ዓለምአቀፋዊ ዜና አንቶኒ ብሊንከን ለ4ኛ ጊዜ በመካከለኛው ምስራቅ ጉበኝት ያደርጋሉ Mikias Ayele Jan 4, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 25፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አንቶኒ ብሊንክ የእስራዔል-ሃማስ ጦርነት ከተቀሰቀሰ ወዲህ ለ4ኛ ጊዜ በዛሬው እለት በመካከለኛው ምስራቅ ጉብኝት እንደሚያደርጉ የአሜሪካ ባለስልጣናት አስታውቀዋል፡፡ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ የእስራዔል እና ሃማስ…
የሀገር ውስጥ ዜና በጅማ ከተማ 10 ሺህ ካሬ ሜትር ይዞታን ላልተገባ ጥቅም በማዋል መንግስትን ከ60 ሚሊዮን ብር በላይ አሳጥተዋል የተባሉ ተከሳሾች በእስራትና በገንዘብ ተቀጡ Mikias Ayele Jan 3, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 24፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በጅማ ከተማ 10 ሺህ ካሬ ሜትር ይዞታን ላልተገባ ጥቅም በማዋል መንግስትን ከ60 ሚሊዮን ብር በላይ አሳጥተዋል የተባሉ ተከሳሾች በ15 አመት ጽኑ እስራት እና በገንዘብ እንዲቀጡ የጅማ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት ወንጀል ችሎት ወሰነ። የቅጣት ውሳኔው…
ዓለምአቀፋዊ ዜና በኢራን በደረሰ የቦንብ ፍንዳታ 73 ሰዎች ሞቱ Mikias Ayele Jan 3, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 24፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢራን የጄኔራል ቃሲም ሱለይማኒን 4ኛ የሙት አመት እያከበሩ በነበሩ ሰዎች ላይ በደረሰ ሁለት የቦንብ ፍንዳታ 73 ሰዎች መሞታቸውን የሀገሪቱ ሚዲያ ዘግቧል፡፡ ፍንዳታው በደቡባዊ ኢራን በምትገኘው ካርማን ከተማ ሳሄብ አል-ዛማን በተባለው መስጊድ…
የሀገር ውስጥ ዜና በውጭ ለሚኖሩ ኢትዮጵያውያን ሁለተኛው ትውልድ የተደረገው ጥሪ ሀገርን ለማወቅ እድል ይፈጥራል – መሐመድ አል አሩሲ Mikias Ayele Jan 3, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 24፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በውጭ ለሚኖሩ ኢትዮጵያውያን ሁለተኛ ትውልድ ያቀረቡት ጥሪ የኢትዮጵያን ታሪክና ባህል ለማወቅ እድል የሚፈጥር መሆኑን የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባል መሐመድ አል አሩሲ ገለጹ። በጠቅላይ ሚኒስትሩ ጥሪ…
ዓለምአቀፋዊ ዜና በጃፓን በአውሮፕላን አደጋ ምክንያት ከ100 በላይ በረራዎች ተሰረዙ Mikias Ayele Jan 3, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 24፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በጃፓኗ ቶኪዮ ከተማ የተከሰተውን የአውሮፕላን አደጋ ተከትሎ ከ100 በላይ በረራዎች መሰረዛቸውን የጃፓን አየር መንገድ አስታወቀ፡፡ በሰሜናዊ ጃፓን ከምትገኘው ሳፖሮ ከተማ ወደ ቶኪዮ ከተማ እየበረረ የነበረው የመንገደኞች አውሮፕላን በቶኪዮ የመሬት…
የሀገር ውስጥ ዜና የኢትዮጵያ ዲፕሎማሲ አህጉራዊና ዓለም አቀፋዊ ውጤቶችን እያስመዘገበ ነው አሉ አቶ አወል አርባ Mikias Ayele Jan 1, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 22፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ በዲፕሎማሲው ዘርፍ እየተከተለች ያለችው ፖሊሲ የተለያዩ አህጉራዊና ዓለም አቀፍ ውጤቶችን እያስመዘገበ ነው ሲሉ የአፋር ክልል ርዕሰ መስተዳድር አወል አርባ ተናገሩ፡፡ ኢትዮጵያ የባሕር በር የምታገኝበትን የመግባቢያ ሥምምነት ሰነድ ከሶማሌ…
የሀገር ውስጥ ዜና ሥምምነቱ የኢትዮጵያና ሶማሌ ላንድን ከጎረቤቶች ጋር በጋራ የመልማት ተምሳሌትነትን የሚያሳይ ነው- የአማራ ክልል መንግስት Mikias Ayele Jan 1, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 22፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ እና በሶማሌ ላንድ መካከል የተፈረመው ስምምነት ከጎረቤቶች ሀገራት ጋር በጋራ የመልማት ተምሳሌትነትን የሚያሳይ ነው ሲል የአማራ ክልል መንግስት ገለጸ፡፡ የክልሉ መንግስት ኢትዮጵያ የባሕር በር የምታገኝበትን የመግባቢያ ሥምምነት…
የሀገር ውስጥ ዜና ሥምምነቱ የሁለቱን ሀገራት የፖለቲካና የኢኮኖሚ ትብብር የሚያጠናክር ነው- አቶ ኡሞድ ኡጁሉ Mikias Ayele Jan 1, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 22፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ ከሶማሌ ላንድ ጋር የባሕር በር ለማግኘት የተፈራረመችው ሥምምነት የሀገራቱን የፖለቲካና የኢኮኖሚ ትብብር የሚያጠናክር ነው ሲሉ የጋምቤላ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ኡሞድ ኡጁሉ ገለጹ፡፡ ኢትዮጵያ የባሕር በር የምታገኝበትን የመግባቢያ…
የሀገር ውስጥ ዜና የአዲስ አበባ ከተማ ከፍተኛ አመራሮች ሥልጠና ተጠናቀቀ Mikias Ayele Jan 1, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 22፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ለአዲስ አበባ ከተማ አሥተዳደር ከፍተኛ የመንግሥት አመራሮች ሲሰጥ የነበረው ሥልጠና ተጠናቅቋል፡፡ ሥልጠናው የላቀ የሕዝብ አመኔታና እርካታ ለመፍጠር እንዲሁም እርስ በርሱ የሚናበብ ቀልጣፋ የአገልግሎት ሥርዓት ያለው ተቋም ለመገንባት ግብዓት መሆኑ…
የሀገር ውስጥ ዜና ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር ኢ/ር) ኢትዮጵያ የባሕር በር የምታገኝበትን ሥምምነት በመፈረሟ መደሰታቸውን ገለጹ Mikias Ayele Jan 1, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ታኅሣሥ 22፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል ም/ርዕሰ መስተዳድር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር ኢ/ር) ኢትዮጵያ የባህር በር የምታገኝበትን የመግባቢያ ስምምነት ሰነድ በመፈረሟ የተሰማቸው ደስታ ገልጸዋል፡፡ ኢትዮጵያ የባሕር በር የምታገኝበትን የመግባቢያ…