Fana: At a Speed of Life!

የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ ሲንጋፖር  ዳግም የቀጥታ በረራ ሊጀምር ነው

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 1 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከፈረንጆቹ መጋቢት 25 ጀምሮ ወደ ሲንጋፖር ዳግም የቀጥታ በረራ ማድረግ እንደሚጀምር አስታውቋል፡፡ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ዋና ስራ አስፈፃሚ መስፍን ጣሰው ÷በረራው አየር መንገዱ በእስያ ያለውን ተደራሽነት እንዲሁም…

በሐረሪ ክልል በሙስና ወንጀል የተሳተፉ አካላት በቁጥጥር ስር ዋሉ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 1 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሐረሪ ክልል በሙስና ወንጀል የተሳተፉ አካላት በቁጥጥር ስር መዋላቸውን በክልሉ የተቋቋመው የፀረ ሙስና ክልላዊ ኮሚቴ ገለፀ። የኮሚቴው ሰብሳቢና የክልሉ ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ አቶ አዩብ አህመድ እንደገለጹት ኮሚቴው አራት የተለያዩ ንዑስ ኮሚቴዎችን…

ቻይና መንትያ ሳተላይቶችን ወደ ህዋ አመጠቀች

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 1 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ቻይና ለዳሰሳ ጥናት እና ካርታ ስራ የሚውሉ ሁለት መንትያ ሳተላይቶችን ማመጠቋን አስታውቃለች፡፡ ሳተላይቶቹ በዛሬው እለት በሰሜን ቻይና ሻንዚ ግዛት ከሚገኘው የታዩሁዋን ሳተላይት ማምጠቂያ ማዕከል ወደ ህዋ መላካቸው ነው የተገለፀው፡፡…

የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከፈረንጆቹ ግንቦት 1 ቀን ጀምሮ ወደ ፓኪስታን ካራቺ ከተማ በረራ ይጀምራል

አዲስ አበባ፣ የካቲት 30፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከፈረንጆቹ ግንቦት 1 ቀን ጀምሮ ወደ ፓኪስታን ካራቺ ከተማ በረራ እደሚጀምር አስታውቋል፡፡ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ መስፍን ጣሰው አየር መንገዱ ከሁለት አስርት አመታት በኋላ ወደ ካራቺ…

በፍትሕ ሚኒስቴር የድሬዳዋ ቅርጫፍ የዓቃቤ ሕግ ጽ/ቤት ኃላፊ ከቀረበባቸው የሙስና ክስ ነጻ ተባሉ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 30፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በፍትህ ሚኒስቴር የድሬዳዋ ቅርጫፍ የዓቃቤ ሕግ ጽሕፈት ቤት ኃላፊ ፈይሳ ሾርኬ ከቀረበባቸው ተደራራቢ የሙስና ወንጀል ክስ ነጻ ተባሉ፡፡ ብይኑን የሰጠው የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 3ኛ የሙስና ጉዳዮች ወንጀል ችሎት ነው። ተከሳሹ…

አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ ከኳታሩ አል ፋይሰል ሆልዲንግስ ኩባንያ ሊቀመንበር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 30 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ ከኳታሩ አል ፋይሰል ሆልዲንግስ ኩባንያ ሊቀመንበር ሼክ ፋይሰል ቢን ቃሲም አል ታኒ ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸው የኳታሩ አል ፋይሰል ሆልዲንግ ኩባንያ በኢትዮጵያ ሊሰማራ በሚችልባቸው…

ጣና በለስ ስኳር ፋብሪካ ነጭ ስኳር ማምረት ጀመረ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 30 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ጣና በለስ ስኳር ፋብሪካ የ2015 ዓ.ም ምርት ዘመን ነጭ ስኳር ማምረት መጀመሩን አስታውቋል፡፡ ፋብሪካው ትላንት ከምሽቱ 1 ስዓት ጀምሮ ነው ነጭ ስኳር ማምረት የጀመረው፡፡ ይሁን እንጂ ፋብሪካው በዘላቂነት ስራውን እንዳያከናውን የጣና…

በዓድዋ ጦርነት ድል የተደረገበት ወታደራዊ ጥበብ በስርዓተ ትምህርት ደረጃ ሊዘጋጅ ነው

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 30 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በዓድዋ ጦርነት ድል የተደረገበት ወታደራዊ ጥበብ በስርዓተ ትምህርት ደረጃ ተዘጋጅቶ በወታደራዊ ስልጠና ውስጥ ሊካተት ነው፡፡ የመከላከያ ትምህርት ስልጠና ዋና መምሪያ በዓድዋ ጦርነት ድል የተመዘገበበት  ወታደራዊ ታክቲክና የአመራርነት ክህሎት…

በኢትዮጵያ የተፈናቀሉ ህፃናትን ማቋቋሚያ ፕሮጄክት ይፋ ሆነ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 29 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኮሪያ ዓለም አቀፍ ትብብር ኤጀንሲ ፣ የተባበሩት መንግስታት የህፃናት አድን ድርጅት (ዩኒሴፍ) እና አጋሮቹ በኢትዮጵያ በግጭት እና በተለያዩ ምክንያት የተፈናቀሉ ህፃናትን ማቋቋሚያ ፕሮጄክት ይፋ አድርገዋል፡፡ ፕሮጄክቱ በጋምቤላ፣ ኦሮሚያ እና…

ከንቲባ አዳነች አቤቤ ከደቡብ ኮሪያ ቹንቾን ከተማ ምክትል ከንቲባ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 29 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ ከደቡብ ኮሪያ ቹንቾን ከተማ ምክትል ከንቲባ ሊ ቻንግ ዎ ጋር ተወያይተዋል፡፡ ከንቲባዋ በማህበራዊ ትስስር ገፃቸው እንዳስታወቁት ውይይቱ ለ19 ዓመታት የዘለቀውን የአዲስ አበባ እና የቹንቾን…