Fana: At a Speed of Life!

የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት የግብርና ሳይንስ አውደ ርዕይን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 10፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት "ከቤተ-ሙከራ ወደ አዝመራ" በሚል መሪ ቃል በሳይንስ ሙዚየም የተዘጋጀውን የግብርና ሳይንስ አውደ ርዕይ ጎብኝተዋል፡፡ አባላቶቹ ለሀገሪቱ የጀርባ አጥንት የሆነውን የግብርና ዘርፍ ለማዘመን እና የአርሶ አደሩን…

የኮንስትራክሽን ኤክስፖ እና አውደ ርዕይ መካሄድ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 10፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኮንስትራክሽን ኤክስፖ እና አውደ ርዕይ በሚሊኒየም አዳራሽ መካሄድ ጀምሯል። በኢትዮጵያ ለመጀመሪያ ጊዜ በተዘጋጀውና ዛሬን ጨምሮ ለሶስት ቀናት በሚቆየው ኤክስፖ ከ26 ሀገራት የተውጣጡ ኩባንያዎች ይሳተፋሉ ተብሏል፡፡ ኤክስፖው ለኢትዮጵያ…

የሊጉ መሪ ቅዱስ ጊዮርጊስ ነጥብ ጥሏል

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 9፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የቤትኪንግ ኢትዮጵያን ፕሪሚየር ሊግ የደረጃ ሰንጠረዥ እየመራ የሚገኘው ቅዱስ ጊዮርጊስ በሀዋሳ ከተማ ነጥብ ጥሏል፡፡ ቀን 9 ሰዓት ላይ በሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ በተደረገው የ24ኛ ሳምንት መርሐ ግብር ጨዋታ ቅዱስ ጊዮርጊስ ከእረፍት መልስ በቸርነት ጉግሳ…

ከ25ኛ ሳምንት በኋላ ያሉ ጨዋታዎች የዲ ኤስ ቲቪ ቀጥታ ስርጭት ሽፋን አያገኙም – ሊግ ኩባንያው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 9፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ከ25ኛ ሳምንት በኋላ ያሉ ጨዋታዎች የዲ ኤስ ቲቪ ቀጥታ ስርጭት ሽፋን እንደማያገኙ የቤትኪንግ ኢትዮጵያ ፕሪሚየርሊግ አክሲዮን ማህበር አስታወቀ፡፡ ማህበሩ በማህበራዊ ትስስር ገፁ እንዳስታወቀው ቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 2015 ውድድር…

ባለፉት 10 ወራት ከ20 ሺህ በላይ ግብር ከፋዮች የኤሌክትሮኒክ የክፍያ ዘዴን ተጠቅመዋል -ሚኒስቴሩ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 9፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለፉት 10 ወራት ከ20 ሺህ በላይ ግብር ከፋዮች የኤሌክትሮኒክ የክፍያ ዘዴን በመጠቀም ከ61 ቢሊየን ብር በላይ መክፈላቸውን የገቢዎች ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ በገቢዎች ሚኒስቴር የገቢ ሂሳቦች ዳይሬክቶሬት ገቢ ሂሳቦች ማጠቃለያ ቡድን አስተባባሪ…

የዲጂታል ቢዝነስ አቅሞችን የሚለይ አውደ ጥናት መካሄድ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 9፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ለሁለት ቀናት የሚካሄደው የዲጂታል ቢዝነስ አቅሞችን የሚለይ አውደ ጥናት በአዲስ አበባ መካሄድ ጀምሯል። ዛሬ እና ነገ በሚካሄደው አውደጥናት የዓለም ባንክ ፣ የዘርፉ ተዋንያን የመንግስት ከፍተኛ የስራ ሀላፊዎችን ጨምሮ ሌሎች ባለድርሻ አካላት…

ጃፓን ለኢትዮጵያ 5 ሺህ 700 ሜትሪክ ቶን ሩዝ ድጋፍ አደረገች

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 9፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የጃፓን መንግስት ለኢትዮጵያ 5 ሺህ 700 ሜትሪክ ቶን ሩዝ ድጋፍ አድርጓል፡፡ ድጋፉ በኢትዮጵያ እና በጃፓን መንግስት መካከል ቀደም ሲል የተፈረመ የድጋፍ ስምምነት ሲሆን በዛሬው እለት ርክክብ ተደርጓል፡፡ የሩዝ ድጋፉ በገንዘብ ሚኒስቴር ዴኤታ…

በኢትዮጵያ በየዓመቱ 77 ሺህ አዳዲስ ዜጎች በካንሰር ሕመም ይያዛሉ – ዶ/ር ሊያ ታደሰ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 7፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ከሰሃራ በታች ባሉ የአፍሪካ ሀገራት የካንሰር በሽታን መከላከል እና መቆጣጠር የሚያስችል የምርምር ጥምረት እና የካንሰር መረጃዎች መዛግብት ጥምረት ጉባኤ ተጀምሯል፡፡ በመድረኩ አምስት የአፍሪካ ሀገራት የተጣመሩበት የካንሰር በሽታን መከላከል እና…

በአማራና አፋር ክልሎች አዋሳኝ አካባቢዎች የሚኖሩ ሕዝቦችን ግንኙነት ለማጠናከር ያለመ ውይይት ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 7፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራና አፋር ክልሎች አዋሳኝ አካባቢዎች ያለውን የሕዝብ ለሕዝብ ትስስር ለማጠናከር እየተሰራ መሆኑ ተጠቆመ። በአማራና በአፋር ክልል አዋሳኝ አካባቢዎች የሚኖሩ ሕዝቦችን የእርስ በርስ ግንኙነት ለማጠናከር ያለመ የውይይት መድረክ ዛሬ በኮምቦልቻ…

የአርሶ አደሮችን  የውሃ ችግር ለመቅረፍ የዝናብ ውሃን በአግባቡ መጠቀም ይገባል – አቶ ሙስጠፌ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 7፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) አርሶ እና አርብቶ አደሮች የሚያጋጥማቸውን የውሃ ችግር ለመቅረፍ ከዝናብ የሚገኘውን ውሃ በአግባቡ መጠቀም እንደሚገባ የሶማሌ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሙስጠፌ መሃመድ ገለጹ፡፡ ርዕሰ መስተዳድሩ በቆራሄይ ዞን ላስደንከይሬ ወረዳ የሰርዳሌ መካከለኛ…