተጀመረ የዕድገት ጉዞ ሥኬት መገለጫ ነው ሲሉ የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሠ-መሥተዳድር አቶ ጥላሁን ከበደ ገለጹ፡፡…

ሥምምነቱ ጥበብ የተሞላ ዲፕሎማሲ፣ አብሮ የማደግ ብሂል ፣ በቅንነት እና በፈጣሪ ዕምነት የተጀመረ የዕድገት ጉዞ ሥኬት መገለጫ ነው –  የደቡብ…

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 22፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮ -ሶማሊ ላንድ የባሕር በር ሥምምነት ጥበብ የተሞላ ዲፕሎማሲ፣ አብሮ የማደግ ብሂል ፣ በቅንነት እና በፈጣሪ ዕምነት የተጀመረ የዕድገት ጉዞ ሥኬት መገለጫ ነው ሲሉ የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሠ-መሥተዳድር አቶ ጥላሁን ከበደ ገለጹ፡፡…

የሩሲያ ጠላት ዩክሬን ሳትሆን ከጀርባዋ ያሉት ናቸው – ፕሬዚዳንት ፑቲን

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 22፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሩሲያ ጠላት ዩክሬን ሳትሆን ከጀርባዋ ያሉት ምዕራባውያን ናቸው ሲሉ የሩሲያ ፕሬዚዳንት ቭላድሚር ፑቲን ተናገሩ፡፡ ፕሬዚዳንቱ በሞስኮ ወታደራዊ ሆስፒታል ተገኝተው በሩሲያ እና ዩክሬን ጦርነት የተጎዱ ወታደሮችን ጎብኝተዋል፡፡ በጉብኝቱ ወቅት…

የገና በዓልን በላሊበላ ከተማ ለማክበር የቅድመ ዝግጅት ሥራዎች እየተከናወኑ መሆኑ ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 22፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የገና በዓልን በላሊበላ ከተማ በድምቀት እንዲከበር የቅድመ ዝግጅት ሥራዎች እየተከናወኑ መሆኑን የላሊበላ ከተማ አስተዳደር አስታወቀ፡፡ የከተማዋ ተቀዳሚ ከንቲባ አቶ ወንድምነው ወዳጄ እንደገለፁት÷ የውጭና የሀገር ውስጥ ጎብኝዎች መዳረሻ በሆነችው…

ቻይና በዓመቱ ከፍተኛ መኪና አቅራቢ ሀገር መሆኗ ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 20፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ቻይና በተጠናቀቀው የፈረንጆቹ 2023 አውቶሞቢሎችን ወደ ወጭ ገቢያ በማቅረብ ቀዳሚ ሀገር መሆኗን ተገለፀ፡፡ የኤሲያው ፋይናንሺያል ጋዜጣ እንዳስታወቀው÷ ሀገሪቱ እስከ አመቱ መጨረሻ 4 ነጥብ 41 ሚሊዮን አውቶሞቢሎችን ወደ ውጭ ገብያ የላከች…

በእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ቼልሲ፣ ማንቼስተር ሲቲ  እና አስቶንቪላ አሸንፈዋል

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 20፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በ20ኛ ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ቼልሲ፣ ማንቼስተር ሲቲ እና አስቶንቪላ ተጋጣሚዎቻቸውን አሸንፈዋል፡ 9፡30 ከሜዳው ውጭ ሉተን ታውንን የገጠመው ቼልሲ 3 ለ 2 አሸንፏል፡፡ ኑኖ ማዱዌኬ እና ኮል ፓልመር (ሁለት) የቼልሲን ጎሎች…

በአዲስ አበባ ደርቢ ቡናማዎቹ ተጋጣሚያቸውን አሸነፉ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 20፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ደርቢ ኢትዮጵያ ቡና ቅዱስ ጊዮርጊስን 1 ለ 0 በማሸነፍ ወሳኝ ሦስት ነጥብ አሳክቷል፡፡ 9፡00 ላይ በተደረገው ተስተካካይ ጨዋታ የቡናማዎቹን ብቸኛ ጎል ጫላ ተሺታ ከመረብ አሳርፏል፡፡ በጨዋታው ቅዱስ ጊዮርጊስ ነጥብ ለመጋራት…

የሰላምን ጥሪ ለተቀበሉ ኃይሎች በደብረ ብርሃን ዩኒቨርሲቲ ስልጠና መሰጠት ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 20፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በሰሜን ሸዋ አካባቢ መንግሥት ያቀረበውን የሰላም ጥሪ ለተቀበሉ ኃይሎች በደብረ ብርሃን ዩኒቨርሲቲ ስልጠና መሰጠት ተጀምሯል፡፡ የሰሜን ሸዋ ዞን ምክትል አስተዳዳሪ ተክለየስ በለጠ የሰላም ጥሪውን በመቀበል ስልጠናውን ለመውሰድ ለተዘጋጁ አካላት…

ሀገራዊ ምክከሩ በስኬት እንዲጠናቀቅ እየሠራን ነው- ተፎካካሪ ፓርቲዎች

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 20፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን የያዘው ግብ አንዲሳካ አባሎቻቸው ንቁ ተሳታፊ እንዲሆኑ ዝግጅት እያደረጉ መሆናቸውን የተፎካካሪ ፖለቲካ ፓርቲ አመራሮች አስታወቁ፡፡ ሀገራዊ ምክክሩ የያዘው ግብ ሰፊ በመሆኑ ሂደቱ እንዲሳካ አባሎቻቸው ንቁ ተሳትፎ…