የሀገር ውስጥ ዜና የዓድዋ ንቅናቄ መድረክ የማጠቃለያ መርሃ ግብር እየተካሄደ ነው Mikias Ayele Mar 1, 2024 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 22፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ‘ዓድዋን ለዘላቂ ሰላምና ለጠንካራ ሀገረ መንግስት ግንባታ’ በሚል ሲካሄድ የቆው ሀገር አቀፍ የንቅናቄ መድረክ የማጠቃለያ መርሀ ግብር እየተካሄደ ይገኛል። በማጠቃለያ መድረኩ ላይ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህን ጨምሮ ከፍተኛ…
ዓለምአቀፋዊ ዜና የኔቶ ወታደሮች በዩክሬን የሚሰማሩ ከሆነ ውስብስብ ሁኔታ ሊከተል እንደሚችል ሩሲያ አስጠነቀቀች Mikias Ayele Feb 28, 2024 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 20፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሰሜን አትላንቲክ ጦር ቃል ኪዳን (ኔቶ) ወታደሮች በዩክሬን የሚሰማሩ ከሆነ ዓለም እጅግ ውስብስብ ሁኔታ ልታስተናግድ እንደሚችል አስጠንቅቃለች። ሩሲያ ይህን ያለችው የፈረንሳይ ፕሬዚዳንት ኢማኑኤል ማክሮን በፓሪስ በተካሄደው የአውሮፓ መሪዎች…
ዓለምአቀፋዊ ዜና እስራኤልና ሃማስ የረመዳን ወርን ምክንያት በማድረግ የ40 ቀን የተኩስ አቁም ስምምነት ሊያደርጉ ነው Mikias Ayele Feb 27, 2024 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 19፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ጦርነት ውስጥ የሚገኙት እስራኤል እና ሃማስ በመጪው የረመዳን ወር የተኩሰ አቁም ለማድረግ መቃረባቸውን የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ጆ ባይደን ተናገሩ፡፡ ባይደን ስለ ወቅታዊው የእስራኤል እና ሃማስ ጦርነት አስመለክተው እንደተናገሩት÷ ሃማስ ከረመዳን…
የሀገር ውስጥ ዜና በአማራ ክልል በ4 ቢሊየን ብር ወጪ ሶስት አዳሪ ት/ቤቶች እንደሚገነቡ ተገለጸ Mikias Ayele Feb 26, 2024 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 18፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል በ4 ቢሊየን ብር ወጪ ሶስት አዳሪ ትምህርት ቤቶች እንደሚገነቡ የክልሉ ትምህርት ቢሮ አስታውቋል፡፡ የቢሮው ሃላፊ ሙሉነሽ ደሴ (ዶ/ር) እና የጎንደር ከተማ አስተዳደር ተቀዳሚ ከንቲባ ባዩህ አቡሃይ በጎንደር ከተማ የአዳሪ ት/ቤት…
ቢዝነስ የገበያ ተደራሽነት ጥያቄዎችን ከሀገራት ዕድገት ጋር ማመጣጠን እንደሚገባ ተመላከተ Mikias Ayele Feb 25, 2024 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 17፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የገበያ ተደራሽነት ጥያቄዎችን ከሀገራት ዕድገት ጋር ማመጣጠን እንደሚያስፈልግ የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር ገብረ መስቀል ጫላ አስገነዘቡ፡፡ በሚኒስትሩ የተመራ ልዑክ በዱባይ ከሚካሄደው 13ኛው የዓለም አቀፉ ንግድ ድርጅት ስብሰባ አስቀድሞ…
የሀገር ውስጥ ዜና ኢትዮጵያን የሚመጥን የሜካናይዝድ ኃይል እየተገነባ ነው – ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ Mikias Ayele Feb 23, 2024 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 15፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያን የሚመጥን የሜካናይዝድ ኃይል እየተገነባ መሆኑን የጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ ገለፁ። የሜካናይዝድን የግዳጅ አፈፃፀም ብቃት ለማሳደግ በተዘጋጀ ጥናት ላይ ትኩረት ያደረገ ውይይት ጀነራል መኮንኖችና…
የሀገር ውስጥ ዜና የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ካቢኔ በሁለንተናዊ እድገት ዙሪያ ተወያየ Mikias Ayele Feb 23, 2024 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 15፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ካቢኔ ዛሬ ባካሄደው 3ኛ ዓመት 8ኛ መደበኛ ስብሰባው በከተማዋ ሁለንተናዊ እድገት እና የነዋሪዎች ፍላጎት ዙሪያ ተወያይቷል፡፡ ካቢኔው የከተማዋን አጠቃላይ የመንገድ ሽፋን እና ዘመናዊነት እንዲሁም የትራንስፖርት…
የሀገር ውስጥ ዜና የአፍሪካ ወጣት አመራሮች ዓለም አቀፍ የዲፕሎማሲ ኮንፈረንስ በአዲስ አበባ መካሄድ ጀመረ Mikias Ayele Feb 23, 2024 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 15፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴርና የኢትዮጵያ ወጣቶች ውይይት ለሰላም ማህበር በጋራ ያዘጋጁት የአፍሪካ ወጣት አመራሮች ዓለም አቀፍ የዲፕሎማሲ ኮንፈረንስ በአዲስ አበባ መካሄድ ጀመረ። በመድረኩ ከመላው አፍሪካ የተውጣጡ ከ200 በላይ ወጣት…
የሀገር ውስጥ ዜና አቶ ሽመልስ አብዲሳ ከአለም ባንክ የምስራቅ አፍሪካ ዳይሬክተር ጋር ተወያዩ Mikias Ayele Feb 23, 2024 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 15፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሽመልስ አብዲሳ በዓለም ባንክ የኢትዮጵያ፣ ኤርትራ፣ ሱዳን እና ደቡብ ሱዳን ሀገራት ዳይሬክተር ከሆኑት ኡስማኔ ዲዮን ጋር ተወያይተዋል፡፡ ርእሰ መስተዳድሩ በማህበራዊ ትስስር ገፃቸው ባስተላለፉት መልዕክት÷…
ዓለምአቀፋዊ ዜና አሜሪካ በ500 የሩሲያ ተቋማት ላይ ተጨማሪ ማዕቀብ ጣለች Mikias Ayele Feb 23, 2024 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 15፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) አሜሪካ ለሩሲያ ድጋፍ ያደርጋሉ ባለቻቸው 500 ተቋማት ላይ ተጨማሪ ማዕቀብ መጣሏን አስታውቃለች፡፡ የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ጆ ባይደን÷ ማዕቀቡ የሩሲያውን ተቃዋሚ ፓርቲ መሪ አሌክስ ናቫሊ ሞት እና በነገው ዕለት ሁለት ዓመት የሚደፍነውን የሩሲያ…