Fana: At a Speed of Life!

ክርስቲያኖ ሮናልዶ ከማስታወቂያ ጋር በተያያዘ በአሜሪካ ክስ ተመሰረተበት

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 20፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአሜሪካ ፍትሕ ዲፓርትመንት በዓለማችን ትልቁ የገንዘብ ምንዛሬ ተቋም የሆነውን ቢናንስ ኩባንያ አስተዋውቋል በሚል በክርስቲያኖ ሮናልዶ ላይ ክስ መስርቷል፡፡ የቢናንስ ኩባንያ ምስረታውን በቻይና ያደረገ ሲሆን÷ የቻይና መንግስት የዲጂታል የገንዘብ…

አንዲት ላም በአንድ ጊዜ 3 ጥጃዎችን ወለደች

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 19፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በጎፋ ዞን ዛላ ወረዳ ባዮ ዚማ ቀበሌ አንዲት ላም ለሁለተኛ ጊዜ ሦስት ጥጃዎችን በአንድ ጊዜ መውለዷ ተሰምቷል፡፡ የላሟ ባለቤቶችም ለሁለተኛ ጊዜ በአንድ ጊዜ ሦስት ጥጃዎችን በመውለዷ ደስታ ተሰምቶናል ማለታቸውን ከዞኑ ኮሙኒኬሽን መምሪያ ያገኘነው…

ተቋርጦ የቆየው የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ነገ ይጀመራል

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 19፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን አለም አቀፋዊ ጨዋታዎች ምክንያት ተቋርጦ የቆየው የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ነገ ህዳር 20 ቀን እንደሚጀመር ተገለፀ፡፡ ፕሪሚየር ሊጉ ከ6ኛ ሳምንት ጀምሮ በአዳማ ሳይንስ እና ቴክኖሎጂ መካሄዱን ሲቀጥል የሱፐር ስፖርት…

አመራሩ የሕዝቡን እርካታ በሚያረጋግጥ ሁኔታ ውጤት ለማምጣት መትጋት አለበት – አቶ አደም ፋራህ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 19፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የብልጽግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንት አደም ፋራህ በጎንደር የስልጠና ማዕከል ተገኝተው የስልጠናውን ሒደት ተመልክተዋል። አቶ አደም በዚህ ወቅት ÷ሰልጣኞች በስልጠናው የሚያገኙትን ግብዓት ተግባራዊ በማድረግ የሕዝቡን እርካታ በሚያረጋግጥ ሁኔታ መትጋት…

አፍሪካ የኢ-ፍትሃዊነት ድርብ ሰለባ አህጉር ናት – አንቶኒዮ ጉቴሬዝ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 19፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) አፍሪካ የኢ-ፍትሃዊነት ድርብ ሰለባ አህጉር ናት ሲሉ የተባበሩት መንግስታት ድርጅት (ተመድ) ዋና ፀሃፊ አንቶኒዮ ጉቴሬዝ ተናገሩ፡፡ ዋና ፀሃፊው በ7ኛው የአፍሪካ ህብረት እና የተመድ ኮንፈረንስ ላይ ከአፍሪካ ህብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር ሙሳ ፋኪ…

96 ዜጎች ከታንዛኒያ ወደ ሀገራቸው ተመለሱ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 17፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የእስር ጊዜያቸውን ያጠናቀቁ 96 ዜጎች ከታንዛኒያ ወደ ኢትዮጵያ መመለሳቸውን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ ዜጎቹ ወደ ሀገራቸው እንዲመለሱም በታንዛኒያ የኢትዮጵያ ኤምባሲ ከዓለም አቀፉ የፍልሰተኞች ድርጅት ጋር ትብብር ማድረጉ ተገልጿል፡፡…

ሩሲያ ለ6 የአፍሪካ ሀገራት እህልና የአፈር ማዳበሪያ ማቅረብ ልትጀምር ነው

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 17፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ሩሲያ ለ6 የአፍሪካ ሀገራት ቃል የገባችውን የነፃ የእህል እና የአፈር ማዳበሪያ ድጋፍ ከቀናት በኋላ ማቅረብ እንደምትጀምር አስታውቃለቸ፡፡ ድጋፉ ሩሲያ ከአፍሪካ ሀገራት ጋር ያላትን ግንኙነት ለማጠናከር እንዲሁም በሩሲያ-ዩክሬን ጦርነት ምክንያት…

88 ዜጎች ከቤሩት ወደ ሀገራቸው ተመለሱ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 15፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤይሩት የኢትዮጵያ ቆንስላ ጄኔራል ጽሕፈት ቤት ድጋፍ 88 ዜጎች ከቤሩት ወደ ሀገራቸው ተመለሱ፡፡ በተለያየ ምክንያት የመኖሪያና የሥራ ፈቃድ ሳይኖራቸው በሊባኖስ ሲኖሩ የነበሩ ዜጎች እንዲመለሱ እየተሠራ መሆኑ ተገልጿል፡፡ በዚሁ መሠረት ከዚህ…

በቱሪዝም ዘርፍ  ዙሪያ ከዓየር መንገዱ ጋር በሚሠሩ ጉዳዮች ላይ ምክክር ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 15፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የቱሪዝም ሚንስትር ዴዔታ ሌንሳ መኮንን ከኢትዮጵያ አየርመንገድ ዋና ሥራ አስፈፃሚ መስፍን ጣሰው ጋር በቱሪዝም ዘርፍ  ዙሪያ በሚከናወኑ ጉዳዮች ላይ ተወያዩ፡፡ በውይይታቸውም÷ የጎብኚ ፍሰቱን ለመጨመር በቅንጅት ለመሥራት እና እስከአሁን እየተደረጉ…

የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ በወሳኝ ጨዋታዎች ዛሬ ይመለሳል

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 15፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ከዓለም አቀፍ ጨዋታዎች መልስ ዛሬ ማንቼስተር ሲቲ ከሊቨርፑል በሚያደርጉት ወሳኝ ጨዋታ ይጀምራል፡፡ 9፡30 ላይ በኢትሃድ በሚደረገው የሁለቱ ተፎካካሪ ቡድኖች ጨዋታ ማንቼስተር ሲቲ መሪነቱን ለማስጠበቅ ሊቨርፑል ደግሞ…