Fana: At a Speed of Life!

ርዕሰ መስተዳድር ሙስጠፌ በጎዴ ከተማ በግንባታ ላይ ያሉ ፕሮጀክቶችን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 20፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ)የሶማሌ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሙስጠፌ መሐመድ በጎዴ ከተማ እየተካሄዱ የሚገኙ የመንገድ ግንባታ ፕሮጀክቶችን ጎብኝተዋል፡፡ የፕሮጀክቶቹን ግንባታ በአጭር ጊዜ በማጠናቀቅ ለአገልግሎት ክፍት ለማድረግ በትኩረት እየተሠራ መሆኑ በጉብኝቱ ወቅት…

የዜጎችን ኢኮኖሚ ያገናዘበ የጤና አገልግሎት ለመስጠት ይሠራል- የጋምቤላ ክልል

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 20፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሁሉንም ዜጎች ኢኮኖሚ ያገናዘበ የጤና አገልግሎት ለመስጠት በትኩረት እንደሚሠራ የጋምቤላ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ኡሞድ ኡጁሉ ገለጹ፡፡ የክልሉ የ2016 በጀት ዓመት ክልል አቀፍ የጤና መድኅን የንቅናቄ መድረክ በጋምቤላ ከተማ ተካሂዷል። አቶ…

አንድሬ ኦናና በካሜሩን ብሔራዊ ቡድን ውስጥ ተካተተ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 19፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የማንቼስተር ዩናይትድ ግብ ጠባቂ አንድሬ ኦናና በኮትዲቯሩ የአፍሪካ ዋንጫ በሚሳተፈው የካሜሩን ብሔራዊ ቡድን ዝርዝር ውስጥ ተካትቷል፡፡ ኦናና በኳታሩ የዓለም ዋንጫ ሀገሩ ከአሰልጣኝ ጋር በተፈጠረ አለመግባባት በጊዜያዊነት ከብሔራዊ ቡድኑ ርቆ…

ግብረ ኃይሉ የቁልቢ ቅዱስ ገብርኤል ክብረ በዓል በሰላም መጠናቀቁን አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 19፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የፀጥታና ደህንነት የጋራ ግብረ-ኃይል በኦሮሚያ ክልል ምስራቅ ሐረርጌ ዞን ሜታ ወረዳ ዛሬ የተከበረው የቁልቢ ቅዱስ ገብርኤል ክብረ በዓል በሰላም መጠናቀቁን አስታውቋል፡፡ በዓሉ በሰላም አንዲጠናቀቅ ከፍተኛ አስተዋጽኦ ላበረከቱ የኃይማኖት አባቶች…

ርዕሰ መስተዳደር ኦርዲን በድሪ በጁገል ዓለም አቀፍ ቅርስ ውስጥ የሚካሄዱ የልማት ስራዎችን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 19፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሐረሪ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ኦርዲን በድሪ የጁገል ዓለም አቀፍ ቅርስ የውስጥ ለውስጥ መንገዶች እንክብካቤና የልማት ስራዎች ተዘዋውረው ጎብኝተዋል፡፡ በጉብኝቱ ወቅትም ርዕሰ መስተዳድሩ÷ በጁገል ዓለም አቀፍ ቅርስ ዙሪያና ውስጥ ለውስጥ…

ተጠባቂው የሸገር ደርቢ በነገው ዕለት ይካሄዳል

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 19፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ሁለቱን የሸገር ክለቦች ኢትዮጵያ ቡና እና ቅዱስ ጊዮርጊስን የሚያገናኘው የሸገር ደርቢ ጨዋታ በነገው ዕለት ይካሄዳል፡፡ ጨዋታው ቀን 9 ሰዓት በአደማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ እንደሚካሄድ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ አክሲዮን ማህበር መረጃ…

ሮማን አብራሞቪች በእስራኤል ባንክ የተጣለባቸው ማዕቀብ እንዲነሳ ጠየቁ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 19፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ሩሲያዊው ቢሊየነር ሮማን አብራሞቪች የእስራኤል ባንክ ሂሳባቸውን እንዳያንቀሳቅሱ የጣለባቸው ማዕቀብ እንዲነሳላቸው ጠየቁ፡፡ የቀድሞው የቼልሲ ባለሀብት በሩሲያ እና ዩክሬን ጦርነት ምክንያት በተለያዩ ሀገራት ያላቸውን የገንዘብ ሂሳብ እንዳያንቀሳቅሱ…

ስፖርታዊ ጨዋነትን በመጣስ ሁከት የሚፈጥሩ ደጋፊዎችን ተጠያቂ ማድረግ እንደሚገባ ተገለጸ 

አዲስ አበባ፣ ታኀሣስ 18፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ስፖርታዊ ጨዋነትን በመጣስ ያልተገባ ሁከት የሚፈጥሩ ደጋፊዎችን ተጠያቂ ማድረግ እንደሚገባ ተገለጸ። የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ወጣቶችና ስፖርት ቢሮ ከሊግ ካንፓኒ፣ ከከተማው የስፖርት ክለብ ደጋፊዎች፣ ከብሔራዊ ቡድን ደጋፊዎች እና ከመላው…

በጠለፋና አስገድዶ መድፈር የተከሰሰው ሳጅን የኋላመብራቴ ወ/ማሪያም በእስራት ተቀጣ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 18፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የግል ተበዳይ የሆነችውን ፀጋ በላቸውን በመጥለፍ እና አስገድዶ በመድፈር የወንጀል ድርጊት የተከሰሰው ሳጅን የኋላመብራቴ ወ/ማሪያም ላይ በእስራት እንዲቀጣ ተወሰነ። የሲዳማ ክልል ፍትህ ቢሮ እንዳስታወቀው÷ ሳጅን የኋላመብራቴ በቀን…

በእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ አርሰናል ከዌስትሃም እንዲሁም ቶተንሃም ከብራይተን የሚያደርጉት ጨዋታ ይጠበቃል

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 18፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በእንግሊዝ ፕሪሚየርሊግ በበዓል ሰሞን መርሐ ግብር አርሰናል ከዌስትሃም እንዲሁም ቶተንሃም ከብራይተን ዛሬ ምሽት ጨዋታቸውን ያደርጋሉ፡፡ አርሰናል ከዌስትሃም ዩናይትድ የሚያደርጉት ጨዋታ ምሽት 5፡15 የሚደረግ ሲሆን በጨዋታው መድፈኞቹ…