Fana: At a Speed of Life!

አምባሳደር ዣዎ ዥዩዋን የኢትዮጵያ አየር መንገድ ለአፍሪካ – ቻይና ግንኙነት ላበረከተው አስተዋጽኦ አመሰገኑ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 18፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ የቻይና አምባሳደር ዣዎ ዥዩዋን የኢትዮጵያ አየር መንገድ የቻይና እና አፍሪካን ግንኙነት በማጠናከር ረገድ ላበረከተው አስተዋፅኦ ምስጋና አቀረቡ፡፡ አምባሳደሩ በትዊተር ገፃቸው ባስተላለፉት መልዕክት÷ ከኢትዮጵያ አየር መንገድ ዋና ስራ…

በጫሞ ሐይቅ ከሰጠመችው ጀልባ የሰባት ሰዎች አስከሬን ተገኘ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 18፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ቅዳሜ ከሰዓት ከአማሮ ልዩ ወረዳ አልፉጮ አቡሎ ወደ አርባምንጭ ከተማ ስምንት ሰዎችን አሳፍራ በጫሞ ሐይቅ ከሰጠመችው ጀልባ እስካሁን የሰባት ሰዎች አስከሬን ተገኘ፡፡ የጋሞ ዞን ፖሊስ አዛዥ ምክትል ኮማንደር ደግፌ ደበላ ለፋና ብሮድካስቲንግ…

ኢትዮጵያን በግብርናው ዘርፍ ተመራጭ  ለማድረግ በጋራ መሥራት እንደሚገባ ተመለከተ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 18 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ በግብርናው ዘርፍ ተመራጭ ሀገር እንድትሆን በጋራ መስራት ይገባል ሲሉ የፈረንሳይ የምስራቅ አፍሪካ እና የህንድ ውቅያኖስ የግብርና አማካሪ ቪንሰንት አብቲ ተናገሩ፡፡ የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚንስትር  በለጠ ሞላ ከፈረንሳይ መንግስት…

ቀሪ የሊጉ ጨዋታዎች ከመጋቢት 23 ቀን ጀምሮ ይካሄዳሉ

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 18 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የቤትኪንግ ኢትዮጵያ ፕሪሚየርሊግ ቀሪ ጨዋታዎች ከመጋቢት 23 ቀን ጀምሮ በአዳማ ከተማ መካሄዳቸውን ይቀጥላሉ፡፡ አክሲዮን ማህበሩ የቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 2015 ውድድር ቀጣይ መርሐ ግብር የሚጀምርበትን ቀን ለክለቦች ይፋ…

ከንቲባ አዳነች ከመዲናዋ ነዋሪዎች ጋር መከሩ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 17፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከንቲባ አዳነች አቤቤ በወቅታዊ ጉዳይ ላይ ከነዋሪዎች ጋር ውይይት አድርገዋል፡፡ ከንቲባዋ በማህበራዊ ትስስር ገፃቸው እንዳስታወቁት ÷ ሊታረሙ በሚገቡ እንዲሁም ትኩረት በሚፈልጉ ጉድለቶቻችን ላይ የመፍትሔ አቅጣጫዎችን አስቀምጠናል…

በጫሞ ሐይቅ 8 ሰዎችን አሳፍራ ስትጓዝ የነበረች ጀልባ ሰጠመች

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 17፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)ከአማሮ ልዩ ወረዳ አልፉጮ አቡሎ ወደ አርባምንጭ ከተማ ስምንት ሰዎችን አሳፍራ ስትጓዝ የነበረች ጀልባ መስጠሟን የደቡብ ክልል ፖሊስ አስታወቀ። የክልሉ ፖሊስ የሚዲያ ክፍል ኃላፊ ምክትል ኮማንደር ታጁ ነጋሽ፥ ጀልባዋ ስምንት ሰዎች አሳፍራ ትጓዝ…

በአሜሪካ ግዛቶች በተከሰተ አውሎ ንፋስ 26 ሰዎች መሞታቸው ተሰማ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 17፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአሜሪካ ሚሲሲፒ እና አልባማ ግዛቶች በተከሰተ ከባድ አውሎ ንፋስ 26 ሰዎች መሞታቸው ተሰምቷል፡፡ ባለፈው አርብ ጀምሮ የተከሰተው ከባድ አውሎ ንፋስ በሚሲሲፒ ግዛት 25 ሰዎችን ለህልፈት ሲዳርግ ከአልባማ ግዛት ደግሞ በአደጋው የአንድ ሰው…

በመጪው ክረምት በጎርፍ አደጋ ጉዳት እንዳይደርስ እየተሠራ ነው ተባለ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 15፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የእሳትና አደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን በ2015 ዓ.ም የክረምት ወቅት በጎርፍ አደጋ በሰውና ንብረት ላይ ጉዳት እንዳይደርስ በትኩረት እየሠራ መሆኑን ገለጸ፡፡ በኮሚሽኑ የአደጋ ስጋት ቅነሳ ዘርፍ ምክትል ኮሚሽነር ይክፈለው ገ/መስቀል በሰጡት…

ክሪስቲያኖ ሮናልዶ ለብሔራዊ ቡድን 197 ጊዜ በመሰለፍ አዲስ ክብረ ወሰን አስመዘገበ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 15 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ፖርቹጋላዊው አጥቂ ክርስቲያኖ ሮናልዶ ለብሔራዊ ቡድን 197 ጊዜ በመሰለፍ አዲስ ክብረ ወሰን አስመዝግቧል፡፡ የ38 ዓመቱ አጥቂ ትናንት ምሽት ሀገሩ ፖርቹጋል ሌችተንስታይንን 4 ለ 0 ባሸነፈችበት ጨዋታ በመሰልፍ ሁለት ጎሎችን በቅጣት ምት…

የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን ከጊኒ አቻው ጋር ዛሬ ምሽት ጨዋታውን ያደርጋል

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 15 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአፍሪካ ዋንጫ የማጣሪያ ጨዋታ ዛሬ ምሽት የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ከጊኒ አቻው ጋር ጨዋታውን ያደርጋል፡፡ በካዛብላንካ መሐመድ 5ኛ ስታዲየም የሚደረገው ጨዋታ ምሽት 5፡30 የሚደረግ መሆኑን ከኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ያገኘነው መረጃ…