Fana: At a Speed of Life!

የዓድዋ ድል ጀግኖች አያቶቻችን ያበረከቱልን የኢትዮጵያውያን የጋራ ጥሪት ነው- ዶ/ር ኢ/ር ነጋሽ ዋጌሾ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 22፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የዓድዋ ድል ጀግኖች አያቶቻችን ያበረከቱልን ዘውትር የማይደበዝዝና የማይነጥፍ የኢትዮጵያውያን የጋራ ጥሪታችን ነው ሲሉ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር ነጋሽ ዋጌሾ ተናገሩ፡፡ ርዕሰ መስተዳድሩ 127ኛውን የዓድዋ…

በፕሪሚየርሊጉ ቅዱስ ጊዮርጊስ ድሬዳዋ ከተማን በማሸነፍ በድጋሚ ሊጉን መምራት ጀመረ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 22፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ቅዱስ ጊዮርጊስ ድሬዳዋ ከተማን 2 ለ 1 በማሸነፍ በድጋሚ ሊጉን መምራት ጀምሯል፡፡ በድሬዳዋ ስታዲየም በተካሄደው የ15ኛ ሳምንት መርሐ ግብር አቤል ያለው እና እስማኤል ኦሮ አጉሮ የቅዱስ ጊዮርጊስን ጎሎች…

የዓድዋ ድል የሰው ልጆችን የነፃነት ታሪክ የቀየረ ነው – ረዳት ፕ/ር አደም ካሚል

አዲስ አበባ፣ የካቲት 22፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የዓድዋ ድል በዓለም አቀፍ ደረጃ የእኩልነት፣የፍትህ እና የነፃነት ትግልን በማስፋፋት የሰው ልጆችን የነፃነት ታሪክ የቀየረ ነው ሲሉ የታሪክ ምሁሩ ረዳት ፕሮፌሰር አደም ካሚል ተናገሩ፡፡ የታሪክ ምሁሩ ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ጋር በነበራቸው…

በኢትዮጵያ የሞሮኮ አምባሳደር እና የሞሃመድ ስድስተኛ ፋውንዴሽን አባላት ሐረር ገቡ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 22፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ የሞሮኮ አምባሳደር ነዚሃ አሎዩ እና የአፍሪካ ኡለማዎች ፋውንዴሽን አባላት ለይፋዊ የስራ ጉብኝት ሐረር ከተማ ገብተዋል። በኢትዮጵያ የሞሮኮ አምባሳደር እና የሞሃመድ ስድሰተኛ ፋወንዴሽን የልዑካን ቡድን አባላት ሐረር ከተማ ሲደርሱ…

የአፍሪካ ትምህርት ቤት ምገባ ቀን በአፍሪካ ህብረት እየተከበረ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 22፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ስምንተኛው ሀገር በቀል የአፍሪካ ትምህርት ቤት ምገባ ቀን በአፍሪካ ህብረት አዳራሽ እየተከበረ ነው። ቀኑ የሀገር ውስጥ የምግብ ፍጆታ ግዥ ስርዓትና ቀጠናዊ የአቅርቦት እሴቶችን በማሳደግ ሀገር በቀል የአፍሪካ ትምህርት ምገባን በማረጋገጥ…

በቱርክ በደረሰው የመሬት መንቀጥቀጥ ከ34 ቢሊየን ዶላር በላይ የንብረት ውድመት መድረሱ ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 21፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በቱርክ በደረሰው የመሬት መንቀጥቀጥ የደረሰው ጉዳት ከ34 ቢሊየን ዶላር በላይ እንደሚደርስ የዓለም ባንክ አስታውቋል፡፡ ይህ የጉዳት መጠን ከ2021 የቱርክ አጠቃላይ የሀገር ውስጥ እድገት አራት በመቶውን ያክል እንደሚሸፍን እና የጉዳቱ የግምት…

የፕሪሚየር ሊጉ 16ኛ እና 17ኛ ሳምንት ጨዋታዎች የቀን ማስተካከያ ተደረገባቸው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 20፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የ16ኛ እና 17ኛ ሳምንት መርሐ ግብር ጨዋታዎች ማስተካከያ ተደርጎባቸዋል። የፕሪሚየርሊጉ ከ14ኛ እና 17ኛ ሳምንት ጨዋታዎች አክሲዮን ማህበሩ ባወጣው ፕሮግራም መሰረት በድሬዳዋ እየተካሄደ ይገኛል፡፡…

በተለያዩ ሀገራት በተደረጉ ውድድሮች ኢትዮጵያውያን አትሌቶች ድል ቀንቷቸዋል

አዲስ አበባ፣ የካቲት 20፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሳምንቱ መጨረሻ በተለያዩ ሀገራት በተካሄዱ የአትሌቲክስ ውድድሮች ኢትዮጵያውያን አትሌቶች ድል ቀንቷቸዋል፡፡ አትሌቶቹ ከተሳተፉባቸው ውድድሮች መካከል የ2023 የጃፓን ኦሳካ ማራቶን ውድድር ትናንት ሲካሄድ በዚህ ውድድር በሴቶች አትሌት ሄለን…

የዓድዋን ድል ለብሄራዊ መግባባትና ለመከላከያ ሠራዊት ግንባታ እንጠቀምበታለን- ጄ/ል አበባው ታደሰ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 18፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የዓድዋን ድል ለብሄራዊ መግባባትና ለመከላከያ ሠራዊት ግንባታ እንጠቀምበታለን ሲሉ የመከላከያ ሠራዊት ምክትል ጠቅላይ ኤታማዦር ሹም ጄኔራል አበባው ታደሰ ገለጹ። የመከላከያ ህዝብ ግንኙነት ዳይሬክቶሬት በ127ኛው የዓድዋ ድል በዓል አከባበር…

በአዲስ አበባ ሲካሄድ የቆየው የዓለም የታዳጊዎች ሜዳ ቴኒስ ውድድር ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 18፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ እና በዓለም አቀፉ ቴኒስ ፌዴሬሽን አዘጋጅነት በአዲስ አበባ ሲካሄድ የቆየው የዓለም ታዳጊዎች ሜዳ ቴኒስ ውድድር ተጠናቅቋል። በውድድሩ ማጠናቀቂያ ስነ ስርዓት ላይ የባህል እና ስፖርት ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር መስፍን ቸርነት፣…