Fana: At a Speed of Life!

አሜሪካ ሰው አልባ አውሮፕላኔን በጦር ጄት መታብኛለች ስትል ሩሲያን ወነጀለች

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 6፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ሩሲያ ሰው አልባ አውሮፕላኔን (ድሮን) በጦር ጄት በመምታት በጥቁር ባህር እንዲከሰከስ አድርጋለች ስትል አሜሪካ ወነጀለች፡፡ ዋሺንግተን ኤስ ዩ-27 የተሰኘው የሩሲያ የጦር አውሮፕላን ለአየር ሃይል መረጃ፣ ክትትል እና አሰሳ አግልግሎት ሲውል…

በቤኒሻንጉል ጉሙዝና ጋምቤላ ክልሎች በማዕድን ዘርፍ ንግድ ላይ ከፍተኛ አሻጥር መኖሩ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 4፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤኒሻንጉል ጉሙዝ እና ጋምቤላ  ክልሎች የማዕድን ዘርፍ ልማት ላይ የንግድ አሻጥር ከፍተኛ ችግር እየፈጠረ እንደሚገኝ ተገልጿል። የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ማዕድን ቢሮ ኃላፊ አቶ ካሚል አህመድ ÷ ክልሉ ባለፈው ዓመት 2 ሺህ 300 ኪሎ ግራም ወርቅ…

አቡበከር ናስር ከኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን ስብስብ ውጪ ሆነ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 4 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) አቡበከር ናስር በአፍሪካ ዋንጫ ማጣሪያ ጊኒን ከሚገጥመው የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን ስብስብ ውጪ ሆኗል፡፡ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ከጊኒ ጋር ለሚያደርገው ጨዋታ ጥሪ ከተደረገላቸው ተጫዋቾች አንዱ የነበረው አቡበከር ናስር ከጉዳቱ ሙሉ ለሙሉ ማገገም…

የሶማሊያው ፕሬዚዳንት ሐሰን ሼክ ሞሃሙድ ለይፋዊ የስራ ጉብኝት አስመራ ገቡ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 4 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሶማሊያው ፕሬዚዳንት ሐሰን ሼክ ሞሃሙድ ለይፋዊ የስራ ጉብኝት ኤርትራ አስመራ ገብተዋል፡፡ ፕሬዚዳንቱ አስመራ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደረሱ የኤርትራው ፕሬዚዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ ደማቅ አቀባበል አድርገውላቸዋል፡፡ ፕሬዚዳንት ሐሰን…

በአማሮ እና ቡርጂ ልዩ ወረዳዎች ከ223 ሺህ በላይ ሰዎች አስቸኳይ ሰብአዊ ድጋፍ ያስፈልጋቸዋል ተባለ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 4 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ክልል አማሮ እና ቡርጂ ልዩ ወረዳዎች በተከሰተው ድርቅ ምክንያት ከ223 ሺህ ሺህ በላይ ሰዎች አስቸኳይ ሰብአዊ ድጋፍ እንደሚያስፈልጋቸው ተገለፀ፡፡ የአማሮ ልዩ ወረዳ ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ፅህፈት ቤት ሃላፊ ፍፁም አራጋው ለፋና…

በደሴ በህገወጥ መንገድ ሲጓጓዙ የነበሩ ሸጉጦች ተያዙ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 2፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የደሴ ከተማ አስተዳደር ፖሊሰ መምሪያ በቧንቧ ወሃ ክፍለ ከተማ በህገ ወጥ መንገድ ሲዘዋወር የነበሩ ሸጉጦች መያዛቸውን የከተማው ፖሊሰ መምሪያ አስታወቀ። የመምሪያው ኃላፊ ኮማንደር አሳምነዉ ሙላት እንደገለጹት ፥ ከብሔራዊ የመረጃና ደህንነት…

በክልሉ የዋጋ ግሽበትን ለመከላከል የአጭርና የረጅም ጊዜ እቅድ ተይዞ እየተሰራ ነው – አቶ ሙስጠፌ መሃመድ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 2፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሶማሌ ክልል የዋጋ ግሽበትን ለመከላከል የአጭርና የረጅም ጊዜ እቅድ ተይዞ እየተሰራ መሆኑን የክልሉ ርዕሰ መስተዳደር ሙስጠፌ መሃመድ ተናገሩ፡፡ በዋጋ ግሽበት ዙሪያ የተሰሩ ጥናቶች ምርምሮች የሚቀርቡበት የምርምር ጉባዔ በጅግጅጋ ከተማ ተካሄዷል፡፡…

ፈረንሳይ ከኢትዮጵያ ጋር ያላትን ወዳጅነት ለማጠናከር የተለያዩ ሥራዎች እየሰራች መሆኑን አስታወቀች

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 2፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያና ፈረንሳይ ወዳጅነትን ይበልጥ አጠናክሮ ለመቀጠል የተለያዩ ሥራዎች እየተሰሩ መሆናቸውን የፈረንሳይ አምባሳደር ሬሚ ማሬሾ ገለጹ፡፡ ለ125 ዓመታት የዘለቀው የሁለቱ አገሮች ወዳጅነት ዘንድሮ ዓመቱን ሙሉ በልዩ ልዩ ዝግጅቶች ሲከበር ቆይቶ…

ከጎንደር ወደ ገንዳውኃ ሲጓዝ የነበረ ተሽከርካሪ ተገልብጦ የ5 ሰዎች ህይዎት አለፈ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 2፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ከጎንደር ወደ ገንዳውኃ ሲጓዝ የነበረ ተሽከርካሪ ተገልብጦ የአምስት ሰዎች ህይዎት አለፈ፡፡ አነስተኛ የህዝብ ማመላለሻ ተሽከርካሪ ከጎንደር ወደ ገንዳ ውኃ እየተጓዘ በነበረበት ወቅት እስካሁን ምክንያቱ ባልታወቀ ሁኔታ በመተማ ወረዳ በመገልበጡ…

አሰልጣኝ ውበቱ አባተ ለ23 ተጫዋቾች ጥሪ አቀረቡ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 1 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን አሰልጣኝ ዉበቱ አባተ ከጊኒ ጋር ለሚያደርጉት የአፍሪካ ዋንጫ ጨዋታ ለ23 ተጫዋቾች ጥሪ አድርገዋል፡፡ በዚህም ግብ ጠባቂ ፋሲል ገብረ ሚካኤል ከባህርዳር ከነማ ፣ ሰዒድ ሃብታሙ ከአዳማ ከነማ  እና አቡበከር ኑራ…