ስፓርት በፕሪሚየር ሊጉ ዛሬ ሊደረጉ የነበሩ ሁለት ጨዋታዎች ተራዘሙ Mikias Ayele Feb 25, 2023 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 18፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤትኪንግ ኢትዮጵያ ፕሪሚየርሊግ ዛሬ ሊደረጉ የነበሩ ሁለት ጨዋታዎች መራዘማቸውን ሊግ ካምፓኒው አስታውቋል፡፡ ጨዋታዎቹ በድሬዳዋ ከተማ በጣለው ከባድ ዝናብ ምክንያት ነው የተራዘሙት፡፡ በ15ኛ ሳምንት መርሐ ግብር ቀን 10 ሰዓት ላይ…
የሀገር ውስጥ ዜና በ2 ቢሊየን ብር ወጪ የተጀመረው የቦሌ አጠቃላይ ሪፈራል ሆስፒታል ግንባታ ከተቋረጠ ከአራት አመት በላይ ሆኖታል Mikias Ayele Feb 24, 2023 0 አዲስ አበባ ፣ የካቲት 17 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ በ2 ቢሊየን ብር ወጪ የተጀመረው የቦሌ አጠቃላይ ሪፈራል ሆስፒታል ግንባታ ከተቋረጠ ከአራት አመት በላይ እንደሆነው ፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ባደረገው ምልከታ አረጋግጧል። ፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት የሆስፒታሉ ግንባታ…
የሀገር ውስጥ ዜና ኢትዮጵያ የውሃ ሀብትን በፍትሃዊነት ለተቃሚዎች ለማድረስ እየሰራች መሆኑ ተገለፀ Mikias Ayele Feb 24, 2023 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 17፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)ኢትዮጵያ የውሃ ሀብትን በፍትሃዊነት ለተጠቃሚዎች ለማድረስ እየሰራች መሆኑን የውሃ እና ኢነርጂ ሚኒስትሩ ዶክተር ኢንጂነር ሃብታሙ ኢተፋ ተናገሩ፡፡ በተባበሩት መንግስታት ድርጅት የምግብና እርሻ ድርጅት አዘጋጅነት እየተካሄደ ባለው የብሔራዊ የውሃ…
የሀገር ውስጥ ዜና የሀገር መከላከያ ሠራዊት አባላት የአድዋ ዜሮ ዜሮ ፕሮጄክትን ጎበኙ Mikias Ayele Feb 24, 2023 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 17፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሀገር መከላከያ ሠራዊት አባላት የአድዋ ድል መታሰቢያ የአድዋ ዜሮ ዜሮ ሙዚየም ፕሮጀክትን ጎበኙ፡፡ የአድዋ ዜሮ ዜሮ ፕሮጄክት በ3 ነጥብ 3 ሄክታር መሬት ላይ ያረፈ እና ባለ አምስት ወለሉ ፕሮጀክት የአድዋን ድል፣ የኢትዮጵያውያንን ጀግኖች፣…
የሀገር ውስጥ ዜና የኢትዮጵያ የኢንቨስትመንት ኮሚሽን ከኢስት አፍሪካ ኢንዱስትሪያል ፓርክ ጋር ስምምነት ተፈራረመ Mikias Ayele Feb 24, 2023 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 17፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ የኢንቨስትመንት ኮሚሽን ከኢስት አፍሪካ ኢንደስትሪያል ፓርክ ጋር ስምምነት ተፈራረመ፡፡ ከሚሽኑ በትዊተር ገፁ እንዳስታወቀው ስምምነቱ ኢስት አፍሪካ ሆልዲንግ ኩባንያን ወደ ኢንዱስትሪ ፓርክነት ለማሳደግ የሚያስችል የአልሚነት ስምምነት…
የሀገር ውስጥ ዜና ከተሰጣቸው የንግድ ፈቃድ ውጪ ሲሰሩ በተገኙ 44 ድርጅቶች ላይ እርምጃ ተወሰደ Mikias Ayele Feb 23, 2023 0 አዲስ አበባ ፣ የካቲት 16 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የንግድና ቀጠናዊ ትስስር ሚኒስቴር በበጀት ዓመቱ ስድስት ወራት በንግድ ሥራ ፈቃድ የድህረ ፈቃድ ኢንስፔክሽን ከተደረገባቸው 500 የንግድ ድርጅቶች ውስጥ ከህግ ውጭ ሲሰሩ በተገኙ 44 የንግድ ድርጅቶች ላይ እርምጃ መውሰዱን አስታወቀ፡፡ እርምጃ…
የሀገር ውስጥ ዜና በኢትዮጵያ እየጨመረ የመጣው የወጣቶች የአዕምሮ ህመም ተጋላጭነት Mikias Ayele Feb 23, 2023 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 16፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በወጣቶች ዘንድ የሚስተዋለው የአምሮ ህመም በመላው ዓለም እየጨመረ በመምጣት ላይ የሚገኝ የጤና ቀውስ ስለመሆኑ የዓለም ሳይካትሪስት ማህበር ባለፈው የፈረንጆቹ ዓመተ ላይ ያወጣው ሪፖርት ያመለክታል። ይህ ቀውስ በተለይም ደግሞ ከዲጂታል ምህዳር…
ዓለምአቀፋዊ ዜና የአውሮፓ ህብረት በሩሲያ ላይ በሚጣለው አዲስ ማዕቀብ ስምምነት ላይ አለመድረሱ ተገለጸ Mikias Ayele Feb 23, 2023 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 16፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአውሮፓ ህብረት አባል ሀገራት በሩሲያ ላይ ማዕቀብ ለመጣል ባቀረቡት ሃሳብ ላይ አለመስማማታቸው ተገልጿል፡፡ ህብረቱ በሩሲያ ላይ ለ10ኛ ጊዜ ማዕቀብ ለመጣል ባደረገው ውይይት ስምምነት ላይ አለመድረሱን ተከትሎ ውሳኔው መራዘሙ ተመላክቷል፡፡…
የሀገር ውስጥ ዜና የዐባይ ሀገራት በዐባይ ውሃ ሀብት የጋራ ተጠቃሚነት ላይ ስምምነት መድረስ አለባቸው – ዶ/ር ኢ/ር ሀብታሙ ኢተፋ Mikias Ayele Feb 22, 2023 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 15፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የዓባይ ሀገራት በዐባይ ውሃ ሀብት የጋራ ተጠቃሚነት ላይ ስምምነት መድረስ እንደሚገባቸው የውሃ እና ኢነርጂ ሚኒስትሩ ኢንጂነር ሀብታሙ ኢተፋ ተናገሩ፡፡ ሚኒስትሩ በኬኒያ ናይሮቢ ለ17ተኛ ጊዜ እየተከበረ በሚገኘው የዓባይ ቀን ኢትዮጵያን በመወከል…
የሀገር ውስጥ ዜና ርዕሰ መስተዳድር ሙስጠፌ መሃመድ ከሀገር ሽማግሌዎች ጋር ተወያዩ Mikias Ayele Feb 20, 2023 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 13፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሶማሌ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሙስጠፌ መሃመድ በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ ከሀገር ሽማግሌዎች ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይት መድረኩ ርዕሰ መስተዳድር ሙስጠፌ በወቅታዊ ክልላዊና ሀገራዊ ጉዳዮች ላይ ሰፊ ገለጻና ማብራሪያ ሰጥተዋል። የሀገር…