Fana: At a Speed of Life!

የሴቶች ቀን በዓመት አንድ ቀን የሚታወስ ሳይሆን የ365 ቀናት ሥራ መሆን አለበት – ፕሬዚዳንት ሣኅለወርቅ ዘውዴ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 29 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ፕሬዚዳንት ሣኅለወርቅ ዘውዴ የ2015 ዓ.ም ዓለም አቀፍ የሴቶች ቀንን አስመልክቶ መልዕክት አስተላልፈዋል። በመልዕክታቸውም “በመላው ሀገራችንና በውጭ ሀገር የምትገኙ የኢትዮጵያ ሴቶች እንኳን ለዓለም አቀፍ የሴቶች ቀን በደህና አደረሰን”…

ኢትዮጵያ ስደተኞችን በማስተናገድ  ለዓለም አቀፉ ማህበረሰብ አጋርነቷን አሳይታለች – ተመድ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 29፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ ፈተናዎች ቢያጋጥሟትም ስደተኞችን በማስተናገድ ረገድ ለዓለም አቀፉ ማህበረሰብ አጋርነቷን አሳይታለች ሲል የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ገለጸ፡፡ በተባበሩት መንግስታት የስደተኞች ኤጀንሲ የኢትዮጵያ ተወካይ ማማዶ ዲያን ባልዲ ለአልጀዚራ…

ኢትዮጵያ የተሳተፈችበት ዓለም አቀፍ የቱሪዝም ንግድ ትርዒት በበርሊን እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 29፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ የተሳተፈችበት ዓለም አቀፍ የቱሪዝም ንግድ ትርዒት በበርሊን እየተካሄደ መሆኑን የቱሪዝም ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ በትርዒቱ ላይ÷ የኢትዮጵያ አየር መንገድን ጨምሮ 28 የቱር ኦፕሬተሮች፣ ሆቴሎች እና የተወሰኑ ክልሎችን ያካተተ በቱሪዝም…

ኔይማር ጁኒየር እስከ ውድድር ዓመቱ መጨረሻ ወደ ጨዋታ እንደማይመለስ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 27፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ብራዚላዊው ኮከብ ኔይማር ጁኒየር እስከታድድር ዓመቱ መጨረሻ ድረስ ወደ ጨዋታ እንደማይመለስ ተገልጿል፡፡ የ31 ዓመቱ የፊት መስመር አጥቂ ክለቡ ፒኤስጂ ሊልን 4 ለ 3 ባሸነፈበት ጨዋታ ባጋጠመው የቁርጭምጭሚት ጉዳት ምክንያት ነው እስከ ውድድር…

ዶ/ር ፍፁም አሰፋና አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ ከኦማን የኢኮኖሚ ሚኒስትር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 27፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የፕላን እና ልማት ሚኒስትር ፍፁም አሰፋ እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ ከኦማን የኢኮኖሚ ሚኒስትር ሰዒድ አል ሻኪሪ ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም ኢትዮጵያ እና ኦማን በኢኮኖሚው ዘርፍ ያላቸውን ግንኙነት  ማጠናከር…

ሁሉን አቀፍ ብሔራዊ ምክክር በማድረግ የጋራ መግባባት ላይ መድረስ ይኖርብናል – አቶ ታየ ደንደአ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 27፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) እንደ ሀገር ሁሉን አቀፍ ብሔራዊ ምክክር በማድረግ የጋራ መግባባት ላይ መድረስ ይገባል ሲሉ የሰላም ሚኒስትር ዴኤታ ታየ ደንደአ ተናገሩ፡፡ የሰላም ሚኒስቴር  ከተለያዩ ግብረ ሰናይ ድርጅቶች ጋር በመተባበር  በኢትዮጵያ ሁሉን አቀፍ የሰላም ግንባታ…

አዋሽ ባንክ በቦረና ዞን በድርቅ ለተጎዱ ዜጎች 30 ሚሊየን ብር ለገሰ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 24 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) አዋሽ ባንክ በኦሮሚያ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ቦረና ዞን በድርቅ ለተጎዱ ዜጎች የ30 ሚሊየን ብር ድጋፍ አድርጓል። አዋሽ ባንክ ባለፈው ዓመትም በቦረና እና ጉጂ ዞኖች በድርቅ ለተጎዱ ወገኖች60 ሚሊየን ብር መለገሱን የባንኩ መረጃ…

የኢትዮጵያ አየር መንገድ በአፍሪካ ቀዳሚው ተደራሽ አየር መንገድ መሆኑ ተነገረ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 24፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ በርካታ የአፍሪካ ሀገራትን በበረራ በመሸፈን ቀዳሚ መሆኑ ተገለጸ፡፡ በአፍሪካ አህጉር ከ25 በላይ መዳረሻዎችን የሚሸፍኑ አምስት አየር መንገዶች እንዳሉ ሲምፕል ፍላይንግ በመረጃው አመላክቷል፡፡ የአፍሪካ ዓየር…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከብሔራዊ የማክሮ ኢኮኖሚ ኮሚቴ ጋር እየተወያዩ ነው

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 24 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከብሔራዊ የማክሮ ኢኮኖሚ ኮሚቴ ጋር እየተወያዩ ነው። ውይይቱ የሀገሪቱን አጠቃላይ የኢኮኖሚ ሁኔታና እንቅስቃሴ ለመገምገም ያለመ መሆኑን የጠቅላይ ሚኒስትር ፅህፈት ቤት መረጃ ያመላክታል።

ቻይና እና ህንድ የሁለትዮሽ ግንኙነታቸውን ለማጠናከር ተስማሙ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 24፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ቻይና እና ህንድ የሁለትዮሽ ግንኙነታቸውን ለማጠናከር መስማማታቸውን የሁለቱ ሀገራት የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች አስታውቀዋል፡፡ የቻይና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ቂን ጋንግ እና የህንድ አቻቸው ሱራህማንያም ጃይሻንካር በህንድ ኒው ደልሂ ከተካሄደው የቡድን…