Uncategorized ቦርዱ በወላይታ ዞን ህዝበ ውሳኔ አፈፃፀም ላይ ተጨማሪ ምርመራ እንዲካሄድ አዘዘ Mikias Ayele Feb 20, 2023 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 13፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ በወላይታ ዞን የተደረገው የሕዝበ ውሣኔ ሂደት ሕጋዊነት ለማረጋገጥ አዳጋች ሁኔታ በመፈጠሩ አፈፃፀም ላይ ተጨማሪ ምርመራ እንዲደረገ አዘዘ፡፡ ምርጫ ቦርድ በሒደቱ ቁጥራቸው ጥቂት በማይባል የምርጫ ጣቢያዎች በሕጉ…
የሀገር ውስጥ ዜና የኢትዮጵያ እና የፓኪስታንን የንግድ ልውውጥ ለማሳደግ እየተሰራ ነው -አምባሳደር ጀማል በከር Mikias Ayele Feb 20, 2023 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 13፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ እና የፓኪስታንን የንግድ ልውውጥ በ2023 ወደ 200 ሚሊየን ዶላር ከፍ ለማድረግ እየተሰራ ነው ሲሉ በፓኪስታን የኢትዮጵያ አምባሳደር ጀማል በከር ተናገሩ፡፡ አምባሳደሩ ከፓኪስታኑ ደይሊ ታይምስ ጋር ባደረጉት ቆይታ እንደተናገሩት÷…
የሀገር ውስጥ ዜና ኢትዮጵያና ሶማሊያ ሽብርተኝነትን ለመዋጋት በጋራ እየሰሩ ነው- የሶማሊያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር Mikias Ayele Feb 19, 2023 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 12፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያና ሶማሊያ በቀጣናው የሚታየውን ሽብርተኝነት ለመዋጋት በጋራ እየሰሩ መሆኑን የሶማሊያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አብሽር ኦማር ሁሩሲ ገለጹ። በ36ተኛው የአፍሪካ ህብረት የመሪዎች ጉባኤ ላይ እየተሳተፋ የሚገኙት የሶማሊያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር…
የሀገር ውስጥ ዜና የዓለም ባንክ በ2023 ለአፍሪካ ከ50 ቢሊየን ዶላር የማያንስ በጀት እንደሚመድብ ተገለፀ Mikias Ayele Feb 19, 2023 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 12፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የዓለም ባንክ በ2023 ለአፍሪካ ከ50 ቢሊየን ዶላር የማያንስ በጀት እንደሚመድብ የዓለም ባንክ ምክትል ፕሬዚዳንት ኦስማኔ ዲያጋና ገለጹ። በ36ተኛው የአፍሪካ ህብረት የመሪዎች ጉባኤ ላይ እየተሳተፉ የሚገኙት የዓለም ባንክ ምክትል ፕሬዚዳንት…
የሀገር ውስጥ ዜና የአፍሪካ ህብረት ዓለምአቀፋዊ ትብብርን በማጎልበት ረገድ አይነተኛ ሚና እየተጫወተ ነው – ቭላድሚር ፑቲን Mikias Ayele Feb 19, 2023 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 12፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፍሪካ ህብረት ባለ ብዙ ኢኮኖሚያዊ፣ ፖለቲካዊ እና ሰብዓዊ ትብብርን በማጎልበት ረገድ አይነተኛ ሚና እየተጫወተ እንደሚገኝ የሩሲያ ፕሬዚዳንት ቭላድሚር ፑቲን ገለጹ። ፕሬዚዳንት ቭላድሚር ፑቲን 36ኛውን የአፍሪካ ህብረት የመሪዎች ጉባኤን…
የሀገር ውስጥ ዜና በሴቶች እኩልነት ዙሪያ በትኩረት ሊሰራ ይገባል- ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው Mikias Ayele Feb 19, 2023 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 12፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሴቶች እኩልነት ዙሪያ በትኩረት ሊሰራ እንደሚገባ ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው ተናገሩ፡፡ ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው በቀዳማዊ እመቤቶች መደበኛ ስብሰባ ላይ የመክፈቻ ንግግር አድርገዋል፡፡ በንግግራቸውም÷ በፆታ እኩልነት በኩል…
የሀገር ውስጥ ዜና ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ኢትዮጵያ በቱርክ በደረሰው አደጋ የቁሳቁስ እና የነፍስ አድን ቡድን ለቱርክ ማበርከቷን አስታወቁ Mikias Ayele Feb 17, 2023 0 አዲስ አበባ ፣ የካቲት 10 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በቱርክ በደረሰው የመሬት መንቀጥቀጥ አደጋ ኢትዮጵያ ባላት አቅም የቁሳቁስ እና የነፍስ አድን ቡድን ለቱርክ ማበርከቷን አስታወቁ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በቱርክ ለደረሰው የሰው ህይወት መጥፋትና የንብረት ውድመት…
የሀገር ውስጥ ዜና አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ ከሩሲያ የአፍሪካ አጋርነት ፎረም ሃላፊ ጋር ተወያዩ Mikias Ayele Feb 17, 2023 0 አዲስ አበባ ፣ የካቲት 10 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ ከሩሲያ አፍሪካ አጋርነት ፎረም ሃላፊ አምባሳደር ኦሌግ ኦዜሮቭ ጋር ተወያይተዋል፡፡ ሁለቱ ወገኖች ንግድና ኢንቨስትመንትን ጨምሮ በተለያዩ መስኮች የሀገራቱን የሁለትዮሽ ግንኙነት ለማጠናከር…
የሀገር ውስጥ ዜና ተመድ በቱርክ ጉዳት ለደረሰባቸው ዜጎች 1 ቢሊየን ዶላር የገንዘብ ድጋፍ ጠየቀ Mikias Ayele Feb 17, 2023 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 10፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የተባበሩት መንግስታት ድርጅት በቱርክ የመሬት መንቀጥቀጥ ጉዳት የደረሰባቸውን ከ5 ሚሊየን በላይ ዜጎች ለመርዳት 1 ቢሊየን ዶላር የገንዘብ ድጋፍ ጠይቋል፡፡ በደቡባዊ ቱርክ እና ሰሜናዊ ሶሪያ የተከሰተው የመሬት መንቀጥቀጥ ከ36 ሺህ በላይ…
የሀገር ውስጥ ዜና የተለያዩ ሀገራት መሪዎች በአፍሪካ ህብረት የመሪዎች ጉባኤ ለመሳተፍ አዲስ አበባ እየገቡ ነው Mikias Ayele Feb 16, 2023 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 9፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የተለያዩ ሀገራት መሪዎች በ36ኛው የአፍሪካ ህብረት የመሪዎች ጉባኤ ላይ ለመሳተፍ አዲስ አበባ እየገቡ ነው፡፡ የሊቢያ ምክትል ፕሬዚዳንት አብዱላህ አል-ላፊ በ36ኛው የአፍሪካ ህብረት የመሪዎች ጉባኤ ላይ ለመሳተፍ በዛሬው ዕለት አዲስ አበባ…