የብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ቀን መከበር ሕብረብሔራዊነትን ያጠናክራል- ረ/ኮሚሽነር ደራርቱ ቱሉ
አዲስ አበባ፣ሕዳር 26፣2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ቀን መከበር አብሮነትንና ሕብረ ብሔራዊነትን ያጠናክራል ስትል የአትሌቲክስ ፌዴሬሽን ፕሬዚዳንት ረዳት ኮሚሽነር ደራርቱ ቱሉ ገለጸች።
18ኛው የብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ቀን በዓል ''ብዝሃነትና እኩልነት…