Fana: At a Speed of Life!

የምግብ ስርዓት ማጠናከሪያ ፕሮግራም በሁሉም የግብርና ልማት መስኮች ይሳተፋል- ግርማ አመንቴ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ መስከረም 26፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ የምግብ ስርዓት ማጠናከሪያ ፕሮግራም በግብርና ልማት ስራዎች ላይ የሚስተዋሉ ችግሮችን ለመፍታት በሁሉም የግብርና ልማት መስኮች ላይ የሚሳተፍ መሆኑን ግርማ አመንቴ (ዶ/ር) ገለጹ፡፡ የኢትዮጵያ የምግብ ስርዓት ማጠናከሪያ ፕሮግራም…

በሕንድ በጎርፍ አደጋ የ 56 ሰዎች ሕይወት አለፈ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 26፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በሰሜን ምሥራቅ ሕንድ በተከሰተ የጎርፍ አደጋ የ56 ሰዎች ሕይወት አልፏል፡፡ በተጨማሪም 16 የሕንድ ወታደሮችን ጨምሮ ከ100 በላይ ዜጎች የገቡበት አልታወቀም ተብሏል፡፡ አደጋው የተከሰተው ከባድ ዝናብ መጣሉን ተከትሎ የሂማሊያ ባሕር ጠርዝ…

የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር 77 በመቶ የሚሆነው የወረቀት ፍላጎትን በሀገር ውስጥ መሸፈኑን ገለጸ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 24፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በሀገር ውስጥ ወረቀትና የወረቀት ውጤቶች ማምረት በመቻሉ 77 በመቶ የሚሆነው የወረቀት አቅርቦት ፍላጎትን መሸፈን መቻሉን የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ ሚኒስቴሩ ወረቀትና የወረቀት ውጤቶች አምራች ኢንዱስትሪዎችን ችግር ለመፍታት ያለመ…

ኖርዌያዊው ደራሲ ጆን ፎሴ በስነ ፅሁፍ ዘርፍ የኖቤል ሽልማትን አሸነፈ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 24፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኖርዌያዊው ደራሲ ጆን ፎሴ የ2023ቱን የስነ ፅሁፍ ዘርፍ የኖቤል ሽልማት አሸንፏል፡፡ ደራሲው መናገር የማይችሉ ሰዎች በድምጽ ሊገነዘቧቸው የሚችሉ የፈጠራ ተውኔቶችን በመፃፉ ነው በዘርፉ የኖቤል ሽልማትን ማሸነፍ የቻለው፡፡ የዘርፉ አወዳዳሪ…

በመዲናዋ የኢሬቻ በዓል ተከብሮ እስኪጠናቀቅ ለትራፊክ ዝግ የሚሆኑ መንገዶች ይፋ ሆኑ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 24፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ የኢሬቻ ሆራ ፊንፊኔ በዓል ከነገ ዓርብ ቀን 8 ሰዓት ጀምሮ ተከብሮ እስኪጠናቀቅ ድረስ ለተሽከርካሪ ዝግ የሚሆኑ መንገዶችን ፖሊስ ይፋ አድርጓል፡፡ መስከረም 26 ቀን 2016 ዓ.ም የኢሬቻ ሆራ ፊንፊኔ በዓል በአዲስ አበባ…

የሀረሪ ክልል የቱሪዝም ብራንድና አርማ የክልሉን የቱሪዝም ዘርፍ ለማስተዋወቅ አስተዋፅኦ ይኖረዋል -ኦርዲን በድሪ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 24፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሀረሪ ክልል የቱሪዝም ብራንድና አርማ የክልሉን የቱሪዝም ዘርፍ ለማስተዋወቅ አስተዋፅኦ ይኖረዋል ሲሉ የክልሉ ርዕሰ መስተዳደር ኦርዲን በድሪ ገለፁ፡፡ ርዕሰ መስተዳደሩ በማህበራዊ ትስስር ገፃቸው ባስተላለፉት መልዕክት “ሀረር ህያዊቷ ሙዚየም"…

ድርቅ የሚያስከትለውን ጉዳት ለመቀነስ የሰብዓዊ ድጋፍ ስራዎቸ እየተከናወኑ ነው – ኮሚሽኑ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 24፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ የተለያዩ አካባቢዎች የተከሰተው ድርቅ የሚያስከትለውን ጉዳት ለመቀነስ የሰብዓዊ ድጋፍ ስራዎች እየተሰሩ መሆኑን የፌዴራል አደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን ኮሚሽነር አምባሳደር ሽፈራው ተክለማሪያም ገለጹ። ኮሚሽነሩ በተለይም በአማራና…

ለኢንዱስትሪዎች የሚውል የጨው ግብዓት ለማቅረብ እየተሠራ መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 23፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ለምግብ፣ ለመጠጥ፣ ለኬሚካል እንዲሁም ለቆዳ ፋብሪካዎች እና ኢንዱስትሪዎች የሚውል በቂ የጨው ግብዓት ለማቅረብ እየተሠራ መሆኑን የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ ለኢንዱስትሪ ግብዓት በሚውል ጨው አቅርቦት ዙሪያ የሚስተዋሉ ችግሮችና መፍትሄዎች…

ሞሮኮ፣ ስፔን እና ፖርቹጋል የ2030 የዓለም ዋንጫን እንደሚያዘጋጁ ፊፋ አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 23፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ሞሮኮ፣ ስፔን እና ፖርቹጋል በ2030 የሚካሄደውን የዓለም ዋንጫ በጋራ እንደሚያዘጋጁ ዓለም አቀፉ የእግር ኳስ ማኅበር የበላይ ጠባቂ (ፊፋ) አስታውቋል፡፡ በውድድሩ መክፈቻ የሚደረጉ ሦስት ጨዋታዎች በኡራጓይ፣ አርጀንቲና እና ፓራጓይ…

ፖሊስ የተሰረቁ 9 ተሽከርካሪዎችን ለባለቤቶቻቸው እንዲመለሱ ማድረጉን ገለጸ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 23፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ፖሊስ ባደረገው ጥናትና ክትትል በተለያየ ጊዜ የተሰረቁ ዘተኝ ተሽከርካሪዎችን በመያዝ ለባለቤቶቻቸው እንዲመለሱ ማድረጉን አስታውቋል፡፡ በወንጀሉ የተለያየ ድርሻ ያላቸው 26 ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ሥር መዋላቸውም ተገልጿል፡፡…