Fana: At a Speed of Life!

አንቶኒ ብሊንከን ለ4ኛ ጊዜ በመካከለኛው ምስራቅ ጉበኝት ያደርጋሉ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 25፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አንቶኒ ብሊንክ የእስራዔል-ሃማስ ጦርነት ከተቀሰቀሰ ወዲህ ለ4ኛ ጊዜ በዛሬው እለት በመካከለኛው ምስራቅ ጉብኝት እንደሚያደርጉ የአሜሪካ ባለስልጣናት አስታውቀዋል፡፡ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ የእስራዔል እና ሃማስ…

በጅማ ከተማ 10 ሺህ ካሬ ሜትር ይዞታን ላልተገባ ጥቅም በማዋል መንግስትን ከ60 ሚሊዮን ብር በላይ አሳጥተዋል የተባሉ ተከሳሾች በእስራትና በገንዘብ ተቀጡ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 24፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በጅማ ከተማ 10 ሺህ ካሬ ሜትር ይዞታን ላልተገባ ጥቅም በማዋል መንግስትን ከ60 ሚሊዮን ብር በላይ አሳጥተዋል የተባሉ ተከሳሾች በ15 አመት ጽኑ እስራት እና በገንዘብ እንዲቀጡ የጅማ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት ወንጀል ችሎት ወሰነ። የቅጣት ውሳኔው…

በኢራን በደረሰ የቦንብ ፍንዳታ 73 ሰዎች ሞቱ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 24፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢራን የጄኔራል ቃሲም ሱለይማኒን 4ኛ የሙት አመት እያከበሩ በነበሩ ሰዎች ላይ በደረሰ ሁለት የቦንብ ፍንዳታ 73 ሰዎች መሞታቸውን የሀገሪቱ ሚዲያ ዘግቧል፡፡ ፍንዳታው በደቡባዊ ኢራን በምትገኘው ካርማን ከተማ ሳሄብ አል-ዛማን በተባለው መስጊድ…

በውጭ ለሚኖሩ ኢትዮጵያውያን ሁለተኛው ትውልድ የተደረገው ጥሪ ሀገርን ለማወቅ እድል ይፈጥራል – መሐመድ አል አሩሲ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 24፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በውጭ ለሚኖሩ ኢትዮጵያውያን ሁለተኛ ትውልድ ያቀረቡት ጥሪ የኢትዮጵያን ታሪክና ባህል ለማወቅ እድል የሚፈጥር መሆኑን የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባል መሐመድ አል አሩሲ ገለጹ። በጠቅላይ ሚኒስትሩ ጥሪ…

በጃፓን በአውሮፕላን አደጋ ምክንያት ከ100 በላይ በረራዎች ተሰረዙ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 24፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በጃፓኗ ቶኪዮ ከተማ የተከሰተውን የአውሮፕላን አደጋ ተከትሎ ከ100 በላይ በረራዎች መሰረዛቸውን የጃፓን አየር መንገድ አስታወቀ፡፡ በሰሜናዊ ጃፓን ከምትገኘው ሳፖሮ ከተማ ወደ ቶኪዮ ከተማ እየበረረ የነበረው የመንገደኞች አውሮፕላን በቶኪዮ የመሬት…

የኢትዮጵያ ዲፕሎማሲ አህጉራዊና ዓለም አቀፋዊ ውጤቶችን እያስመዘገበ ነው አሉ አቶ አወል አርባ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 22፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ በዲፕሎማሲው ዘርፍ እየተከተለች ያለችው ፖሊሲ የተለያዩ አህጉራዊና ዓለም አቀፍ ውጤቶችን እያስመዘገበ ነው ሲሉ የአፋር ክልል ርዕሰ መስተዳድር አወል አርባ ተናገሩ፡፡ ኢትዮጵያ የባሕር በር የምታገኝበትን የመግባቢያ ሥምምነት ሰነድ ከሶማሌ…

ሥምምነቱ የኢትዮጵያና ሶማሌ ላንድን ከጎረቤቶች ጋር በጋራ የመልማት ተምሳሌትነትን የሚያሳይ ነው- የአማራ ክልል መንግስት

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 22፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ እና በሶማሌ ላንድ መካከል የተፈረመው ስምምነት ከጎረቤቶች  ሀገራት ጋር በጋራ የመልማት ተምሳሌትነትን የሚያሳይ ነው ሲል የአማራ ክልል መንግስት ገለጸ፡፡ የክልሉ መንግስት ኢትዮጵያ የባሕር በር የምታገኝበትን የመግባቢያ ሥምምነት…

 ሥምምነቱ የሁለቱን ሀገራት የፖለቲካና የኢኮኖሚ ትብብር የሚያጠናክር ነው- አቶ ኡሞድ ኡጁሉ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 22፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ ከሶማሌ ላንድ ጋር የባሕር በር ለማግኘት የተፈራረመችው ሥምምነት የሀገራቱን የፖለቲካና የኢኮኖሚ ትብብር የሚያጠናክር ነው ሲሉ የጋምቤላ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ኡሞድ ኡጁሉ ገለጹ፡፡ ኢትዮጵያ የባሕር በር የምታገኝበትን የመግባቢያ…

የአዲስ አበባ ከተማ ከፍተኛ አመራሮች ሥልጠና ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 22፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ለአዲስ አበባ ከተማ አሥተዳደር ከፍተኛ የመንግሥት አመራሮች ሲሰጥ የነበረው ሥልጠና ተጠናቅቋል፡፡ ሥልጠናው የላቀ የሕዝብ አመኔታና እርካታ ለመፍጠር እንዲሁም እርስ በርሱ የሚናበብ ቀልጣፋ የአገልግሎት ሥርዓት ያለው ተቋም ለመገንባት ግብዓት መሆኑ…

ነጋሽ ዋጌሾ  (ዶ/ር ኢ/ር) ኢትዮጵያ የባሕር በር የምታገኝበትን ሥምምነት በመፈረሟ መደሰታቸውን ገለጹ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 22፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል ም/ርዕሰ መስተዳድር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር ኢ/ር) ኢትዮጵያ የባህር በር የምታገኝበትን የመግባቢያ ስምምነት ሰነድ በመፈረሟ የተሰማቸው ደስታ ገልጸዋል፡፡ ኢትዮጵያ የባሕር በር የምታገኝበትን የመግባቢያ…