Fana: At a Speed of Life!

ኢትዮጵያና ቻይና በትምህርት ዘርፍ ያላቸውን ትብብር ለማጠናከር ተስማሙ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 3፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የትምህርት ሚኒስትር ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) ከቻይና የትምህርት ሚኒስትር ሁዋይ ጂንፔንግ ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም á በኢትዮጵያና ቻይና መካከል ባለው የሁለትዮሽ የትምህርት ትብብር ላይ በስፋት መክረዋል፡፡ ሀገራቱ በትምህረት ዘርፍ…

አትሌት ትዕግስት በዓመቱ ምርጥ አትሌት ምርጫ የመጨረሻዎቹ ዕጩዎች ውስጥ ተካተተች

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 3፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በሴቶች ማራቶን የክብረ ወሰን ባለቤቷ አትሌት ትዕግስት አሰፋ በዓመቱ ምርጥ አትሌት ምርጫ የመጨረሻዎቹ አምስት ዕጩዎች ውስጥ ተካትታለች፡፡ በዓመቱ ምርጥ አትሌት ሽልማት ዘርፍ ቀደም ሲል 11 ዕጩዎች ለምርጫ የቀረቡ ሲሆን÷የዓለም አትሌቲክስ ዛሬ…

አምባሳደር ባጫ በኬንያ ብሔራዊ የችግኝ ተከላ መርሃ ግብር ላይ ተሳተፉ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 3፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በኬንያ የኢትዮጵያ አምባሳደር ባጫ ደበሌ በሀገሪቱ ብሔራዊ የችግኝ ተከላ መርሃ ግብር ላይ በመሳተፍ አረንጓዴ አሻራቸውን አኑረዋል፡፡ የኬንያ ብሔራዊ የችግኝ ተከላ መርሃ ግብር በኬንያው ፕሬዚዳንት ዊሊያም ሩቶ ተነሳሽነት የተጀመረ ሲሆን በኬንያ…

አዲስ አበባን ተወዳዳሪና ተመራጭ ከተማ የማድረግ ራዕያችንን እናሳካለን – አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) አዲስ አበባን ተወዳዳሪና ተመራጭ ከተማ የማድረግ ራዕያችንን እናሳካለን ሲሉ የኢዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ ገለጹ፡፡ ከንቲባዋ በሞሮኮ ማራካሽ ከተማ እየተካሄደ በሚገኘው የአፍሪካ ኢንቨስትመንት ፎረም የአፍሪካ ከተሞች…

አሜሪካ በኢራን እንደሚደገፉ በሚነገርላቸው ሶሪያ ውስጥ የሚገኙ ሚሊሻዎች የጦር መሳሪያ መጋዝን ጥቃት ፈፀመች

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 29፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) አሜሪካ በኢራን እንደሚደገፉ በሚነገርላቸው ሶሪያ ውስጥ የሚገኙ ታጣቂ ሚሊሻዎች የጦር መሳሪያ መጋዝን ላይ የአየር ጥቃት መፈፀሟን አስታውቃለች፡፡ ጥቃቱ ባለፈው ሳምንት የኢራን ሚሊሻዎች ኢራቅ በሚገኘው የአሜሪካ የጦር ሰፈር ላይ ለፈፀሙት ጥቃት…

አምባሳደር ሬድዋን ከጠ/ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ለኬንያው ፕሬዝዳንት የተላከውን ልዩ መልእክት አቀረቡ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 28፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ምባሳደርር ሬድዋን ሑሴን የጠቅላይ ሚኒስትሩ የብሔራዊ ደኅንነት አማካሪ ሚኒስትርና ልዩ መልዕክተኛ፤ ከጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ለኬንያው ፕሬዝዳንት ዊሊያም ሩቶ የተላከውን ልዩ መልእክት ዛሬ በናይሮቢ ተገኝተው አቅርበዋል። ከጠቅላይ…

የአምራች ኢንዱስትሪውን ሀገራዊ ኢኮኖሚያዊ ድርሻ ለማሳደግ እየተሰራ ነው – አቶ መላኩ አለበል

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 28፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) መንግስት አምራች ኢንዱስትሪዎችን በመደገፍ የዘርፉን ሀገራዊ ኢኮኖሚያዊ ድርሻ ከፍ ለማድረግ እየሰራ መሆኑን የኢንዱስትሪ ሚኒስትሩ መላኩ አለበል ተናገሩ፡፡ ሚኒስትሩ ሰበታ የሚገኘውን ውዳ ሜታልስ የጎበኙ ሲሆን ከአምራች ኢንዱሰትሪ ሃላፊዎች ጋር…

የኢትዮጵያ ዋንጫ ሁለተኛ ዙር የክለቦች ድልድል ይፋ ሆነ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 28፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የከፍተኛ ሊግ እና የፕሪሚየር ሊጉ ክለቦች የሚሳተፉበት የኢትዮጵያ ዋንጫ ሁለተኛ ዙር የክለቦች ድልድል ይፋ ሆኗል፡፡ በዚህ ድልድል በምድብ ሀ ቅዱስ ጊዮርጊስ ከሀምበሪቾ ዱራሜ፣ ሀድያ ሆሳዕና ከኢትዮጵያ ንግድ ባንክ፣ ወላይታ ድቻ ከደሴ ከተማ፣…

እስራኤል ጋዛን በወታደራዊ ኃይል ማስተዳደር የለባትም ስትል አሜሪካ አስጠነቀቀች

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 28፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) እስራኤል ጋዛን ለረጅም ጊዜ ተቆጣጥሮ መቆየት የለባትም ስትል አሜሪካ አስጠነቀቀች፡፡ የእስራኤሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ቤኒያሚን ኔታንያሁ፥ የእስራኤል ወታደራዊ ሀይሎች ጋዛን ከመቆጣጠር ባለፈ የተራዘመ ወታደራዊ ሃላፊነታቸውን ይወጣሉ ብለዋል።…

በክልሉ የወደሙ ትምህርት ቤቶችን መልሶ ለመገንባት ባለድርሻ አካላት የበኩላቸውን እንዲወጡ ጥሪ ቀረበ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 26፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ)በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ሙሉ በሙሉ እና በከፊል የወደሙ ትምህርት ቤቶችን መልሶ ለመገንባት በሚደረገው ጥረት ሁሉም ባለድርሻ አካላት የበኩላቸውን እንዲወጡ  የክልሉ ርዕሰ መስተሰዳደር  አሻድሊ ሃሰን ጥሪ አቀረቡ፡፡ አቶ አሻድሊ ሀሰን፣ የተጎዱ…