ዘላቂ ሰላም እና ልማትን ለማረጋገጥ ለወጣቶች ትኩረት መስጠት ይገባል – ኤርጎጌ ተስፋዬ (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 16፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሀገራችንን ዘላቂ ሰላም እና ልማት ለማረጋገጥ ለወጣቶች ትኩረት መስጠት ይገባል ሲሉ የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ኤርጎጌ ተስፋዬ (ዶ/ር) ተናገሩ፡፡
የ2015 ዓ.ም የወጣቶች የክረምት በጎ ፈቃድና የአረንጓዴ አሻራ ማስጀመሪያ መርሐ ግብር…