Fana: At a Speed of Life!

አቶ አገኘሁ ተሻገር ከሩሲያ ምክትል የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር  ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 12 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈ ጉባኤ  አቶ አገኘሁ ተሻገር ከሩሲያ ምክትል የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር  ሚክሃሊ ቦግዳኖቭ ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸው  የኢትዮጵያ እና ሩሲያ ሚኒስትሮች ኮሚሽን ስምምነት ባደረጉባቸው ጉዳዮች ላይ መክረዋል፡፡…

የሚኒስትሮች የሩብ ዓመት የሥራ አፈጻጸም ግምገማ ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 12 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የሚመራው የሚኒስትሮች የሩብ ዓመት የሥራ አፈጻጸም ግምገማ አቅጣጫዎችን  በማስቀመጥ ተጠናቀቀ፡፡ የሚኒስትሮች የሩብ ዓመት የሥራ አፈጻጸም ግምገማ 2ኛውን የሀገር በቀል የኢኮኖሚ ማሻሻያ አጀንዳን ዛሬ ተመልክቷል።…

“ባክ ቱ ስኩል አፍሪካ” የተሰኘ የትምህርት እና የቴክኖሎጂ አውደ ርዕይ ተከፈተ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 12 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) "ባክ ቱ ስኩል አፍሪካ" የተሰኘ የትምህርት እና የቴክኖሎጂ አውደ ርዕይ በአብርሆት ቤተ-መጽሐፍት ተከፈተ፡፡ የአብርሆት ቤተ-መጽሐፍት ዋና ዳይሬክተር  ውባየሁ ማሞ(ኢ/ር) በመክፈቻ ስነስርዓቱ ላይ እንደተናገሩት÷ቤተ-መጽሐፍቱ ትውልዱ እውቀት…

የዜጎችን ሁለንተናዊ ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ የዓለም ባንክ ሚና ከፍተኛ መሆኑ ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 11፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የዜጎችን ሁለንተናዊ ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ እና የተወዳዳሪነት አቅምን ለማሳደግ የዓለም ባንክ ሚና ከፍተኛ መሆኑን የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ገለፀ፡፡ በዓለም ባንክ ድጋፍ ባለፉት ስምንት ዓመታት በቦሌ ለሚ ሁለት እና በቂሊንጦ…

የአረብ ሊግ ጉባኤ በሳዑዲ አረቢያ መካሄድ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 11፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) 32ኛው የአረብ ሊግ ጉባኤ በሳዑዲ አረቢያ ጅዳ ከተማ መካሄድ ጀምሯል፡፡ በጉባኤው በእርስ በእርስ ጦርነት የምትታመሰው ሶሪያ ከ12 ዓመታት በኋላ ለመጀመሪያ ጊዜ በጉባኤው ተሳትፋለች፡፡ ሶሪያን በመወከል ፕሬዚዳንት በሽር አል አሳድ ጉባኤውን…

ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ወደ ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ መመለሱን አረጋገጠ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 11፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከ6 አመታት በኋላ ወደ ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ መመለሱን አረጋግጧል ቤንች ማጂ ቡና በአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ 2ለ1 በመረታቱ ነው ንግድ ባንክ 2 ጨዋታዎች እየቀሩት ወደ ፕሪሚየር ሊጉ ማደጉን ያረጋገጠው፡፡ በኢትዮጵያ…

በክልሉ ገበያን የማረጋጋት ስራ በትኩረት እየተሰራ ነው -አቶ ኦርዲን በድሪ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 11፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሐረሪ ክልል ገበያን የማረጋጋት ስራ በትኩረት እየተሰራ መሆኑን የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ኦርዲን በድሪ ተናገሩ፡፡ የሐረሪ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ኦርዲን በድሪ በክልሉ ገበያን ለማረጋጋት እየተከናወኑ የሚገኙ ስራዎችን ጎብኝተዋል። ርዕሰ…

አቶ ውብሸት ደሳለኝ የብሄራዊ ቡድኑ የግብ ጠባቂዎች አሰልጣኝ ሆነው ተሾሙ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 11፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)አቶ ውብሸት ደሳለኝ የዋሊያዎቹ የግብ ጠባቂዎች አሰልጣኝ በመሆን መሾማቸውን የኢትዮጵያ እግርኳስ ፌዴሬሽን አስታወቀ፡፡ ፌዴሬሽኑ በቀጣይ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድንን በጊዜያዊነት እንዲመሩ ኢንስትራክተር ዳንኤል ገብረማርያም እና አሰልጣኝ ደግአረገ…

የዓለም ባንክ ከኢትዮጵያ ጋር ያለውን አጋርነት እንደሚቀጥል አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 11፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የዓለም ባንክ ከኢትዮጵያ ጋር ያለውን ሁሉን አቀፍ ትብብር እና አጋርነት አጠናክሮ እንደሚቀጥል አስታውቋል፡፡ ባንኩ ከኢትዮጵያ ጋር ያለውን ወቅታዊ ግንኙነት በተመለከተ መግለጫ አውጥቷል። በመግለጫውም በኢትዮጵያ በተከሰቱ ግጭቶች እና በድርቅ…

ርዕሰ መስተዳድር አቶ ደስታ ሌዳሞ ከኢትዮጵያ መንገዶች አስተዳደር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 10፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሲዳማ  ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ደስታ ሌዳሞ ከኢትዮጵያ መንገዶች አስተዳደር ጋር በክልሉ እየተሰሩ ያሉ መንገዶችን በተመለከተ ተወያይተዋል። ርዕሰ መስተደድሩ በውይይቱ እንደገለፁት÷ ከዚህ ቀደም ከኢትዮጵያ መንገዶች አስተዳደርና መንገዶቹን…